Forwarded from Murad Tadesse (Official Channel)☪️🇪🇹
ጥቂት ስለዚህ ነገር‼
===============
✍ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሃገረ ሳዑዲ ዓረቢያ በተለይም በዋና ከተማዋ ሪያዽ አንዳንድ የሚያሳዝኑና የሚያሳፍሩ ነገሮችን እየታዘብን ነው። በተለይም በፈረንጆቹ 2019 ላይ በሃገሪቱ General Entertainment Authority በኩል የተጀመረው Riyadh Season (موسم الرياض) ብለው በየአመቱ የሚያዘጋጁት የመዝናኛ ፈሳድ ፕሮግራም ከጊዜ ወደ ጊዜ የሃገሪቱን ሰናይ ገፅታ በሙስሊሙ ዓለም ዘንድ እያጠለሸው ነው። ሃገሪቱ በሁሉም ዘርፍ ተግታ የያዘችው Vision 2030 እንደ ማጠናከሪያ አድርገው ያሰቡት ይህ ፈሳድ፤ የሃገሪቱን ኢኮኖሚ ከነዳጅ ጥገኝነት ለማውጣት ከሚያግዙት መንገዶች መካከል አንዱ ነው ተብሎ ቢታሰብም ከዲን አንፃር ኪሳራ ነው።
ይህንን ድርጊት ጤነኛ ሙስሊም ሁሉ ያወግዘዋል። እንዳውም ይህን በማውገዝ ረገድ ሳዑዲን የሚወዱ ይቀድማሉ። ምክንያቱም የምትወደው አካል ላይ መጥፎ ማየት ስለማትሻ! ግን የሚያወግዙት ከዚህ ፈሳድ የባሰ ፈሳድ በማያመጣ መልኩ እንጂ ይህን ተገን አድርጎ ቀድሞውንም የነበረን ጥላቻ መሰንዘሪያ አይደለም።
እንደ አለመታደል ሆኖ፤ እንኳን እንዲህ አይነት ፈሳድ ሲሠራ ተመልክተው ሳዑዲ የትኛውንም መልካም ነገር ብትሠራ ምንም የማይመስላቸው አካላት፤ ሁልጊዜ የርሷን መጥፎ ገፅታ ሰዎች ዘንድ አጉልተው በማሳየት በሙስሊሙ ዓለም ጭራቅ ተደርጋ እንድትሳል በብዙ ዘመቻዎች ይፈታተኗታል። ሩቅ ሳንሄድ እዚሁ እኛው ሃገር ውስጥ ያሉ ህልማቸው ከሽፎባቸው መሃል መንገድ ላይ ሟምተው የቀሩት ኢኽዋኖች እና ቀድሞውኑም ሳዑዲን የውሃብያ መፈልፈያና ደጋፊ አድርገው የሚስሉት አሕባሾችና ሱፍዮች እንዲሁም ወይ በግልፅ ሺዓህ አልሆኑ አሊያ የለየላቸው ኢኽዋን ወላዋዮች፤ እንዲህ አይነት ነገሮችን ሳዑዲ ላይ ማየታቸው መተቻ መንገድ ስላገኙ ድርጊቱ ሰርግና ምላሽ ነው።
በተሽሞነሞኑ ቃላት፣ ተቆርቋሪ በሚመስል ስሜታዊ ሰበካ የአዞ እንባ እያነቡ ሳዑዲን የሚተቹት በተፈፀመው ድርጊት አዝነውና የእውነት ለዲን ተቆርቁረው ሳይሆን፤ ጥላታችን የሚሏትን ሳዑዲ ከህዝበ ሙስሊሙ መነጠያ ዘዴና ጥሩ አጋጣሚ ስለመለሰላቸው ነው።
ለዛም ነው በዚህ ድርጊት ላይ ተረማምደው ብርቅዬ ዑለሞቿን ቂጣ በቀደደ አፋቸው ያለ አቅማቸው ተንጠራርተው የሚወርፉት፣ እንደ ጥቅል እንደ ጭራቅ የሚስሉትንና የፈሳድ ህልማቸው አክሻፊ የሆነውን ሰለፊያ ዳዕዋን በደፈናው የሚተቹት።
እነዚህን የፈሳድ ቪድዮዎችና ምስሎች ከልክ በላይ አቀናብረውና አጋነው ተቆርቋሪ በመምሰል ሲያሰራጩ፤ ለዲኑ የሚቆረቆረው ንጹሕ ሙስሊም ቅድሚያ ለዲኑ ይሰጣልና ሳዑዲን ይወርፋል፤ ቀስ በቀስ ወደ ዑለሞቿም «ለምን አያወግዙም!» ብሎ ይወርፋል። ያውግዙ አያውግዙ አይተሃል? እንኳንን ይህንን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የተጀመረ ግልፅ ፈሳድ፤ እንደነ ኢብኑ ባዝ ያሉ ታላላቅ ዑለማዎች የሳዑዲን የምስረታ ቀን ማክበርንም ሳይቀር አውግዘዋል። ግን የሃገሪቱ መሪ በዑለሞች የተወገዘውን ሁሉ ሰምቶ ሁሉንም ይተገብራል ማለት አይደለም። የዑለማዎቹ ሥራ በሸሪዓው መሠረት ሐራምን ሐራም፣ ሐላልን ሐላል ማለት እንጂ ጦር ሰብቆ መንግስት ላይ ማዝመት አይደለም።
ደግሞ አንዳንዶች ቅዲሲቷን ሳዑዲ የምትሉት «ከመካና መዲና» ውጭ ቅዱስ ስፍራ አለ እንደ? ሪያዽ ቅዱስ ስፍራ ነው ያለው ማነው? ባይሆን ቅዱስ ካልሆነ ፈሳድ ይሠራበት እያልኩ አይደለም። አላህ የትም ቢሆን መታመፅ የለበትም። ነገር ግን እይታችንን አናጥበው ለማለት እንጂ!
በነገራችን ላይ ሳዑዲን ለመተቸት ከመቋመጣቸው የተነሳ ሰሞኑን እንደ አዲስ እያሽከረከሩት ያለውና በካዕባህ አምሳያ የተሠራ ብለው እያሽከረከሩት ያለው ከታች ያያዝኩት ምስል ባለፈ አመት በ2023 የነበረ ነው። የእውነት የሐቅ ተቆርቋሪ ከሆኑ ያኔውኑ ለምን አላወገዙትም? ግን ሰሞኑን በፈለስጢን ጉዳይ የሆነ ጠበቅ ያለ ተቃውሞ አሰምታለች መሰል ያንን ሸፋፍነው ይህንን ካለፈ ቪድዮ ቆርጠው አምጥተው እያሰራጩት ነው። በርግጥ ሌላ አለ ዘንድሮ ያዘጋጁት። የሰዎቹ ነገረ ሥራ እንጂ ጉዳዩ ባለፈ አመትም ይሁን ዘንድሮ የሚወገዝ መሆኑን ልብ ይሏል።
እነዚህ ሰዎች ኢራን ወይም ቱርክ ወይም ኳታር ወይም ሑቲዎች ወይም ሒዝቡ-ል'ሏህ ቢፈሱ፤ ፈለስጢንን ለማገዝ "ወደ እስራኤል ሚሳኤል እያስወነጨፉ ነው!" ነው የሚሉት፤ ሳዑዲ ወደ እስራኤል ብትተኩስ ግን "ሙከራ ለማካሄድ አስባ በስህተት አቅጣጫ ስቶባት ነው!" ብለው ሊፈስሩት ይችላሉ።
ለማንኛውም ሰዎች እንዳይሸወዱ በማሰብ፣ ማስተማርን በማሰብ፣ ሸሪዓውን ባማከለ መልኩ የሚደረገውን ፈሳድ ሁሉ ጥቅምና ጉዳቱን አመዛዝነን ሳናሽሞነሙን እንቃወማለን። ሳዑዲም ትፈፅመው ኢራን አሊያም ቱርክና ኳታር!
ግን ይህ ማውገዛችን ስሜታቸውን ጋልበው ለሚሄዱ ሳዑዲ ጠሎች የልብ ልብ በሚሰጥና እኩይ አላማቸውን ለማሳካት በር በሚከፍት መልኩ መሆን የለበትም።
ምክንያቱም ፈሳድ ለማውገዝ የግድ ፈሳድ መፈፀም አያስፈልግምና! ሽንት በሽንት ስለማይፀዳ!
አላህ ሳዑዲንና መሪዎቿን፣ ዑለማዎቿንና ህዝቦቿን ይጠብቃቸው፣ በዚህ ፈሳድ ላይ ለተሰማሩ ሁሉ አላህ ቀጥተኛውን መንገድ ይምራቸው።
♠
||
www.tgoop.com/MuradTadesse
x.com/MuradTadesse
fb.com/MuradTadesseOfficial
===============
✍ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሃገረ ሳዑዲ ዓረቢያ በተለይም በዋና ከተማዋ ሪያዽ አንዳንድ የሚያሳዝኑና የሚያሳፍሩ ነገሮችን እየታዘብን ነው። በተለይም በፈረንጆቹ 2019 ላይ በሃገሪቱ General Entertainment Authority በኩል የተጀመረው Riyadh Season (موسم الرياض) ብለው በየአመቱ የሚያዘጋጁት የመዝናኛ ፈሳድ ፕሮግራም ከጊዜ ወደ ጊዜ የሃገሪቱን ሰናይ ገፅታ በሙስሊሙ ዓለም ዘንድ እያጠለሸው ነው። ሃገሪቱ በሁሉም ዘርፍ ተግታ የያዘችው Vision 2030 እንደ ማጠናከሪያ አድርገው ያሰቡት ይህ ፈሳድ፤ የሃገሪቱን ኢኮኖሚ ከነዳጅ ጥገኝነት ለማውጣት ከሚያግዙት መንገዶች መካከል አንዱ ነው ተብሎ ቢታሰብም ከዲን አንፃር ኪሳራ ነው።
ይህንን ድርጊት ጤነኛ ሙስሊም ሁሉ ያወግዘዋል። እንዳውም ይህን በማውገዝ ረገድ ሳዑዲን የሚወዱ ይቀድማሉ። ምክንያቱም የምትወደው አካል ላይ መጥፎ ማየት ስለማትሻ! ግን የሚያወግዙት ከዚህ ፈሳድ የባሰ ፈሳድ በማያመጣ መልኩ እንጂ ይህን ተገን አድርጎ ቀድሞውንም የነበረን ጥላቻ መሰንዘሪያ አይደለም።
እንደ አለመታደል ሆኖ፤ እንኳን እንዲህ አይነት ፈሳድ ሲሠራ ተመልክተው ሳዑዲ የትኛውንም መልካም ነገር ብትሠራ ምንም የማይመስላቸው አካላት፤ ሁልጊዜ የርሷን መጥፎ ገፅታ ሰዎች ዘንድ አጉልተው በማሳየት በሙስሊሙ ዓለም ጭራቅ ተደርጋ እንድትሳል በብዙ ዘመቻዎች ይፈታተኗታል። ሩቅ ሳንሄድ እዚሁ እኛው ሃገር ውስጥ ያሉ ህልማቸው ከሽፎባቸው መሃል መንገድ ላይ ሟምተው የቀሩት ኢኽዋኖች እና ቀድሞውኑም ሳዑዲን የውሃብያ መፈልፈያና ደጋፊ አድርገው የሚስሉት አሕባሾችና ሱፍዮች እንዲሁም ወይ በግልፅ ሺዓህ አልሆኑ አሊያ የለየላቸው ኢኽዋን ወላዋዮች፤ እንዲህ አይነት ነገሮችን ሳዑዲ ላይ ማየታቸው መተቻ መንገድ ስላገኙ ድርጊቱ ሰርግና ምላሽ ነው።
በተሽሞነሞኑ ቃላት፣ ተቆርቋሪ በሚመስል ስሜታዊ ሰበካ የአዞ እንባ እያነቡ ሳዑዲን የሚተቹት በተፈፀመው ድርጊት አዝነውና የእውነት ለዲን ተቆርቁረው ሳይሆን፤ ጥላታችን የሚሏትን ሳዑዲ ከህዝበ ሙስሊሙ መነጠያ ዘዴና ጥሩ አጋጣሚ ስለመለሰላቸው ነው።
ለዛም ነው በዚህ ድርጊት ላይ ተረማምደው ብርቅዬ ዑለሞቿን ቂጣ በቀደደ አፋቸው ያለ አቅማቸው ተንጠራርተው የሚወርፉት፣ እንደ ጥቅል እንደ ጭራቅ የሚስሉትንና የፈሳድ ህልማቸው አክሻፊ የሆነውን ሰለፊያ ዳዕዋን በደፈናው የሚተቹት።
እነዚህን የፈሳድ ቪድዮዎችና ምስሎች ከልክ በላይ አቀናብረውና አጋነው ተቆርቋሪ በመምሰል ሲያሰራጩ፤ ለዲኑ የሚቆረቆረው ንጹሕ ሙስሊም ቅድሚያ ለዲኑ ይሰጣልና ሳዑዲን ይወርፋል፤ ቀስ በቀስ ወደ ዑለሞቿም «ለምን አያወግዙም!» ብሎ ይወርፋል። ያውግዙ አያውግዙ አይተሃል? እንኳንን ይህንን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የተጀመረ ግልፅ ፈሳድ፤ እንደነ ኢብኑ ባዝ ያሉ ታላላቅ ዑለማዎች የሳዑዲን የምስረታ ቀን ማክበርንም ሳይቀር አውግዘዋል። ግን የሃገሪቱ መሪ በዑለሞች የተወገዘውን ሁሉ ሰምቶ ሁሉንም ይተገብራል ማለት አይደለም። የዑለማዎቹ ሥራ በሸሪዓው መሠረት ሐራምን ሐራም፣ ሐላልን ሐላል ማለት እንጂ ጦር ሰብቆ መንግስት ላይ ማዝመት አይደለም።
ደግሞ አንዳንዶች ቅዲሲቷን ሳዑዲ የምትሉት «ከመካና መዲና» ውጭ ቅዱስ ስፍራ አለ እንደ? ሪያዽ ቅዱስ ስፍራ ነው ያለው ማነው? ባይሆን ቅዱስ ካልሆነ ፈሳድ ይሠራበት እያልኩ አይደለም። አላህ የትም ቢሆን መታመፅ የለበትም። ነገር ግን እይታችንን አናጥበው ለማለት እንጂ!
በነገራችን ላይ ሳዑዲን ለመተቸት ከመቋመጣቸው የተነሳ ሰሞኑን እንደ አዲስ እያሽከረከሩት ያለውና በካዕባህ አምሳያ የተሠራ ብለው እያሽከረከሩት ያለው ከታች ያያዝኩት ምስል ባለፈ አመት በ2023 የነበረ ነው። የእውነት የሐቅ ተቆርቋሪ ከሆኑ ያኔውኑ ለምን አላወገዙትም? ግን ሰሞኑን በፈለስጢን ጉዳይ የሆነ ጠበቅ ያለ ተቃውሞ አሰምታለች መሰል ያንን ሸፋፍነው ይህንን ካለፈ ቪድዮ ቆርጠው አምጥተው እያሰራጩት ነው። በርግጥ ሌላ አለ ዘንድሮ ያዘጋጁት። የሰዎቹ ነገረ ሥራ እንጂ ጉዳዩ ባለፈ አመትም ይሁን ዘንድሮ የሚወገዝ መሆኑን ልብ ይሏል።
እነዚህ ሰዎች ኢራን ወይም ቱርክ ወይም ኳታር ወይም ሑቲዎች ወይም ሒዝቡ-ል'ሏህ ቢፈሱ፤ ፈለስጢንን ለማገዝ "ወደ እስራኤል ሚሳኤል እያስወነጨፉ ነው!" ነው የሚሉት፤ ሳዑዲ ወደ እስራኤል ብትተኩስ ግን "ሙከራ ለማካሄድ አስባ በስህተት አቅጣጫ ስቶባት ነው!" ብለው ሊፈስሩት ይችላሉ።
ለማንኛውም ሰዎች እንዳይሸወዱ በማሰብ፣ ማስተማርን በማሰብ፣ ሸሪዓውን ባማከለ መልኩ የሚደረገውን ፈሳድ ሁሉ ጥቅምና ጉዳቱን አመዛዝነን ሳናሽሞነሙን እንቃወማለን። ሳዑዲም ትፈፅመው ኢራን አሊያም ቱርክና ኳታር!
ግን ይህ ማውገዛችን ስሜታቸውን ጋልበው ለሚሄዱ ሳዑዲ ጠሎች የልብ ልብ በሚሰጥና እኩይ አላማቸውን ለማሳካት በር በሚከፍት መልኩ መሆን የለበትም።
ምክንያቱም ፈሳድ ለማውገዝ የግድ ፈሳድ መፈፀም አያስፈልግምና! ሽንት በሽንት ስለማይፀዳ!
አላህ ሳዑዲንና መሪዎቿን፣ ዑለማዎቿንና ህዝቦቿን ይጠብቃቸው፣ በዚህ ፈሳድ ላይ ለተሰማሩ ሁሉ አላህ ቀጥተኛውን መንገድ ይምራቸው።
♠
||
www.tgoop.com/MuradTadesse
x.com/MuradTadesse
fb.com/MuradTadesseOfficial
Forwarded from Murad Tadesse (Official Channel)☪️🇪🇹
«ገንዘብ እና ወለድ → እውነታ እና ብዥታ» የተሰኘው በአይነቱ ልዩ ጥናታዊና ወቅታዊ የሆነው አዲሱ የሸይኽ ኢልያስ አሕመድ መጽሐፍ ገበያ ላይ ውሏል። ገዝታችሁ ብታነቡት ትጠቀማላችሁ።
አዲስ መፅሐፍ በገበያ ላይ...
ዋጋ = 400 ብር
በሚከተሉት መደብሮች ታገኙታላችሁ፦
1) ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር (18 ማዞርያ)
2) አት'ተውባ የመጻሕፍት መደብር (አንዋር መስጂድ)
3) አት'ተቅዋ የመጻሕፍት መደብር (ቤተል)
4) ዛዱ-ል-መዓድ የመጻሕፍት መደብር (ፋሪ)
||
www.tgoop.com/MuradTadesse
አዲስ መፅሐፍ በገበያ ላይ...
ዋጋ = 400 ብር
በሚከተሉት መደብሮች ታገኙታላችሁ፦
1) ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር (18 ማዞርያ)
2) አት'ተውባ የመጻሕፍት መደብር (አንዋር መስጂድ)
3) አት'ተቅዋ የመጻሕፍት መደብር (ቤተል)
4) ዛዱ-ል-መዓድ የመጻሕፍት መደብር (ፋሪ)
||
www.tgoop.com/MuradTadesse
Forwarded from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
የተኩስ አቁም ስምምነቱ ደስ የሚል ዜና ነው። ጅምላ ፍ-ጅ -ት እያስተናገዱ ላሉት ፈለስጢናውያን ቢያንስ ለተረፉት እፎይታ ነው፣ ምናልባት ዘላቂ የመሆን እድል ካለው። ግን ገዝዛህ አሸነፈች፣ ድል አደረገች እያሉ መደለቅ ስላቅ አይሆንም ወይ? የድል ትርጉሙ ምን ነበር? እያሸነፈች ከሆነ ተኩስ አቁም ስምምነት ለምን አስፈለገ? እንደ ጀመሩ መጨረስ አይሻልም ነበር?
ከባለፈው አመት ኦክቶበር 7 ጀምሮ 85 ከመቶ ገዝዛህ ፈርሳለች። ከ70 ሺ በላይ ህዝብ አልቋል። ከ120ሺ በላይ ቆስሏል። እየተዋጋ ያለው ቡድን አመራሩን አጥቷል። ኢራንም የድርሻዋን አንስታለች። ሒዝበላት ከዋና ፀሐፊው ጀምሮ በርካታ አመራሩን አጥቷል። ይህ ሁሉ ሆኖም "አሸነፍን" እየተባለ ነው።
ብቸኛው የዚህ ጦርነት አዋንታዊ ጎን በሒዝበላት እና በኢራን መዳከም ሰበብ በሻረል አሰድ ከሶሪያውያን ጫንቃ ላይ መውረዱ ነው። ከዚያ ውጭ አይኔን ግንባር ያርገው ካልሆነ በስተቀር ድል የሚባል ነገር ሽታውም የለም። የተለመደ አስቀያሚ ድራማ ነው! ጠላትን ይነካካሉ። በአፀፋው ብዙ ሺህ ህዝብ ያልቃል። ከስንት ተማፅኖና ጥረት በኋላ የተኩስ አቁም ስምምነት ይደረጋል። ከዚያ "ገዝዛህ አሸነፈች!" ይባላል። ስንት ዙር ተመሳሳይ ድራማ አለፈ?!
* "ሐ ^ማs ዝም ቢልስ እሷ መቼ ትተዋቸዋለች?" ስትሉ የነበራችሁ ወገኖች! እና የተኩስ አቁሙን ስምምነት ለምን እንደ ድል ትቆጥሩታላችሁ?! አሁን አምናችኋት ነው?
* የሱና ዑለማኦች የረባ አቅም በሌለበት ሁኔታ ጦርነት ውስጥ መግባትን ሲነቅፉ የስድብ ውርጅብኝ ስታወርዱ የነበራችሁ ወገኖች! ለምንድነው ታዲያ የተኩስ አቁሙን ስምምነት እንደ ድል የምትቆጥሩት?! ይሄ እንደሚደርስ ለማንም የሚጠበቅ ነው። ከናንተ በስተቀር።
* jሃ ^ድ ውስጥ ለመግባት ከሰሞንኛ ጀብድ ባለፈ ጠ - ^ላትን መመከት የሚያስችል ዝግጅት ያስፈልጋል ሲባል መረጃዎችን በስሜት እየተነተናችሁ ስታጣጥሉ የነበራችሁ! በተኩስ አቁም ስምምነቱ ስትደሰቱ ምን እያላችሁ እንደሆነ አይገባችሁም?
ለማንኛውም ለጊዜውም ቢሆን እንኳን ሰላም ወረደ። አላህ ዘላቂ ያድርገው። በምርቃና የሚጓዘውን ሁሉ አላህ ልብ ይስጠው። መ^ዥ - ገሩን አላህ ይንቀለው።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
ከባለፈው አመት ኦክቶበር 7 ጀምሮ 85 ከመቶ ገዝዛህ ፈርሳለች። ከ70 ሺ በላይ ህዝብ አልቋል። ከ120ሺ በላይ ቆስሏል። እየተዋጋ ያለው ቡድን አመራሩን አጥቷል። ኢራንም የድርሻዋን አንስታለች። ሒዝበላት ከዋና ፀሐፊው ጀምሮ በርካታ አመራሩን አጥቷል። ይህ ሁሉ ሆኖም "አሸነፍን" እየተባለ ነው።
ብቸኛው የዚህ ጦርነት አዋንታዊ ጎን በሒዝበላት እና በኢራን መዳከም ሰበብ በሻረል አሰድ ከሶሪያውያን ጫንቃ ላይ መውረዱ ነው። ከዚያ ውጭ አይኔን ግንባር ያርገው ካልሆነ በስተቀር ድል የሚባል ነገር ሽታውም የለም። የተለመደ አስቀያሚ ድራማ ነው! ጠላትን ይነካካሉ። በአፀፋው ብዙ ሺህ ህዝብ ያልቃል። ከስንት ተማፅኖና ጥረት በኋላ የተኩስ አቁም ስምምነት ይደረጋል። ከዚያ "ገዝዛህ አሸነፈች!" ይባላል። ስንት ዙር ተመሳሳይ ድራማ አለፈ?!
* "ሐ ^ማs ዝም ቢልስ እሷ መቼ ትተዋቸዋለች?" ስትሉ የነበራችሁ ወገኖች! እና የተኩስ አቁሙን ስምምነት ለምን እንደ ድል ትቆጥሩታላችሁ?! አሁን አምናችኋት ነው?
* የሱና ዑለማኦች የረባ አቅም በሌለበት ሁኔታ ጦርነት ውስጥ መግባትን ሲነቅፉ የስድብ ውርጅብኝ ስታወርዱ የነበራችሁ ወገኖች! ለምንድነው ታዲያ የተኩስ አቁሙን ስምምነት እንደ ድል የምትቆጥሩት?! ይሄ እንደሚደርስ ለማንም የሚጠበቅ ነው። ከናንተ በስተቀር።
* jሃ ^ድ ውስጥ ለመግባት ከሰሞንኛ ጀብድ ባለፈ ጠ - ^ላትን መመከት የሚያስችል ዝግጅት ያስፈልጋል ሲባል መረጃዎችን በስሜት እየተነተናችሁ ስታጣጥሉ የነበራችሁ! በተኩስ አቁም ስምምነቱ ስትደሰቱ ምን እያላችሁ እንደሆነ አይገባችሁም?
ለማንኛውም ለጊዜውም ቢሆን እንኳን ሰላም ወረደ። አላህ ዘላቂ ያድርገው። በምርቃና የሚጓዘውን ሁሉ አላህ ልብ ይስጠው። መ^ዥ - ገሩን አላህ ይንቀለው።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
Forwarded from المفلسون (أيمن عارف المشرقي)
👈🏻 هذه هي الحقيقة التي يخفونها
س: لماذا لا يحبون تذكير الأمة بأن الجهاد المسلح لم يشرع في المرحلة المكية لضعف المسلمين، وأن النبي ﷺ وأصحابه التزموا بذلك غاية الالتزام مع شدة ما واجهوه من العدوان والظلم الذي وصل إلى إزهاق أرواح بريئة؟
س: لماذا لا يحبون تذكير الأمة بأن مغامرات التحرش بالأعداء الأقوياء مخالف للشرع والعقل، وقد جربته الأمة وذاقت ويلات عواقبه، ومن أظهر أمثلته التحرش بالتتار وما نتج عنه من إبادة الملايين وتدمير عواصم الإسلام من المشرق الأقصى إلى بغداد والقضاء على الخلافة العباسية؟.
س: لماذا لا يحبون تذكير الأمة بحديث نبيها ﷺ أن الله ينهى عيسى ابن مريم عن مواجهة يأجوج ومأجوج لعدم طاقته وأصحابه على قتالهم في آخر الزمان.
س: لماذا لا يحبون تذكير الأمة بهدي النبي ﷺ في حرصه على حفظ أرواح المسلمين وأعراضهم وديارهم حين لا توجد الطاقة والعدة الكافية لقتال العدو، ومن مظاهر هذا الحرص نهيه ﷺ حُذيفة يوم الخندق أن يثير عليه الأحزاب فقال "ولا تذعرهم علي".
س: لماذا لا يحبون نشر فتاوى العلماء الربانيين الراسخين في التحذير من الأعمال التي تثير الأعداء مع فقدان القوة التي تردعهم؟
س: لماذا ينهون عن طرح هذه الحقائق الشرعية ويشنعون على من يفعل؟ ويرهبونه ويحومون حول تكفيره؟
السبب -والله أعلم-:
١- حتى لا تتسع دائرة الوعي ببطلان هذا المنهج الحركي، وأن ضرره على المسلمين أكبر من نفعه، وأن نفعه للعدو أكبر من ضرره عليه.
وأنه مخالف للشرع والعقل بل وللخُلُق والمروءة.
٢- وحتى لا تتسع دائرة الثقة بالعلماء الراسخين.
٣-وحتى لا تتسع دائرة ثقة الشعوب بولاة أمرها وترك أمور السياسة والسلم والحرب لهم.
٤- وربما ليستمر التغرير والاتجار بالدماء المعصومة والأرواح البريئة والله المستعان.
اللهم أنج المستضعفين، وأهلك الظالمين، ووفق حكام المسلمين لما فيه صلاح البلاد والعباد .
#حماس
تليجرام
http://www.tgoop.com/moflesoon1
س: لماذا لا يحبون تذكير الأمة بأن الجهاد المسلح لم يشرع في المرحلة المكية لضعف المسلمين، وأن النبي ﷺ وأصحابه التزموا بذلك غاية الالتزام مع شدة ما واجهوه من العدوان والظلم الذي وصل إلى إزهاق أرواح بريئة؟
س: لماذا لا يحبون تذكير الأمة بأن مغامرات التحرش بالأعداء الأقوياء مخالف للشرع والعقل، وقد جربته الأمة وذاقت ويلات عواقبه، ومن أظهر أمثلته التحرش بالتتار وما نتج عنه من إبادة الملايين وتدمير عواصم الإسلام من المشرق الأقصى إلى بغداد والقضاء على الخلافة العباسية؟.
س: لماذا لا يحبون تذكير الأمة بحديث نبيها ﷺ أن الله ينهى عيسى ابن مريم عن مواجهة يأجوج ومأجوج لعدم طاقته وأصحابه على قتالهم في آخر الزمان.
س: لماذا لا يحبون تذكير الأمة بهدي النبي ﷺ في حرصه على حفظ أرواح المسلمين وأعراضهم وديارهم حين لا توجد الطاقة والعدة الكافية لقتال العدو، ومن مظاهر هذا الحرص نهيه ﷺ حُذيفة يوم الخندق أن يثير عليه الأحزاب فقال "ولا تذعرهم علي".
س: لماذا لا يحبون نشر فتاوى العلماء الربانيين الراسخين في التحذير من الأعمال التي تثير الأعداء مع فقدان القوة التي تردعهم؟
س: لماذا ينهون عن طرح هذه الحقائق الشرعية ويشنعون على من يفعل؟ ويرهبونه ويحومون حول تكفيره؟
السبب -والله أعلم-:
١- حتى لا تتسع دائرة الوعي ببطلان هذا المنهج الحركي، وأن ضرره على المسلمين أكبر من نفعه، وأن نفعه للعدو أكبر من ضرره عليه.
وأنه مخالف للشرع والعقل بل وللخُلُق والمروءة.
٢- وحتى لا تتسع دائرة الثقة بالعلماء الراسخين.
٣-وحتى لا تتسع دائرة ثقة الشعوب بولاة أمرها وترك أمور السياسة والسلم والحرب لهم.
٤- وربما ليستمر التغرير والاتجار بالدماء المعصومة والأرواح البريئة والله المستعان.
اللهم أنج المستضعفين، وأهلك الظالمين، ووفق حكام المسلمين لما فيه صلاح البلاد والعباد .
#حماس
تليجرام
http://www.tgoop.com/moflesoon1
Telegram
المفلسون
قناه تجمع كل المقالات المتعلقه بكشف حقيقة الخوارج و الإخوان المفلسين لمن كان له قلب او ألقى السمع وهو شهيد و اما من قد اشربوا في قلوبهم العجل فلن تملك لهم من الله شيئا
للتواصل على الخاص
@Justone123456
للتواصل على الخاص
@Justone123456