«ዕድሜህን ይበሉበሀል።»
✍🏻 መምህር ኤፍሬም ተስፋ
#ጠላትህን_ማሳደድ
ብዙ ወንድሞችና እህቶች እንደጀብደኘነት ይቆጥሩታል ።
ብዙዎቹ ደግሞ የጀግንነታቸው ምሥጢር አድርገው ይመኩበታል።
ብዙዎቹም አይነኬ ለመምሰል የውሸት ጉራ ይነዙበታል።
ነገር ግን ጠላትን እያሳደዱ ማጥቃት የጀግንነት መገለጫ ይሆናልን?*
ጥሬ ሐቁ መራራ ስንፍና ነው።
ጠላትን በፈሊጥ መከላከል የመኖርህ ግዴታ ቢሆንም።
ጠላትን ማሳደድ ግን የአእምሮ ስንፍና ነው።
ጠላትን ስታሳድድ የምታወጣው ኀይል የምታባክነው ጊዜ የምትናደደው ንዴት አለ።
ይህን ጉልበት ከጠላትህ ለማምለጥ ብትሮጥበት እርሱ የማይደርስበህ የጠላትህ ሰማይ መሆን ትችላለህ ።
ያኔ ጠላትህ ቀና ብሎ ለማየት ይጣጣራል እንጅ ወዳንተ ድንጋይ አይወረውርም። የሚወረውረው ድንጋይ ተመልሶ ከርሱ ራስ ላይ ያርፋልና።
ሰማይን ይገረሙበታል እንጅ አይመቱትም።
በረዶውን ቢያዘንበው፣ መብረቁን ቢያጮኸው፣ ዐውሎ ነፋሱ ከሰማይ ቢመጣ ዐመቱን ሙሉ በፀሐይ ድርቅ ቢያቃጥል፣ ቀና ብለን ከማየት ውጭ የምናደርገው አንዳች ጉልበት የለንም።
ሰማይ ራሱን ያስከበረው ከፍ በማለቱ ነው።
እንደመሬት ዝቅ ቢል ኖሮ አራሹ፣ተኳሹ፣ ነጋሹ፣ እግረኛው እረኛው ዳንሰኛው ሙደኛው ደገኛው ቆለኛው ሁሉ ሲጠቀጠቀው የሚኖር መከራ ተሸካሚ ነበር።
አንተም እንደሰማይ ከፍ ለማለት ፍጠን እንጅ እንደመሬት ለመውደቅ አትታገል።
በራስህ እቅድ ተጓዝ በምቀኞችህ ትእዛዝ አትመራ።
ጠላቶችህን ስታባርር ለአድመኝነታቸው አድማ ስታከማች ለጉልበታቸው ጉልበት ስታዘጋጅ የምትውል ከሆነ ለራስህ ያለ አንዳች ጊዜ ትቀራለህ።
በደጋፊዎችህ ኀይል የምትወጣ በጠላቶችህ ኀይል የምትወርድ ጠላቶችህ በሚያጠምዱለህ የድንጋይ ውርዋሮ ሜዳ ድንጋይ ስትለቅም የምትውል ከሆነ እያስፈጸምክ ያለኸው የጠላቶችን እቅድ ነውና ከግብግባቸው ራቅ።
ነገር ግን በትንሽ እውቀተትህ ከቀኑብህ ብዙ ተምረህ አናድዳቸው ደረቅ እንጀራ ከከለከሉህ እንጀራ በወጥ ለመብላት በርትተህ ሥራ።
ለጠላት እጅ መስጠት ሀገራዊ ነውር ቢሆነም ከጠላት ጋር መታገልም ግለሰባዊ እብደት ነው።
ጠላቶችህ እንዳይጥሉህ ተጠንቀቅ እንዳያገኙህም ራቅ እንዳያጠቁህ በፈሊጥ ተከላከል።
እግር በእግር ግን አትከተል።
ሁሌም ከኋላቸው ከተከተልክ ወደፊት ማለፍ አትችልምና።
ጊዜም አትስጣቸው ያለህን ይወስዱብሀል።
እየከሰስክ ሥራ አትሠራም እየተኮስክ አታመርትም እያቆሰልክ አታነብም።
እየገደልክ አትነግድምና ለጠላቶችህ ጊዜ አትስጥ ዕድሜህን ይበሉብሀል።
✍🏻 መምህር ኤፍሬም ተስፋ
#ጠላትህን_ማሳደድ
ብዙ ወንድሞችና እህቶች እንደጀብደኘነት ይቆጥሩታል ።
ብዙዎቹ ደግሞ የጀግንነታቸው ምሥጢር አድርገው ይመኩበታል።
ብዙዎቹም አይነኬ ለመምሰል የውሸት ጉራ ይነዙበታል።
ነገር ግን ጠላትን እያሳደዱ ማጥቃት የጀግንነት መገለጫ ይሆናልን?*
ጥሬ ሐቁ መራራ ስንፍና ነው።
ጠላትን በፈሊጥ መከላከል የመኖርህ ግዴታ ቢሆንም።
ጠላትን ማሳደድ ግን የአእምሮ ስንፍና ነው።
ጠላትን ስታሳድድ የምታወጣው ኀይል የምታባክነው ጊዜ የምትናደደው ንዴት አለ።
ይህን ጉልበት ከጠላትህ ለማምለጥ ብትሮጥበት እርሱ የማይደርስበህ የጠላትህ ሰማይ መሆን ትችላለህ ።
ያኔ ጠላትህ ቀና ብሎ ለማየት ይጣጣራል እንጅ ወዳንተ ድንጋይ አይወረውርም። የሚወረውረው ድንጋይ ተመልሶ ከርሱ ራስ ላይ ያርፋልና።
ሰማይን ይገረሙበታል እንጅ አይመቱትም።
በረዶውን ቢያዘንበው፣ መብረቁን ቢያጮኸው፣ ዐውሎ ነፋሱ ከሰማይ ቢመጣ ዐመቱን ሙሉ በፀሐይ ድርቅ ቢያቃጥል፣ ቀና ብለን ከማየት ውጭ የምናደርገው አንዳች ጉልበት የለንም።
ሰማይ ራሱን ያስከበረው ከፍ በማለቱ ነው።
እንደመሬት ዝቅ ቢል ኖሮ አራሹ፣ተኳሹ፣ ነጋሹ፣ እግረኛው እረኛው ዳንሰኛው ሙደኛው ደገኛው ቆለኛው ሁሉ ሲጠቀጠቀው የሚኖር መከራ ተሸካሚ ነበር።
አንተም እንደሰማይ ከፍ ለማለት ፍጠን እንጅ እንደመሬት ለመውደቅ አትታገል።
በራስህ እቅድ ተጓዝ በምቀኞችህ ትእዛዝ አትመራ።
ጠላቶችህን ስታባርር ለአድመኝነታቸው አድማ ስታከማች ለጉልበታቸው ጉልበት ስታዘጋጅ የምትውል ከሆነ ለራስህ ያለ አንዳች ጊዜ ትቀራለህ።
በደጋፊዎችህ ኀይል የምትወጣ በጠላቶችህ ኀይል የምትወርድ ጠላቶችህ በሚያጠምዱለህ የድንጋይ ውርዋሮ ሜዳ ድንጋይ ስትለቅም የምትውል ከሆነ እያስፈጸምክ ያለኸው የጠላቶችን እቅድ ነውና ከግብግባቸው ራቅ።
ነገር ግን በትንሽ እውቀተትህ ከቀኑብህ ብዙ ተምረህ አናድዳቸው ደረቅ እንጀራ ከከለከሉህ እንጀራ በወጥ ለመብላት በርትተህ ሥራ።
ለጠላት እጅ መስጠት ሀገራዊ ነውር ቢሆነም ከጠላት ጋር መታገልም ግለሰባዊ እብደት ነው።
ጠላቶችህ እንዳይጥሉህ ተጠንቀቅ እንዳያገኙህም ራቅ እንዳያጠቁህ በፈሊጥ ተከላከል።
እግር በእግር ግን አትከተል።
ሁሌም ከኋላቸው ከተከተልክ ወደፊት ማለፍ አትችልምና።
ጊዜም አትስጣቸው ያለህን ይወስዱብሀል።
እየከሰስክ ሥራ አትሠራም እየተኮስክ አታመርትም እያቆሰልክ አታነብም።
እየገደልክ አትነግድምና ለጠላቶችህ ጊዜ አትስጥ ዕድሜህን ይበሉብሀል።
የሚጣቅ ቅዱስ አማኑኤል ገዳም ታሪክ
በጎል ሰከበ ደብረ መንክራት ሚጣቅ አማኑኤል ገዳም በሰሜን ሸዋ ዞን በባ/ወ/ወ/ በዋዩ አንገት መውጊያ ቀበሌ ልዩ ስሙ ሚጣቅ በተባለ ስፍራ ከደ/ብርሃን ከተማ በስተ ደቡብ ምስራቅ 30 ኪ.ሜ ርቅት ላይ ይገኛል፡፡ ደብረ መንክራት ቅዱስ አማኑኤል ገዳም የተመሰረተው በአምኃ ኢየሱስ ዘመነ መንግስት ማብቂያ አካባቢ በ1760 ዓ.ም እንደሆነ ታሪክ ያስረዳል፡፡ ገዳሙን በመጀመሪያ የመሰረቱት መብዓ ፅዮን የሚባሉ አባት ሲሆኑ አካባቢውና ቤተክርስቲያኑ ከፍተኛ እውቅና ያገኘው በደጉና ሩህሩሁ የሸዋው ንጉስ ሳህለ ስላሴ ዘመነ መንግስት ነው፡፡ ፅላቱን መብዓ- ፅዮን ከደብረ ዳሞ ገዳም በ1760 ዓ.ም እንዳመጡት ይነገራል፡፡
ቦታው ከባህር ጠለል በላይ በ2837 ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኝ ሲሆን በቀድሞው ዘመን ጥቅጥቅ ባለ ደን የተሸፈነ ነበር፡፡ ደኑም የኃይማኖት መሪዎችና በነዋሪዎቹ ዘልማዳዊ የትውልድ የጋራ ስምምነት ህግ ይጠበቅ እንደነበር ድርሳናት ይተርካሉ፡፡ ቤተክርስቲያኑ የተሰራበት ቦታ ድልድይ ዋሻ ይባል እንደነበርና አሁን አማኑኤል ቤተክርስቲያን ካላበት በቀኝ በኩል ከገደል ስር ይገኛል፡፡
ሚጣቅ አማኑኤል ንጉስ ሳህለ ስላሴ ትልቅ የታሪክ ግንኙነት ያላቸው ሲሆን በቅድመ አያታቸው ዘመነ መንግስት በመብዓ ጽዮን የተሰራው ቤተክርስቲያን በዕድሜ ብዛት ተጐሳቁሎ ስላገኙት እንደገና ለመስራት ሱባኤ ገብተው እንዲሰራ ሲፈቀድላቸው ከአፋፍ በታች መሆኑ ለማደስ ስለቸገራቸው በአሁኑ ስዓት ቤተ ልሄም አለበት ቦታ ላይ ቤተክርስቲያን ሰርተው ታቦቱን ከቀድሞው ቦታው አስመጥተው አስገብተዋል፡፡
በኋላም ንጉስ ሳህለ ስለሴ ያሰሩት ቤተክርስቲያን በእድሜ ብዛት በማርጀቱ በአዲስ እንዲሰራ ወ/ሮ ወሰንየለሽ የተባሉ ግለሰብ ለንግስት ዘውዲቱ አቤቱታ አቀረቡ ንግስቲቱ በመፍቀዳቸው ወ/ሮ ወሰንየለሽ የህንፃ ቤተክርስቲያኑን በ1913 ዓ.ም አስመሰረቱ፡፡ ይህን ቤተክርስቲያን ለማሰራት ወ/ሮ ወሰንየለሽ 16000 ማርትሬዛ ተኮናትረዋል፡፡ ቤተክርስቲያኑ ሲሰራ ለእንጨት ስራ ከመንግስት ደን ከሙገሬ ዛላና ወፍ ዋሻ ከሚባሉ ቦታዎች ዛፍ ተፈቅዷል፡፡ ከነዚህ ቦታዎች በተገኘ እንጨት የጣሪያው እንጨት አምደ ወርቁ፣ በሮቹና መስኮቶቹ ሌሎችም ቅርፃ ቅርፅ ተሰርተዋል፡፡ ጣርያውንም በከብት ቆዳ በጠፍር ተማግሮ በሳር ክዳን ተከድኖ ነበር፡፡
ህንፃ ቤትክርስቲያኑ የተገነባው በተለየ ድንጋይና በኖራ ሲሆን ግንበኞቹም ኢጣሊያኖች ነበሩ፡፡ ዋና መሃንዲሶችም ኒኮላና ኮስታ የሚባሉ ጣሊያኖች ነበሩ፡፡
የፋሽስት ኢጣሊያ ወረራ በድል ከተቀለበሰ በኋላ በገዳሙ የሚኖሩ አባቶች የቤተክርስቲያኑ ጣሪያ ከሳር ወደ ቆርቆሮ እንዲዛወር ለንጉስ ሳህለ ስላሴ አመልክተው ተቀይሯል፡፡ በዚሁ ቤተክርስቲያን በአገልግሎት ላይ የሚገኘው ደውል ከብር ከነሃስና ከተለያዩ ማዕድናት በማሰራት ያበረከቱት አፄ ምኒሊክ እንደሆኑ ታሪክ ያወሳል፡፡
ከዚህ በተጨማሪ በገዳሙ ከ300 በላይ እድሜ ጠገብ ቅርሶች የሚገኙ ሲሆን በሳይንሳዊ መንገድ የመመዝገብና የመጠበቅ ስራ በመሰራት ላይ ይገኛል፡፡
ለአብነትም 182 ዓመት ያስቆጠረ ጋን እና ሌሎች የጠፍር አልጋዎች ይጠቀሳሉ፡፡ በገዳሙ በዓመት በአማካኝ ከ10000 በላይ የእምነት ተጓዦች የሚጐርፋበት ሲሆን ይህም ለጥቅምት 28 እና ግንቦት 28 ዋና ዋናዎቹ ናቸው፡፡ የሚጣቅ አማኑኤል ጠበል በአገራችን ታዋቂ ከሆኑ ፈዋሽ ጠበሎች መካከል አንዱ ነው፡፡ ይህን ጠበል ባርከው አገልግሎት እንዲሰጥ ያደረጉት አባ ወልደ እየሱስ የሚባሉ አባት ሲሆኑ ከአባ እየሱስ ሞዓ ገዳም ከሃይቅ እስጢፋኖስ እንደመጡ ይነገራል፡፡ አባ ወልደ እየሱስ ሳህለ ስላሴና ታምር ከተደረገለት ደጃዝማች ጋር በተገናኙ ወቅት የዚችን ቦታ ክብርና ተአምር ተገልፆልኝ አማኑኤል በፍቃዱ ወደ ዚህ ቦታ እንድመጣ አድርጐኛል፡፡ አሁንም ንጉስ ሆይ ፈቃድዎ ይሁንና ቦታው ደብር መባሉ ቀርቶ ይገዳም ዘንድ እጠይቅዎታለሁ ብለዋቸው ንጉሱም ፈቃዳቸው ሆኖ ሊገደም ችሏል፡፡ መምህር አባ ወልደ እየሱስም ፀበሉን ባርከው በደዌ ቁራኛ የተያዙ ምዕመናንን በመፈወስ ላይ ይገኛል፡፡ በዚህ ጠበል ቦታ ከተደረጉ ታምራት መካከል ዋና ዋናዎቹ ደግሞ የሚከተሉት ናቸው፡፡
• ሁለት አይናቸው የታወረ አንድ ደጅ አዝማች ፊታቸውን በውሃ በታጠቡ ወቅት አይናቸው ስለበራላቸው ለንጉስ ሳህለ ስላሴ በዚህ ውና ታጥቤ አይኔ በራ ብለው ተናግረው ለአባ ወልደ እየሱስ በመመስከር የአሁኑ ፀበል እንዲከበር ተደርጓል፡፡
• አቶ ወልደ ትንሳኤ ለማ እና እማሆይ አስካለማርያም የተባሉ ሰዎች ከካንሰር ተፈውሰዋል፡፡
• ደጀዝማች የማነ ሃሰን የተባሉ ምዕመናን ሰውነታቸው እግራቸውና እጃቸው ለመንቀሳቀስ ባለመቻሉ በአልጋ ወደ ጠበሉ እንዲመጡ ተደርጐ ድነዋል፡፡
• ወ/ሮ በቀለች ይልማ የተባሉ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ ቀኝ እጃቸው ፓራላይዝ ሆኖባቸው በተለያዩ የሃገር ውስጥና የውጭ ሃገር ሃኪም ቤት ቢታከሙ ሳይድኑ በዚሁ ፀበል ድነዋል፡፡
• ወ/ሮ አመዘነች የተባሉ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ ማየት የተሳናቸው ሲሆኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር ህክምና ቢከታተሉም መዳን ሳይችሉ ቀርተው በአማኑኤል ጠበል የዳኑ በመሆናቸው ወደ ጠበሉ የሚወስደውን አስቸጋሪ መንገድ በ92 ደረጃ በጥርብ ድንግጋይ አሰርተዋል፡፡
በአጠቃላይ በሚጣቅ አማኑኤል በርካታ ታሪኮች የተተገበሩ ሲሆኑ የጥቅምት አማኑኤል በዓል አከባበር ጅማሮ ልዩ ግርምትን ያጭራል፡፡ በንጉስ ሳህለ ስላሴ አማካይነት አዲሱ ቤትክርስትያን በገባ በአምስተኛው ወር ጥቅምት 27 ቀን በ1827 ዓ.ም ብዛቱ ከወትሮው የተለየ የፀሐይ ብርሃንን መጋረድ የቻለ የአንበጣ መንጋ መላ ሃገራቱን ሸፈነ፡፡ ንጉስ ሳህለ ስላሴም በተፈጠረው ክስተት በማዘን ለቅዱስ አማኑኤል ስእለት በማድረግ ከወትሮው ልማዳቸው በመለየት ከዙፋናቸውም በመውረድና ልብስ መንግስታቸውን በማውለቅ አመድ ነስንሰው ማቅ ለብሰው መዝሙረ ዳዊት እየደገሙ ፀልየዋል፡፡
በጥቅምት 27 ለጥቅምት 28 አጥቢያ ሌሊቱን ሰፍሮ ያደረው የአንበጣው መንጋ ከአደረበት ከመላው ኢትዮጱያ መሬት ለቆ በመሻገር የመን አደረ ይባላል፡፡ በልማድ አንበጣ በቀን እንጂ በሌሊት ሄዶ አያውቅም፡፡ ሆኖም መንጋው በሌሊት ከመሬት ለቆ በንፋስ ኃይል እየተገፋ ወደ ላይ ከወጣ በኋላ ጐህ ሲቀድ ለአይን አልታየም፡፡ አንበጣው ወዴት እንደሄደ ሲጠየቅ የነበረውም ህዝብ "መጠቀ" ወጣ ወይም ከሃገራችን ወጣ የሚል መልስ በማግኘቱ ምክንያት "በመጠቀ" ምትክ ሚጣቅ ተብሎ አካባቢው ተሰይሟል፡፡
ምንጭ፡- የባሶና ወራና ወረዳ ባህልና ቱሪዝም ጽ/ቤት
በጎል ሰከበ ደብረ መንክራት ሚጣቅ አማኑኤል ገዳም በሰሜን ሸዋ ዞን በባ/ወ/ወ/ በዋዩ አንገት መውጊያ ቀበሌ ልዩ ስሙ ሚጣቅ በተባለ ስፍራ ከደ/ብርሃን ከተማ በስተ ደቡብ ምስራቅ 30 ኪ.ሜ ርቅት ላይ ይገኛል፡፡ ደብረ መንክራት ቅዱስ አማኑኤል ገዳም የተመሰረተው በአምኃ ኢየሱስ ዘመነ መንግስት ማብቂያ አካባቢ በ1760 ዓ.ም እንደሆነ ታሪክ ያስረዳል፡፡ ገዳሙን በመጀመሪያ የመሰረቱት መብዓ ፅዮን የሚባሉ አባት ሲሆኑ አካባቢውና ቤተክርስቲያኑ ከፍተኛ እውቅና ያገኘው በደጉና ሩህሩሁ የሸዋው ንጉስ ሳህለ ስላሴ ዘመነ መንግስት ነው፡፡ ፅላቱን መብዓ- ፅዮን ከደብረ ዳሞ ገዳም በ1760 ዓ.ም እንዳመጡት ይነገራል፡፡
ቦታው ከባህር ጠለል በላይ በ2837 ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኝ ሲሆን በቀድሞው ዘመን ጥቅጥቅ ባለ ደን የተሸፈነ ነበር፡፡ ደኑም የኃይማኖት መሪዎችና በነዋሪዎቹ ዘልማዳዊ የትውልድ የጋራ ስምምነት ህግ ይጠበቅ እንደነበር ድርሳናት ይተርካሉ፡፡ ቤተክርስቲያኑ የተሰራበት ቦታ ድልድይ ዋሻ ይባል እንደነበርና አሁን አማኑኤል ቤተክርስቲያን ካላበት በቀኝ በኩል ከገደል ስር ይገኛል፡፡
ሚጣቅ አማኑኤል ንጉስ ሳህለ ስላሴ ትልቅ የታሪክ ግንኙነት ያላቸው ሲሆን በቅድመ አያታቸው ዘመነ መንግስት በመብዓ ጽዮን የተሰራው ቤተክርስቲያን በዕድሜ ብዛት ተጐሳቁሎ ስላገኙት እንደገና ለመስራት ሱባኤ ገብተው እንዲሰራ ሲፈቀድላቸው ከአፋፍ በታች መሆኑ ለማደስ ስለቸገራቸው በአሁኑ ስዓት ቤተ ልሄም አለበት ቦታ ላይ ቤተክርስቲያን ሰርተው ታቦቱን ከቀድሞው ቦታው አስመጥተው አስገብተዋል፡፡
በኋላም ንጉስ ሳህለ ስለሴ ያሰሩት ቤተክርስቲያን በእድሜ ብዛት በማርጀቱ በአዲስ እንዲሰራ ወ/ሮ ወሰንየለሽ የተባሉ ግለሰብ ለንግስት ዘውዲቱ አቤቱታ አቀረቡ ንግስቲቱ በመፍቀዳቸው ወ/ሮ ወሰንየለሽ የህንፃ ቤተክርስቲያኑን በ1913 ዓ.ም አስመሰረቱ፡፡ ይህን ቤተክርስቲያን ለማሰራት ወ/ሮ ወሰንየለሽ 16000 ማርትሬዛ ተኮናትረዋል፡፡ ቤተክርስቲያኑ ሲሰራ ለእንጨት ስራ ከመንግስት ደን ከሙገሬ ዛላና ወፍ ዋሻ ከሚባሉ ቦታዎች ዛፍ ተፈቅዷል፡፡ ከነዚህ ቦታዎች በተገኘ እንጨት የጣሪያው እንጨት አምደ ወርቁ፣ በሮቹና መስኮቶቹ ሌሎችም ቅርፃ ቅርፅ ተሰርተዋል፡፡ ጣርያውንም በከብት ቆዳ በጠፍር ተማግሮ በሳር ክዳን ተከድኖ ነበር፡፡
ህንፃ ቤትክርስቲያኑ የተገነባው በተለየ ድንጋይና በኖራ ሲሆን ግንበኞቹም ኢጣሊያኖች ነበሩ፡፡ ዋና መሃንዲሶችም ኒኮላና ኮስታ የሚባሉ ጣሊያኖች ነበሩ፡፡
የፋሽስት ኢጣሊያ ወረራ በድል ከተቀለበሰ በኋላ በገዳሙ የሚኖሩ አባቶች የቤተክርስቲያኑ ጣሪያ ከሳር ወደ ቆርቆሮ እንዲዛወር ለንጉስ ሳህለ ስላሴ አመልክተው ተቀይሯል፡፡ በዚሁ ቤተክርስቲያን በአገልግሎት ላይ የሚገኘው ደውል ከብር ከነሃስና ከተለያዩ ማዕድናት በማሰራት ያበረከቱት አፄ ምኒሊክ እንደሆኑ ታሪክ ያወሳል፡፡
ከዚህ በተጨማሪ በገዳሙ ከ300 በላይ እድሜ ጠገብ ቅርሶች የሚገኙ ሲሆን በሳይንሳዊ መንገድ የመመዝገብና የመጠበቅ ስራ በመሰራት ላይ ይገኛል፡፡
ለአብነትም 182 ዓመት ያስቆጠረ ጋን እና ሌሎች የጠፍር አልጋዎች ይጠቀሳሉ፡፡ በገዳሙ በዓመት በአማካኝ ከ10000 በላይ የእምነት ተጓዦች የሚጐርፋበት ሲሆን ይህም ለጥቅምት 28 እና ግንቦት 28 ዋና ዋናዎቹ ናቸው፡፡ የሚጣቅ አማኑኤል ጠበል በአገራችን ታዋቂ ከሆኑ ፈዋሽ ጠበሎች መካከል አንዱ ነው፡፡ ይህን ጠበል ባርከው አገልግሎት እንዲሰጥ ያደረጉት አባ ወልደ እየሱስ የሚባሉ አባት ሲሆኑ ከአባ እየሱስ ሞዓ ገዳም ከሃይቅ እስጢፋኖስ እንደመጡ ይነገራል፡፡ አባ ወልደ እየሱስ ሳህለ ስላሴና ታምር ከተደረገለት ደጃዝማች ጋር በተገናኙ ወቅት የዚችን ቦታ ክብርና ተአምር ተገልፆልኝ አማኑኤል በፍቃዱ ወደ ዚህ ቦታ እንድመጣ አድርጐኛል፡፡ አሁንም ንጉስ ሆይ ፈቃድዎ ይሁንና ቦታው ደብር መባሉ ቀርቶ ይገዳም ዘንድ እጠይቅዎታለሁ ብለዋቸው ንጉሱም ፈቃዳቸው ሆኖ ሊገደም ችሏል፡፡ መምህር አባ ወልደ እየሱስም ፀበሉን ባርከው በደዌ ቁራኛ የተያዙ ምዕመናንን በመፈወስ ላይ ይገኛል፡፡ በዚህ ጠበል ቦታ ከተደረጉ ታምራት መካከል ዋና ዋናዎቹ ደግሞ የሚከተሉት ናቸው፡፡
• ሁለት አይናቸው የታወረ አንድ ደጅ አዝማች ፊታቸውን በውሃ በታጠቡ ወቅት አይናቸው ስለበራላቸው ለንጉስ ሳህለ ስላሴ በዚህ ውና ታጥቤ አይኔ በራ ብለው ተናግረው ለአባ ወልደ እየሱስ በመመስከር የአሁኑ ፀበል እንዲከበር ተደርጓል፡፡
• አቶ ወልደ ትንሳኤ ለማ እና እማሆይ አስካለማርያም የተባሉ ሰዎች ከካንሰር ተፈውሰዋል፡፡
• ደጀዝማች የማነ ሃሰን የተባሉ ምዕመናን ሰውነታቸው እግራቸውና እጃቸው ለመንቀሳቀስ ባለመቻሉ በአልጋ ወደ ጠበሉ እንዲመጡ ተደርጐ ድነዋል፡፡
• ወ/ሮ በቀለች ይልማ የተባሉ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ ቀኝ እጃቸው ፓራላይዝ ሆኖባቸው በተለያዩ የሃገር ውስጥና የውጭ ሃገር ሃኪም ቤት ቢታከሙ ሳይድኑ በዚሁ ፀበል ድነዋል፡፡
• ወ/ሮ አመዘነች የተባሉ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ ማየት የተሳናቸው ሲሆኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር ህክምና ቢከታተሉም መዳን ሳይችሉ ቀርተው በአማኑኤል ጠበል የዳኑ በመሆናቸው ወደ ጠበሉ የሚወስደውን አስቸጋሪ መንገድ በ92 ደረጃ በጥርብ ድንግጋይ አሰርተዋል፡፡
በአጠቃላይ በሚጣቅ አማኑኤል በርካታ ታሪኮች የተተገበሩ ሲሆኑ የጥቅምት አማኑኤል በዓል አከባበር ጅማሮ ልዩ ግርምትን ያጭራል፡፡ በንጉስ ሳህለ ስላሴ አማካይነት አዲሱ ቤትክርስትያን በገባ በአምስተኛው ወር ጥቅምት 27 ቀን በ1827 ዓ.ም ብዛቱ ከወትሮው የተለየ የፀሐይ ብርሃንን መጋረድ የቻለ የአንበጣ መንጋ መላ ሃገራቱን ሸፈነ፡፡ ንጉስ ሳህለ ስላሴም በተፈጠረው ክስተት በማዘን ለቅዱስ አማኑኤል ስእለት በማድረግ ከወትሮው ልማዳቸው በመለየት ከዙፋናቸውም በመውረድና ልብስ መንግስታቸውን በማውለቅ አመድ ነስንሰው ማቅ ለብሰው መዝሙረ ዳዊት እየደገሙ ፀልየዋል፡፡
በጥቅምት 27 ለጥቅምት 28 አጥቢያ ሌሊቱን ሰፍሮ ያደረው የአንበጣው መንጋ ከአደረበት ከመላው ኢትዮጱያ መሬት ለቆ በመሻገር የመን አደረ ይባላል፡፡ በልማድ አንበጣ በቀን እንጂ በሌሊት ሄዶ አያውቅም፡፡ ሆኖም መንጋው በሌሊት ከመሬት ለቆ በንፋስ ኃይል እየተገፋ ወደ ላይ ከወጣ በኋላ ጐህ ሲቀድ ለአይን አልታየም፡፡ አንበጣው ወዴት እንደሄደ ሲጠየቅ የነበረውም ህዝብ "መጠቀ" ወጣ ወይም ከሃገራችን ወጣ የሚል መልስ በማግኘቱ ምክንያት "በመጠቀ" ምትክ ሚጣቅ ተብሎ አካባቢው ተሰይሟል፡፡
ምንጭ፡- የባሶና ወራና ወረዳ ባህልና ቱሪዝም ጽ/ቤት
መንፈሳዊ ጉዞ ወደ ምሥጢራዊው መንዝ እመጓ ቅዱስ ዑራኤል
* መነሻ ሰኔ 6
* መመለሻ ሰኔ 8
* የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 3000 ብር
* ለበለጠ መረጃ፦ 0901070707 / 0911289877
☞ የቦታው ቃልኪዳን
ጌታችን ለቅዱስ ዑራኤል፦ "አስቀድሜ በታላቁ ዐምደ ወርቅ ስሙን ያልጻፍኩትን ሰው ይህንን ደጅ አላስረግጠውም! ይህንን ቅዱስ ቦታ የረገጠና ያየ ትውልደ ዘሩን እባርከዋለሁ እምረዋለሁም፤ የጠየቀውን የሀሳቡን እሰጠዋለሁ።" ብሎ ቃል እንደገባበት ልብ ይሏል!
• በጉዟችን የምንሳለማቸው ቅዱሳት መካናት፦
→ ታሪካዊው ዳግማዊ ቤተልሔም አፍሮ አይገባም መድኃኔዓለም ወአቡነ ዘርዓ ብሩክ ገዳም፣
→ ምሥጢራዊው እመጓ ቅ/ዑራኤል፤
→ ጻድቃኔ ማርያም፤
→ ዘብር ቅ/ገብርኤል፤
→ ስዕለት ሰሚዋ ቀጭን አምባ ምስዓለ ማርያም፣
→ እመ እጓል ቅ/እግዚአብሔር አብ፣
→ እመቤታችን በስደቷ ጊዜ በኪደተ እግሯ የባረከቺው የኅቡዓን በዓት ደብረ ክሊና /ገሊላ፣
→ ቅ/ዑራኤል ደመ መለኮትን ለዓለም ሁሉ የረጨበት ብርሃናዊው ቅዱስ ጽዋ የተቀመጠበትና ቅዱስ መስቀሉ ወደ ግሸን ሲሄድ ለ14 ቀናት ያረፈበት ደብረ ቆጵሮስ፤
→ ታሪካዊው ሰላድንጋይ ቅ/ማርቆስ፣
★ ወደዚህ ቅዱስ ስፍራ ታላቅ የበረከት ጉዞ ተዘጋጅቷል፤ መኪናው ሊሞላ ጥቂት ወንበሮች ብቻ ናቸው የቀሩን።
* መነሻ ሰኔ 6 ⏱ ከሌሊቱ 11:00
* መመለሻ ሰኔ 8
* የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 3000 ብር
* ለበለጠ መረጃ፦
📞 0901070707
📞 0911289877
#ማኅበረ_ቅዱስ_ፊልጶስ_ወአቡነ_ሳሙኤል_ዘዋልድባ
መነሻ ቦታዎች፦ አራዳ ጊዮርጊስ፣ መገናኛ እና ጣፎ አደባባይ
• የጉዞ ትኬት ለመቁረጥ (ለምዝገባ)፦
👉 ባላችሁበት አካባቢ በሚከተሉት የመ/ር አንተነህ ውብሸት የባንክ አካውንቶች በካሽ (በሞባይል ባንኪንግ) አስገብታችሁ ደረሰኙን የጉዞው ቀን ይዞ መምጣት ወይም Screenshot አድርጋችሁ በቴሌግራም ልትልኩልን ትችላላችሁ።
☞ የኢት.ንግድ ባንክ 1000099794899
Swift Code: CBETETAA
☞ አቢሲኒያ ባንክ 73439825
Swift Code: ABYSETAA
☞ አሐዱ ባንክ 0042939910101
☞ አማራ ባንክ 9900001752271
☞ ዓባይ ባንክ 1931019728607012
☞ አዋሽ ባንክ 01320104564900
☞ ቴሌ ብር 0911289877
* መነሻ ሰኔ 6
* መመለሻ ሰኔ 8
* የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 3000 ብር
* ለበለጠ መረጃ፦ 0901070707 / 0911289877
☞ የቦታው ቃልኪዳን
ጌታችን ለቅዱስ ዑራኤል፦ "አስቀድሜ በታላቁ ዐምደ ወርቅ ስሙን ያልጻፍኩትን ሰው ይህንን ደጅ አላስረግጠውም! ይህንን ቅዱስ ቦታ የረገጠና ያየ ትውልደ ዘሩን እባርከዋለሁ እምረዋለሁም፤ የጠየቀውን የሀሳቡን እሰጠዋለሁ።" ብሎ ቃል እንደገባበት ልብ ይሏል!
• በጉዟችን የምንሳለማቸው ቅዱሳት መካናት፦
→ ታሪካዊው ዳግማዊ ቤተልሔም አፍሮ አይገባም መድኃኔዓለም ወአቡነ ዘርዓ ብሩክ ገዳም፣
→ ምሥጢራዊው እመጓ ቅ/ዑራኤል፤
→ ጻድቃኔ ማርያም፤
→ ዘብር ቅ/ገብርኤል፤
→ ስዕለት ሰሚዋ ቀጭን አምባ ምስዓለ ማርያም፣
→ እመ እጓል ቅ/እግዚአብሔር አብ፣
→ እመቤታችን በስደቷ ጊዜ በኪደተ እግሯ የባረከቺው የኅቡዓን በዓት ደብረ ክሊና /ገሊላ፣
→ ቅ/ዑራኤል ደመ መለኮትን ለዓለም ሁሉ የረጨበት ብርሃናዊው ቅዱስ ጽዋ የተቀመጠበትና ቅዱስ መስቀሉ ወደ ግሸን ሲሄድ ለ14 ቀናት ያረፈበት ደብረ ቆጵሮስ፤
→ ታሪካዊው ሰላድንጋይ ቅ/ማርቆስ፣
★ ወደዚህ ቅዱስ ስፍራ ታላቅ የበረከት ጉዞ ተዘጋጅቷል፤ መኪናው ሊሞላ ጥቂት ወንበሮች ብቻ ናቸው የቀሩን።
* መነሻ ሰኔ 6 ⏱ ከሌሊቱ 11:00
* መመለሻ ሰኔ 8
* የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 3000 ብር
* ለበለጠ መረጃ፦
📞 0901070707
📞 0911289877
#ማኅበረ_ቅዱስ_ፊልጶስ_ወአቡነ_ሳሙኤል_ዘዋልድባ
መነሻ ቦታዎች፦ አራዳ ጊዮርጊስ፣ መገናኛ እና ጣፎ አደባባይ
• የጉዞ ትኬት ለመቁረጥ (ለምዝገባ)፦
👉 ባላችሁበት አካባቢ በሚከተሉት የመ/ር አንተነህ ውብሸት የባንክ አካውንቶች በካሽ (በሞባይል ባንኪንግ) አስገብታችሁ ደረሰኙን የጉዞው ቀን ይዞ መምጣት ወይም Screenshot አድርጋችሁ በቴሌግራም ልትልኩልን ትችላላችሁ።
☞ የኢት.ንግድ ባንክ 1000099794899
Swift Code: CBETETAA
☞ አቢሲኒያ ባንክ 73439825
Swift Code: ABYSETAA
☞ አሐዱ ባንክ 0042939910101
☞ አማራ ባንክ 9900001752271
☞ ዓባይ ባንክ 1931019728607012
☞ አዋሽ ባንክ 01320104564900
☞ ቴሌ ብር 0911289877
የኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ልጆች ሆይ፦ ጥንታዊ ቅዱሳት መካናትን እና አስደናቂ ታሪካዊ ቦታዎችን ለምዕመናን የማስተዋውቅበትን የTiktok አካውንት ለማዘጋት Report ስላረጉብኝ
👉🏾 Repost, Copy Link & Share አድርጉልኝ
https://vm.tiktok.com/ZMSDtDGAe/
👉🏾 Repost, Copy Link & Share አድርጉልኝ
https://vm.tiktok.com/ZMSDtDGAe/
የኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ልጆች ሆይ፦ ጥንታዊ ቅዱሳት መካናትን እና አስደናቂ ታሪካዊ ቦታዎችን ለምዕመናን የማስተዋውቅበትን የTiktok አካውንት ለማዘጋት Report ስላረጉብኝ
👉🏾 Repost, Copy Link & Share አድርጉልኝ
https://www.tiktok.com/@betewali/video/7514320321965542661?_r=1
👉🏾 Repost, Copy Link & Share አድርጉልኝ
https://www.tiktok.com/@betewali/video/7514320321965542661?_r=1
TikTok
TikTok · አንተነህ ዘዋልድባ
296 likes, 36 comments. “ኣፅቢ እንዳ ሚካኤል እምባ #creatorsearchinsights #ዘዋልድባ #ኦርቶዶክስ_ተዋህዶ_ፀንታ_ለዘለዓለም_ትኑር #ሀበሻ🇪🇹🇪🇹🇪🇹tiktok #ethiopian_tik_tok🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹 #tigraytiktok #videoviral #fyp #foryoupage #The #ancient #Monastery of #EOTC #Northern #Ethiopia #Tigray #ethiopian_tik_tok…
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
መንፈሳዊ ጉዞ ወደ ምሥጢራዊው መንዝ እመጓ ቅዱስ ዑራኤል
* መነሻ ሰኔ 6
* መመለሻ ሰኔ 8
* የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 3000 ብር
* ለበለጠ መረጃ፦ 0901070707 / 0911289877
☞ የቦታው ቃልኪዳን
ጌታችን ለቅዱስ ዑራኤል፦ "አስቀድሜ በታላቁ ዐምደ ወርቅ ስሙን ያልጻፍኩትን ሰው ይህንን ደጅ አላስረግጠውም! ይህንን ቅዱስ ቦታ የረገጠና ያየ ትውልደ ዘሩን እባርከዋለሁ እምረዋለሁም፤ የጠየቀውን የሀሳቡን እሰጠዋለሁ።" ብሎ ቃል እንደገባበት ልብ ይሏል!
• መነሻ ሰኔ 6 ዓርብ ከሌሊቱ፦
10፡30 አራዳ ጊዮርጊስ፣
11፡00 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ፣
12፡00 ጣፎ አደባባይ
• መኪናችን ሊሞላ የቀሩን ጥቂት ወንበሮች ብቻ ናቸው።
• የጉዞ ትኬት ለመቁረጥ (ለምዝገባ)፦
👉 ባላችሁበት አካባቢ በሚከተሉት የመ/ር አንተነህ ውብሸት የባንክ አካውንቶች በካሽ (በሞባይል ባንኪንግ) አስገብታችሁ ደረሰኙን የጉዞው ቀን ይዞ መምጣት ወይም Screenshot አድርጋችሁ በቴሌግራም ልትልኩልን ትችላላችሁ።
☞ የኢት.ንግድ ባንክ 1000099794899
Swift Code: CBETETAA
☞ አቢሲኒያ ባንክ 73439825
Swift Code: ABYSETAA
☞ አሐዱ ባንክ 0042939910101
☞ አማራ ባንክ 9900001752271
☞ ዓባይ ባንክ 1931019728607012
☞ አዋሽ ባንክ 01320104564900
☞ ቴሌ ብር 0911289877
* መነሻ ሰኔ 6
* መመለሻ ሰኔ 8
* የጉዞ ዋጋ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ 3000 ብር
* ለበለጠ መረጃ፦ 0901070707 / 0911289877
☞ የቦታው ቃልኪዳን
ጌታችን ለቅዱስ ዑራኤል፦ "አስቀድሜ በታላቁ ዐምደ ወርቅ ስሙን ያልጻፍኩትን ሰው ይህንን ደጅ አላስረግጠውም! ይህንን ቅዱስ ቦታ የረገጠና ያየ ትውልደ ዘሩን እባርከዋለሁ እምረዋለሁም፤ የጠየቀውን የሀሳቡን እሰጠዋለሁ።" ብሎ ቃል እንደገባበት ልብ ይሏል!
• መነሻ ሰኔ 6 ዓርብ ከሌሊቱ፦
10፡30 አራዳ ጊዮርጊስ፣
11፡00 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ፣
12፡00 ጣፎ አደባባይ
• መኪናችን ሊሞላ የቀሩን ጥቂት ወንበሮች ብቻ ናቸው።
• የጉዞ ትኬት ለመቁረጥ (ለምዝገባ)፦
👉 ባላችሁበት አካባቢ በሚከተሉት የመ/ር አንተነህ ውብሸት የባንክ አካውንቶች በካሽ (በሞባይል ባንኪንግ) አስገብታችሁ ደረሰኙን የጉዞው ቀን ይዞ መምጣት ወይም Screenshot አድርጋችሁ በቴሌግራም ልትልኩልን ትችላላችሁ።
☞ የኢት.ንግድ ባንክ 1000099794899
Swift Code: CBETETAA
☞ አቢሲኒያ ባንክ 73439825
Swift Code: ABYSETAA
☞ አሐዱ ባንክ 0042939910101
☞ አማራ ባንክ 9900001752271
☞ ዓባይ ባንክ 1931019728607012
☞ አዋሽ ባንክ 01320104564900
☞ ቴሌ ብር 0911289877
በአቶ ትዝታው ሳሙኤል ላይ ክስ ተመሰረተ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የሕግ አገልግሎት መምሪያ በአቶ ትዝታው ሳሙኤል ላይ ክስ መሰረተ።
***
የቤተክርስቲያናችን ሕግ አገልግሎት መምሪያ ለኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ባቀረበው ክስ የወንጀል ምርመራ ተደርጎ የምርመራ መዝገቡ መብቱ ለሚፈቅድለት የዐ/ሕግ ዘርፍ እንዲተላለፍለፍ ጠይቋል።
በወንጀል ተጠርጣሪ /ተከሳሽ - አቶ ትዝታው ሳሙኤል
ተጠርጣሪ /ተከሳሹ ነዋሪነቱን በውጪ ሃገር በማድረግ የቤተክርስቲያኒቱ የበላይ ውሳኔ ሰጪ አካልን ለማዋረድ፣
ለመስደብ እና የምዕመኑን ስሜት ለመንካት ብሎም በሀገሪቱ ውስጥ ሁከትና ብጥብጥ እንዲነሳ በማሰብ በተለያዩ የመረጃ ማሰራጫ መንገዶች እና ከ5000 በላይ ተከታዮች ባሉት የራሱ የዪቲዩብ ቻናል በመጠቀም ከፍተኛ ቅስቀሳ ሲያደርግ መቆየቱን ገልጿል።
በማያያዝም ግለሰቡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ብፁዓን አባቶችን፣ በየገዳማቱ ውስጥ የሚገኙ ገዳማውያን መነኮሳትና አገልጋዮችን <<ግብረ ሰዶማውያን ናቸው>> በማለት፣እንዲሁም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን <<የመተት እና ጠንቋይ ቤት ናት >>በማለት፣ ሲቀሰቅስ የቆየ መሆኑን የገለጸው መምሪያው ግለሰቡ በተጨማሪም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የምትገለገልባቸውን ሃይማኖታዊ የፀሎት፣የታሪክ ፣የገድላትና ድርሳናት መጻሕፍትን <<ድውያን መጽሐፍት ናቸው መጥፋት አለባቸው>>ማለቱን ገልጿል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በቅድስናየምታ
ከብራቸውንና የምትዘክራቸውን ቅዱሳን አባቶች እና እናቶችን << ጣኦታትና ጣኦት አምላኪ>> ናቸው በማለት ግለሰቡ የፈጸመውን የወንጀል አድራጎት በመጥቀስም ክስ መስርቶበታል።
መምሪያው በአጠቃላይ ሰባት ነጥቦችን ያካተቱ የወንጀል ዝርዘርሮችን በመግለጽም ጉዳዩ ለሚመለከተው አካል ቀርቦ ግለሰቡ በሕግ ተጠያቂ እንዲደረግ ባቀረበው አቤቱታ ገልጿል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የሕግ አገልግሎት መምሪያ በአቶ ትዝታው ሳሙኤል ላይ ክስ መሰረተ።
***
የቤተክርስቲያናችን ሕግ አገልግሎት መምሪያ ለኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ባቀረበው ክስ የወንጀል ምርመራ ተደርጎ የምርመራ መዝገቡ መብቱ ለሚፈቅድለት የዐ/ሕግ ዘርፍ እንዲተላለፍለፍ ጠይቋል።
በወንጀል ተጠርጣሪ /ተከሳሽ - አቶ ትዝታው ሳሙኤል
ተጠርጣሪ /ተከሳሹ ነዋሪነቱን በውጪ ሃገር በማድረግ የቤተክርስቲያኒቱ የበላይ ውሳኔ ሰጪ አካልን ለማዋረድ፣
ለመስደብ እና የምዕመኑን ስሜት ለመንካት ብሎም በሀገሪቱ ውስጥ ሁከትና ብጥብጥ እንዲነሳ በማሰብ በተለያዩ የመረጃ ማሰራጫ መንገዶች እና ከ5000 በላይ ተከታዮች ባሉት የራሱ የዪቲዩብ ቻናል በመጠቀም ከፍተኛ ቅስቀሳ ሲያደርግ መቆየቱን ገልጿል።
በማያያዝም ግለሰቡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ብፁዓን አባቶችን፣ በየገዳማቱ ውስጥ የሚገኙ ገዳማውያን መነኮሳትና አገልጋዮችን <<ግብረ ሰዶማውያን ናቸው>> በማለት፣እንዲሁም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን <<የመተት እና ጠንቋይ ቤት ናት >>በማለት፣ ሲቀሰቅስ የቆየ መሆኑን የገለጸው መምሪያው ግለሰቡ በተጨማሪም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የምትገለገልባቸውን ሃይማኖታዊ የፀሎት፣የታሪክ ፣የገድላትና ድርሳናት መጻሕፍትን <<ድውያን መጽሐፍት ናቸው መጥፋት አለባቸው>>ማለቱን ገልጿል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በቅድስናየምታ
ከብራቸውንና የምትዘክራቸውን ቅዱሳን አባቶች እና እናቶችን << ጣኦታትና ጣኦት አምላኪ>> ናቸው በማለት ግለሰቡ የፈጸመውን የወንጀል አድራጎት በመጥቀስም ክስ መስርቶበታል።
መምሪያው በአጠቃላይ ሰባት ነጥቦችን ያካተቱ የወንጀል ዝርዘርሮችን በመግለጽም ጉዳዩ ለሚመለከተው አካል ቀርቦ ግለሰቡ በሕግ ተጠያቂ እንዲደረግ ባቀረበው አቤቱታ ገልጿል።
የታሠረች ነፍስ ፈቺዋን አሠረች!
አባታችን ሊቀ ብርሃናት የኔታ ይባቤ በላይ ለምን ታሠሩ?
የቅኔ፣ የ፹፩ መጻሕፍት፣ የአቡሻኽር፣ የጥበባት መምህሩ፣ የናዳ ገዳም አበ ምኔት (አስተዳዳሪ)
ለበርካታ ዓመታት ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ወንበር ዘርግተው ደቀ መዛሙርት አብዝተው ሲያስተምሩ የኖሩ እያስተማሩ ያሉ ናቸው።
እንደ አባትነታቸው ትጉኅ አበ ምኔት ናቸው መቆፈሪያ ይዘው ዕርፍ አርቀው ሞፈር ጠርቀው አርሰው ቀፍረው ትሩፋት ሠርተው ገዳም ገድመው የኖሩ የሚኖሩ አባት ናቸው።
እንደ ሰባኪ ዙረው የሚያስተምሩ እያስተማሩ ያሉ ሐዋርያ ናቸው።
የኔታ ይባቤ አይደለም መታሠር በወርቅ ወንበር ተቀምጠው ያስተምሩን የሚባሉ ረቂቅ ሊቅ፣ ምጡቅ ባለ አእምሮ ናቸው።
ለየኔታ ይባቤ በላይ የማይሆን ፍትህ ምን አይነት ነው?
መምህራችንን አባታችንን ፍቱልን።
እኔም የየኔታ ይባቤ በላይ ልጅ ነኝ።
እሥራታቸው እሥራቴ፣ መከራቸው መከራየ ነው።
አድባር የሆኑትን ትልቅ ሰው ማሠር ትልቅ ስህተት ነው።
ለሀገር ባበረከቱት፣ የወንጌል፣ የሰላም፣ የልማት፣ የቅኔ፣ የሀገር በቀል ዕውቀት፣ የአቡሻህር፣ የአርአያነት አስተዋጽኦ ሽልማታቸው እሥራት እና እንግልት ሊሆን አይገባም።
ሊቁ አባታችንን ሲሸለሙ እንጂ ሲታሠሩ መስማት ትልቅ ዕዳ ነው።
ከገዳማቸው ሂዶ በየኔታ ይባቤ ተመክሮ ያልተጽናና፣ ተገሥፆ ያልተረጋጋ፣ ከመስቀላቸው ተባርኮ ከጸበሉ ተጠምቆ ዕረፍተ ህሊና ያላገኘ ሰው የለም ማለት ይቻላል።
የኔታ ያለ ውግንና የሁሉም መምህር፣ የሁሉም አባት፣ የሁሉም ዘር ቀለም ሳይለዩ አስተማሪ፣ የሁሉም ፊት ደረት ሳይለዩ ገሥፆ መካሪ ናቸው።
እንዲህ ያሉትን የኔታችንን አባታችንን በክብር ወደ ገዳማቸውና ወደ ማስተማሪያ ወንበራቸው መልሱልን።
"ቢያድጥ ቢያድጥ ወደላይ ያድጣል?"
አባታችን ሊቀ ብርሃናት የኔታ ይባቤ በላይ ለምን ታሠሩ?
የቅኔ፣ የ፹፩ መጻሕፍት፣ የአቡሻኽር፣ የጥበባት መምህሩ፣ የናዳ ገዳም አበ ምኔት (አስተዳዳሪ)
ለበርካታ ዓመታት ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ወንበር ዘርግተው ደቀ መዛሙርት አብዝተው ሲያስተምሩ የኖሩ እያስተማሩ ያሉ ናቸው።
እንደ አባትነታቸው ትጉኅ አበ ምኔት ናቸው መቆፈሪያ ይዘው ዕርፍ አርቀው ሞፈር ጠርቀው አርሰው ቀፍረው ትሩፋት ሠርተው ገዳም ገድመው የኖሩ የሚኖሩ አባት ናቸው።
እንደ ሰባኪ ዙረው የሚያስተምሩ እያስተማሩ ያሉ ሐዋርያ ናቸው።
የኔታ ይባቤ አይደለም መታሠር በወርቅ ወንበር ተቀምጠው ያስተምሩን የሚባሉ ረቂቅ ሊቅ፣ ምጡቅ ባለ አእምሮ ናቸው።
ለየኔታ ይባቤ በላይ የማይሆን ፍትህ ምን አይነት ነው?
መምህራችንን አባታችንን ፍቱልን።
እኔም የየኔታ ይባቤ በላይ ልጅ ነኝ።
እሥራታቸው እሥራቴ፣ መከራቸው መከራየ ነው።
አድባር የሆኑትን ትልቅ ሰው ማሠር ትልቅ ስህተት ነው።
ለሀገር ባበረከቱት፣ የወንጌል፣ የሰላም፣ የልማት፣ የቅኔ፣ የሀገር በቀል ዕውቀት፣ የአቡሻህር፣ የአርአያነት አስተዋጽኦ ሽልማታቸው እሥራት እና እንግልት ሊሆን አይገባም።
ሊቁ አባታችንን ሲሸለሙ እንጂ ሲታሠሩ መስማት ትልቅ ዕዳ ነው።
ከገዳማቸው ሂዶ በየኔታ ይባቤ ተመክሮ ያልተጽናና፣ ተገሥፆ ያልተረጋጋ፣ ከመስቀላቸው ተባርኮ ከጸበሉ ተጠምቆ ዕረፍተ ህሊና ያላገኘ ሰው የለም ማለት ይቻላል።
የኔታ ያለ ውግንና የሁሉም መምህር፣ የሁሉም አባት፣ የሁሉም ዘር ቀለም ሳይለዩ አስተማሪ፣ የሁሉም ፊት ደረት ሳይለዩ ገሥፆ መካሪ ናቸው።
እንዲህ ያሉትን የኔታችንን አባታችንን በክብር ወደ ገዳማቸውና ወደ ማስተማሪያ ወንበራቸው መልሱልን።
"ቢያድጥ ቢያድጥ ወደላይ ያድጣል?"
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የንግሥ ጉዞ ወደ ደቡብ ኦሞ ገዳማትና አድባራት
[የደቡብ ኢትዮጵያ ገዳማትን እስከ ኬንያና ደቡብ ሱዳን ጠረፍ ድረስ ይሳለሙ!!!]
* መነሻ ሰኔ 19 ከሌሊቱ 11:00
* መመለሻ ሰኔ 27
* የጉዞ ዋጋ፦ 6000 ብር
👉 በዚህ ጉዟችን ሰኔ 21 ሕንፀታ ቤተክርስቲያንን በታሪካዊቷ ብርብር ማርያም እናከብራለን። ሰኔ 24 ቀን የጻድቁ አቡነ ሙሴ ፀሊም በዓለ ዕረፍት ሐመር ውስጥ ከቡስካ ተራራ ላይ በሚገኘው ብቸኛ ገዳሙ ይከበራል። ማኅበራችንም ጉዞ አዘጋጅቷልና ቀድመው ይደውሉልን።
👉 0901070707
👉 0911289877
አዘጋጅ፦ ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
👉 በጉዟችን ወቅት እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ በርካታ ቅዱሳት መካናት የምንሳለም ሲሆን ያለን ቦታ ጥቂት ስለሆነ በጊዜ ይመዝገቡ!
ለበለጠ መረጃ፦ 0901070707 / 0911289877
★ ማሳሰቢያ፦ የዚህ ሐዋርያዊ ጉዞ ዋና ዓላማ አዳዲስ ተጠማቂ ኦርቶዶክሳዊያንን በሃይማኖታዊ ቤተሰብነት መጎብኘትና ማጽናት፣ የቅድስት ቤተክርስቲያንንና የቅድስት ሃገራችንን ዘመን ተሻጋሪ ታሪክ ማወቅ እና የቀደሙ አበው የመሰረቷቸውና ተጋድሏቸውን የፈፀሙባቸው ቅዱሳት መካናትን ተሳልመን የቦታውን የቃልኪዳን በረከት ማግኘት ነው። ለተጠማቂ ሕፃናትና አዋቂዎች ሁሉ ነጠላ፣ ማዕተብ፣ መስቀል፣ ልብስና ጫማ ያስፈልጋል። ስለዚህም በቻላችሁት አቅም ሁሉ የበረከቱ ተሳታፊ ትሆኑ ዘንድ በቅድስት ቤተክርስቲያን ስም እናሳስባለን።
[የደቡብ ኢትዮጵያ ገዳማትን እስከ ኬንያና ደቡብ ሱዳን ጠረፍ ድረስ ይሳለሙ!!!]
* መነሻ ሰኔ 19 ከሌሊቱ 11:00
* መመለሻ ሰኔ 27
* የጉዞ ዋጋ፦ 6000 ብር
👉 በዚህ ጉዟችን ሰኔ 21 ሕንፀታ ቤተክርስቲያንን በታሪካዊቷ ብርብር ማርያም እናከብራለን። ሰኔ 24 ቀን የጻድቁ አቡነ ሙሴ ፀሊም በዓለ ዕረፍት ሐመር ውስጥ ከቡስካ ተራራ ላይ በሚገኘው ብቸኛ ገዳሙ ይከበራል። ማኅበራችንም ጉዞ አዘጋጅቷልና ቀድመው ይደውሉልን።
👉 0901070707
👉 0911289877
አዘጋጅ፦ ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
👉 በጉዟችን ወቅት እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ በርካታ ቅዱሳት መካናት የምንሳለም ሲሆን ያለን ቦታ ጥቂት ስለሆነ በጊዜ ይመዝገቡ!
ለበለጠ መረጃ፦ 0901070707 / 0911289877
★ ማሳሰቢያ፦ የዚህ ሐዋርያዊ ጉዞ ዋና ዓላማ አዳዲስ ተጠማቂ ኦርቶዶክሳዊያንን በሃይማኖታዊ ቤተሰብነት መጎብኘትና ማጽናት፣ የቅድስት ቤተክርስቲያንንና የቅድስት ሃገራችንን ዘመን ተሻጋሪ ታሪክ ማወቅ እና የቀደሙ አበው የመሰረቷቸውና ተጋድሏቸውን የፈፀሙባቸው ቅዱሳት መካናትን ተሳልመን የቦታውን የቃልኪዳን በረከት ማግኘት ነው። ለተጠማቂ ሕፃናትና አዋቂዎች ሁሉ ነጠላ፣ ማዕተብ፣ መስቀል፣ ልብስና ጫማ ያስፈልጋል። ስለዚህም በቻላችሁት አቅም ሁሉ የበረከቱ ተሳታፊ ትሆኑ ዘንድ በቅድስት ቤተክርስቲያን ስም እናሳስባለን።
በርካታ ቅዱሳት መካናትን የምንሳለምበት የንግሥ ጉዞ ወደ
#ደቡብ_ኢትዮጵያ_ገዳማትና_አድባራት
→ መነሻ ሰኔ 19 መመለሻ ሰኔ 27
→ የጉዞ ዋጋ ማረፊያ ቤትን ጨምሮ 6000 ብር
👉 መስዋዕተ ኦሪት የተሰዋባት ጥንታዊቷ ብርብር ማርያም ገዳምን፣ ሐመር ቡስካ ጽዮን ማርያም ወአቡነ ሙሴ ጸሊም ገዳም ጨምሮ በደቡብ ኢትዮጵያ እስከ ኬንያና ደቡብ ሱዳን ድንበር ድረስ የሚገኙ በየዘመኑ ድንቅ ተአምራት የተፈጸመባቸው በቃልኪዳን የከበሩ ገዳማትና አድባራትን የምንሳለምበትና በርካታ ታሪካዊ የቱሪስት መስህብ ቦታዎችን የምንጎበኝበት ታሪካዊ ጉዞ ነው።
★ ውስን ወንበሮች ብቻ ስለቀሩን ይህንን ቅዱስ ቦታ ለመሳለም የምትሹ ያልተመዘገባችሁ የኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ልጆች ሁሉ ደውሉልንና አብረን እንጓዝ! ለበለጠ መረጃ፦
👉 0901070707 / 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
በጉዟችን የምንሳለማቸው ቅዱሳት መካናት፦
• ሆሣዕና በዓታ ለማርያም እና ቅ/ማርያም
• ወራቤ ቅ/ሩፋኤል እና ቅ/አርሴማ
• ጥንታዊው አጆራ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
• ታሪካዊው ወላይታ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
• ታሪካዊው ቦረዳ ቅዱስ ሚካኤል ገዳም
• ጥንታዊቷ ጽዮን ሰማያዊት ብርብር ቅ/ማርያም ገዳም
• ተአምረኛው ዝጊቲ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም
• ወይጦ በራይሌ አቡነ ተክለ ሃይማኖት
• ሉቃ ወንጌላዊው ቅዱስ ሉቃስ
• አልዱባ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ
• ዲመካ ቅድስት ማርያም
• በናፀማይ ቀይ አፈር ቅ/ገብርኤል
• በናፀማይ ሙቀጫ ቅ/ሚካኤል
• በሸዳ ቅ/ዮሐንስ መጥምቅ
• ሻንቆ ቅዱስ ጊዮርጊስ
• ቡስካ ጽዮን ማርያም ወአቡነ ሙሴ ጸሊም ገዳም
• ቱርሚ ቅዱስ ሚካኤል
• ገድር ቅ/ኪዳነ ምሕረት
• ቱርሚ ቅ/ገብርኤል
• ኬንያ ድንበር ዳሰነች ቡቡኣ ቅ/አርሴማ
• ድንበር ጠባቂዋ ነምረፑስ ቅ/ኪዳነ ምሕረት
• ኦሞራቴ ቅ/ገብርኤል
• ሱዳን ድንበር ኛንጋቶም ቅ/ኪዳነ ምሕረት
• ጅንካ አንቀጸ ብፁዓን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
• ጨንቶ መድኃኔዓለም
• ዶርዜ ቅዱስ ጊዮርጊስ
• የዶርዜ ባህል ማዕከል
• ዘፍኔ ቅዱስ ሚካኤል
• አቡነ አረጋዊ ያፈለቋቸው 40ዎቹ ምንጮች፣ ነጭ ሣር፣ አዞ እርባታ፣ ኮንሶና ሌሎችንም እንጎበኛለን
❖ በእያንዳንዱ የረጅም ርቀት ጉዞዎቻችን ላይ ጊዜዎን በአግባቡ ከተጠቀምን በሕይወትዎ የማይረሱትና ግሩም በረከት የሚያገኙበት ተአምረኛ ገዳም ሰርፕራይዝ ይኖራል።
❖ በማኅበራችን የጉዞ መርሐ ግብራት መሳተፍ ከፈለጉ ሳያመነቱ ይደውሉልንና አብረን እንጓዝ!!! ለበለጠ መረጃ በሚከተሉት የስልክ አድራሻዎች በመደወል ፈጥነው ይመዝገቡ!
☞ 0901070707
☞ 0911289877
#ማኅበረ_ቅዱስ_ፊልጶስ_ወአቡነ_ሳሙኤል_ዘዋልድባ
✥ የጉዞ ትኬት ለመቁረጥ (ለመመዝገብ)፦
👉🏾 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 36
👉🏾 ቀጨኔ መድኃኔዓለም ማርሶሊ ዲጂታል ስቱዲዮ
👉🏾 ባላችሁበት አካባቢ በሚከተሉት የመ/ር አንተነህ ውብሸት የባንክ አካውንቶች በካሽ (በሞባይል ባንኪንግ) አስገብታችሁ ደረሰኙን የጉዞው ቀን ይዞ መምጣት ወይም Screenshot አድርጋችሁ በቴሌግራም ልትልኩልን ትችላላችሁ።
☞ የኢት.ንግድ ባንክ 1000099794899
Swift Code: CBETETAA
☞ አቢሲኒያ ባንክ 73439825
Swift Code: ABYSETAA
☞ አሐዱ ባንክ 0042939910101
☞ አማራ ባንክ 9900001752271
☞ አዋሽ ባንክ 01320104564900
☞ ቴሌ ብር 0911289877
👉 መነሻ ቦታዎች፦ መገናኛ እና መስቀል አደባባይ ቅ/እስጢፋኖስ ቤተ ክርስቲያን
👉 ለመንፈሳዊ ጉዞዎቹ የሚያስፈልጉ ነገሮች፦ የቀበሌ መታወቂያ (ፓስፖርት)፣ ለብርድ የሚሆን ወፍራም ጃኬት፣ ለእግር መንገድ የሚሆኑና ተቀያሪ ጫማዎች፣ ሌሊት የሚለበስ ስሊፒንግ ባግ / ወፍራም ጋቢ/ ወፍራም ወይባ/ ፎጣ/ ቀለል ያለ ብርድ ልብስ/፣ ክርስቲያናዊ አለባበስ፣ ጃንጥላ፣ የእጅ ባትሪ፣ ሰዓት አክባሪነት፣ ታጋሽነት፣ የወጡበትን መንፈሳዊ ዓለማ ለማሳካት በጋራ መትጋት...
✥ ብዙዎች የበረከቱ ተሳታፊ ይሆኑ ዘንድ ጦማሩን Share, Like, Tag & Comment አድርጉት፤ የነዚህን ቅዱሳት መካናት የቃልኪዳን በረከት እንዲያገኙ ለሌሎች ምክንያት መሆን በራሱ ልዩ በረከት ያሰጣልና Share & Tag በማድረግ ለወዳጆችዎ ያካፍሉት።
👉 "ገዳምህን የረገጠ" ብቻ ሳይሆን "ገዳምህን ለሌሎች ያሳዬ ...እምርልሃለሁ!" ተብሎ ቃል የተገባላቸው ቅዱሳን እንዳሉን ገድለ አቡነ ዘርዓ ብሩክን ያስታውሱ!!!
#ደቡብ_ኢትዮጵያ_ገዳማትና_አድባራት
→ መነሻ ሰኔ 19 መመለሻ ሰኔ 27
→ የጉዞ ዋጋ ማረፊያ ቤትን ጨምሮ 6000 ብር
👉 መስዋዕተ ኦሪት የተሰዋባት ጥንታዊቷ ብርብር ማርያም ገዳምን፣ ሐመር ቡስካ ጽዮን ማርያም ወአቡነ ሙሴ ጸሊም ገዳም ጨምሮ በደቡብ ኢትዮጵያ እስከ ኬንያና ደቡብ ሱዳን ድንበር ድረስ የሚገኙ በየዘመኑ ድንቅ ተአምራት የተፈጸመባቸው በቃልኪዳን የከበሩ ገዳማትና አድባራትን የምንሳለምበትና በርካታ ታሪካዊ የቱሪስት መስህብ ቦታዎችን የምንጎበኝበት ታሪካዊ ጉዞ ነው።
★ ውስን ወንበሮች ብቻ ስለቀሩን ይህንን ቅዱስ ቦታ ለመሳለም የምትሹ ያልተመዘገባችሁ የኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ልጆች ሁሉ ደውሉልንና አብረን እንጓዝ! ለበለጠ መረጃ፦
👉 0901070707 / 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
በጉዟችን የምንሳለማቸው ቅዱሳት መካናት፦
• ሆሣዕና በዓታ ለማርያም እና ቅ/ማርያም
• ወራቤ ቅ/ሩፋኤል እና ቅ/አርሴማ
• ጥንታዊው አጆራ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
• ታሪካዊው ወላይታ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
• ታሪካዊው ቦረዳ ቅዱስ ሚካኤል ገዳም
• ጥንታዊቷ ጽዮን ሰማያዊት ብርብር ቅ/ማርያም ገዳም
• ተአምረኛው ዝጊቲ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም
• ወይጦ በራይሌ አቡነ ተክለ ሃይማኖት
• ሉቃ ወንጌላዊው ቅዱስ ሉቃስ
• አልዱባ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ
• ዲመካ ቅድስት ማርያም
• በናፀማይ ቀይ አፈር ቅ/ገብርኤል
• በናፀማይ ሙቀጫ ቅ/ሚካኤል
• በሸዳ ቅ/ዮሐንስ መጥምቅ
• ሻንቆ ቅዱስ ጊዮርጊስ
• ቡስካ ጽዮን ማርያም ወአቡነ ሙሴ ጸሊም ገዳም
• ቱርሚ ቅዱስ ሚካኤል
• ገድር ቅ/ኪዳነ ምሕረት
• ቱርሚ ቅ/ገብርኤል
• ኬንያ ድንበር ዳሰነች ቡቡኣ ቅ/አርሴማ
• ድንበር ጠባቂዋ ነምረፑስ ቅ/ኪዳነ ምሕረት
• ኦሞራቴ ቅ/ገብርኤል
• ሱዳን ድንበር ኛንጋቶም ቅ/ኪዳነ ምሕረት
• ጅንካ አንቀጸ ብፁዓን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
• ጨንቶ መድኃኔዓለም
• ዶርዜ ቅዱስ ጊዮርጊስ
• የዶርዜ ባህል ማዕከል
• ዘፍኔ ቅዱስ ሚካኤል
• አቡነ አረጋዊ ያፈለቋቸው 40ዎቹ ምንጮች፣ ነጭ ሣር፣ አዞ እርባታ፣ ኮንሶና ሌሎችንም እንጎበኛለን
❖ በእያንዳንዱ የረጅም ርቀት ጉዞዎቻችን ላይ ጊዜዎን በአግባቡ ከተጠቀምን በሕይወትዎ የማይረሱትና ግሩም በረከት የሚያገኙበት ተአምረኛ ገዳም ሰርፕራይዝ ይኖራል።
❖ በማኅበራችን የጉዞ መርሐ ግብራት መሳተፍ ከፈለጉ ሳያመነቱ ይደውሉልንና አብረን እንጓዝ!!! ለበለጠ መረጃ በሚከተሉት የስልክ አድራሻዎች በመደወል ፈጥነው ይመዝገቡ!
☞ 0901070707
☞ 0911289877
#ማኅበረ_ቅዱስ_ፊልጶስ_ወአቡነ_ሳሙኤል_ዘዋልድባ
✥ የጉዞ ትኬት ለመቁረጥ (ለመመዝገብ)፦
👉🏾 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 36
👉🏾 ቀጨኔ መድኃኔዓለም ማርሶሊ ዲጂታል ስቱዲዮ
👉🏾 ባላችሁበት አካባቢ በሚከተሉት የመ/ር አንተነህ ውብሸት የባንክ አካውንቶች በካሽ (በሞባይል ባንኪንግ) አስገብታችሁ ደረሰኙን የጉዞው ቀን ይዞ መምጣት ወይም Screenshot አድርጋችሁ በቴሌግራም ልትልኩልን ትችላላችሁ።
☞ የኢት.ንግድ ባንክ 1000099794899
Swift Code: CBETETAA
☞ አቢሲኒያ ባንክ 73439825
Swift Code: ABYSETAA
☞ አሐዱ ባንክ 0042939910101
☞ አማራ ባንክ 9900001752271
☞ አዋሽ ባንክ 01320104564900
☞ ቴሌ ብር 0911289877
👉 መነሻ ቦታዎች፦ መገናኛ እና መስቀል አደባባይ ቅ/እስጢፋኖስ ቤተ ክርስቲያን
👉 ለመንፈሳዊ ጉዞዎቹ የሚያስፈልጉ ነገሮች፦ የቀበሌ መታወቂያ (ፓስፖርት)፣ ለብርድ የሚሆን ወፍራም ጃኬት፣ ለእግር መንገድ የሚሆኑና ተቀያሪ ጫማዎች፣ ሌሊት የሚለበስ ስሊፒንግ ባግ / ወፍራም ጋቢ/ ወፍራም ወይባ/ ፎጣ/ ቀለል ያለ ብርድ ልብስ/፣ ክርስቲያናዊ አለባበስ፣ ጃንጥላ፣ የእጅ ባትሪ፣ ሰዓት አክባሪነት፣ ታጋሽነት፣ የወጡበትን መንፈሳዊ ዓለማ ለማሳካት በጋራ መትጋት...
✥ ብዙዎች የበረከቱ ተሳታፊ ይሆኑ ዘንድ ጦማሩን Share, Like, Tag & Comment አድርጉት፤ የነዚህን ቅዱሳት መካናት የቃልኪዳን በረከት እንዲያገኙ ለሌሎች ምክንያት መሆን በራሱ ልዩ በረከት ያሰጣልና Share & Tag በማድረግ ለወዳጆችዎ ያካፍሉት።
👉 "ገዳምህን የረገጠ" ብቻ ሳይሆን "ገዳምህን ለሌሎች ያሳዬ ...እምርልሃለሁ!" ተብሎ ቃል የተገባላቸው ቅዱሳን እንዳሉን ገድለ አቡነ ዘርዓ ብሩክን ያስታውሱ!!!
በዝቋላ ደብረ ከዋክብት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም ቁጥራቸው ያልታወቀ በዋሻ የሚኖሩ መነኮሳት በታጣቂዎች ተገደሉ።
በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን ውስጥ በሚገኘው በዝቋላ ደብረ ከዋክብት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም የሚኖሩ መነኮሳት ሰኔ 15/ 2017 ዓ.ም. በታጣቂዎች የተገደሉ ሲሆን የተወሰኑ ታፍነው መወሰዳቸውን ገዳሙ ገልጿል።
ስለተገደሉ እና ታፍነው ስለተወሰዱ መነኮሳት ቁጥር እና ዝርዝር ጉዳይ አጣርተን መረጃዎችን የምናደርስ ይሆናል።
የካቲት 2016 ዓ.ም ጨምሮ በተለያዩ ጊዜያት በተደጋጋሚ በገዳሙ ላይ ተመሳሳይ ጥቃት መድረሱ የሚታወስ ነው።
©️ ማኀበረ ቅዱሳን
በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን ውስጥ በሚገኘው በዝቋላ ደብረ ከዋክብት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም የሚኖሩ መነኮሳት ሰኔ 15/ 2017 ዓ.ም. በታጣቂዎች የተገደሉ ሲሆን የተወሰኑ ታፍነው መወሰዳቸውን ገዳሙ ገልጿል።
ስለተገደሉ እና ታፍነው ስለተወሰዱ መነኮሳት ቁጥር እና ዝርዝር ጉዳይ አጣርተን መረጃዎችን የምናደርስ ይሆናል።
የካቲት 2016 ዓ.ም ጨምሮ በተለያዩ ጊዜያት በተደጋጋሚ በገዳሙ ላይ ተመሳሳይ ጥቃት መድረሱ የሚታወስ ነው።
©️ ማኀበረ ቅዱሳን
አንጋፋው ማኅበራችን በርካታ ጥንታዊ ገዳማትና አድባራትን ከታሪካዊ ቦታዎች ጋር ያካተቱ የዙር ጉዞዎች ወደ ተለያዩ ቅዱሳት መካናት በማዘጋጀት ለብዙ ዓመታት ሕዝበ ክርስቲያንን የበረከቱ ተካፋይ ሲያደርግ ቆይቷል።
ከሀገር ውጪና ከየትኛውም የሀገራችን ክፍል ለሚመጡ ሕዝበ ክርስቲያን ተደራሽ በመሆን አገልግሎታችንን የበለጠ ለማጠናከር መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 36 አዲስ ቢሮ ከፍተናል።
በጉዞዎቻችን ለመሳተፍ በአካል ቢሯችን መጥተው ቀድመው ይመዝገቡ! ለበለጠ መረጃ፦
☎️ 0901070707
📱 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
ዓመታዊ የጉዞ መርሐ ግብራችን
፩. መስከረም 21 ግሸን ደብረ ከርቤ
፪. ጥቅምት 5 ዝቋላ አቦ
፫. ኅዳር 21 አክሱም ጽዮን ማርያም
፬. ታኅሣሥ 6 ጅሩ አርሴማ
፭. ታኅሣሥ 19 ቁልቢ ቅ.ገብርኤል
፮. ታኅሣሥ 29 ደብረ ሮሃ ቅ.ላልይበላ
፯. ጥር 18 በርሜል ጊዮርጊስ
፰. ጥር 21 ግሸን ደብረ ከርቤ
፱. ጥር 22 እመጓ ዑራኤል
፲. የካቲት 16 ነምረሙዝ ኦሞራቴ ኪዳነ ምሕረት
፲፩. የካቲት 27 ማኅበረ ሥላሴ እና ደብረ ሐዊ ቅዱስ ያሬድ
፲፪. መጋቢት 5 ምድረ ከብድ አቦ
፲፫. መጋቢት 10 ግሸን ደብረ ከርቤ
፲፬. እኩለ ጾም - ምሑር ኢየሱስ ገዳም
፲፭. መጋቢት 27 ዋልድባ አብረንታንት ገዳም
፲፮. ግንቦት 4 አቡነ መልከ ጼዴቅ
፲፯. ግንቦት 11 ራስደጀን ደብረ ሐዊ ቅዱስ ያሬድ
፲፰. ግንቦት 21 ጻድቃኔ ማርያም
፲፱. ግንቦት 28 ሚጣቅ አማኑኤል
፳. ሰኔ 21 ብርብር ማርያምና ቡስካ አቡነ ሙሴ ጸሊም
፳፩. ሰኔ 30 ሸንኮራ ዮሐንስ
፳፪. ሐምሌ 7 አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ፣ አሰቦት ሥላሴ እና
መተማ ማኅበረ ሥላሴ ገዳም
፳፫. ሐምሌ 19 ቁልቢ ገብርኤል
፳፬. ነሐሴ 24 ደብረ ሊባኖስ
👉🏾 በርሚል ጊዮርጊስ እና እመጓ ዑራኤል በየ15 ቀኑ
ከሀገር ውጪና ከየትኛውም የሀገራችን ክፍል ለሚመጡ ሕዝበ ክርስቲያን ተደራሽ በመሆን አገልግሎታችንን የበለጠ ለማጠናከር መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 36 አዲስ ቢሮ ከፍተናል።
በጉዞዎቻችን ለመሳተፍ በአካል ቢሯችን መጥተው ቀድመው ይመዝገቡ! ለበለጠ መረጃ፦
☎️ 0901070707
📱 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
ዓመታዊ የጉዞ መርሐ ግብራችን
፩. መስከረም 21 ግሸን ደብረ ከርቤ
፪. ጥቅምት 5 ዝቋላ አቦ
፫. ኅዳር 21 አክሱም ጽዮን ማርያም
፬. ታኅሣሥ 6 ጅሩ አርሴማ
፭. ታኅሣሥ 19 ቁልቢ ቅ.ገብርኤል
፮. ታኅሣሥ 29 ደብረ ሮሃ ቅ.ላልይበላ
፯. ጥር 18 በርሜል ጊዮርጊስ
፰. ጥር 21 ግሸን ደብረ ከርቤ
፱. ጥር 22 እመጓ ዑራኤል
፲. የካቲት 16 ነምረሙዝ ኦሞራቴ ኪዳነ ምሕረት
፲፩. የካቲት 27 ማኅበረ ሥላሴ እና ደብረ ሐዊ ቅዱስ ያሬድ
፲፪. መጋቢት 5 ምድረ ከብድ አቦ
፲፫. መጋቢት 10 ግሸን ደብረ ከርቤ
፲፬. እኩለ ጾም - ምሑር ኢየሱስ ገዳም
፲፭. መጋቢት 27 ዋልድባ አብረንታንት ገዳም
፲፮. ግንቦት 4 አቡነ መልከ ጼዴቅ
፲፯. ግንቦት 11 ራስደጀን ደብረ ሐዊ ቅዱስ ያሬድ
፲፰. ግንቦት 21 ጻድቃኔ ማርያም
፲፱. ግንቦት 28 ሚጣቅ አማኑኤል
፳. ሰኔ 21 ብርብር ማርያምና ቡስካ አቡነ ሙሴ ጸሊም
፳፩. ሰኔ 30 ሸንኮራ ዮሐንስ
፳፪. ሐምሌ 7 አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ፣ አሰቦት ሥላሴ እና
መተማ ማኅበረ ሥላሴ ገዳም
፳፫. ሐምሌ 19 ቁልቢ ገብርኤል
፳፬. ነሐሴ 24 ደብረ ሊባኖስ
👉🏾 በርሚል ጊዮርጊስ እና እመጓ ዑራኤል በየ15 ቀኑ
ከሰኔ 19 - 27 የነበረንን የደቡብ ኦሞ ገዳማት ጉዞ በብዙዎች ጥያቄ መሰረት ታላቁ የስውራን ገዳም አሰቦት ሥላሴን ጨምሮ 3 የንግሥ በዓላትን በማካተት ከሰኔ 28- ሐምሌ 8 ድረስ አድርገነዋል። በዚህ 10 ቀን በሚቆየው ልዩ የዙር ጉዞ መርሐ ግብር መሳተፍ የምትፈልጉ የተዋህዶ ልጆች ሁሉ ቀድማችሁ ደውሉልንና ክፍያ እየፈፀማችሁ ተመዝገቡ!
→ መነሻ ሰኔ 28 መመለሻ ሐምሌ 8
→ የጉዞ ዋጋ ማረፊያ ቤትን ጨምሮ 8000 ብር
👉 መካነ ኅቡዓን አሰቦት ሥላሴን፣ መስዋዕተ ኦሪት የተሰዋባት ጥንታዊቷ ብርብር ማርያም ገዳምን፣ ሐመር ቡስካ ጽዮን ማርያም ወአቡነ ሙሴ ጸሊም ገዳም ጨምሮ በደቡብ ኢትዮጵያ እስከ ኬንያና ደቡብ ሱዳን ድንበር ድረስ የሚገኙ በየዘመኑ ድንቅ ተአምራት የተፈጸመባቸው በቃልኪዳን የከበሩ ገዳማትና አድባራትን የምንሳለምበትና በርካታ ታሪካዊ የቱሪስት መስህብ ቦታዎችን የምንጎበኝበት ታሪካዊ ጉዞ ነው።
⬇️ ለበለጠ መረጃ፦
📱 0911289877
☎️ 0901070707
👉 ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
በጉዟችን የምንሳለማቸው ቅዱሳት መካናት፦
• ታላቁ የስውራን ገዳም ደብረ ወገግ አሰቦት ሥላሴ፣
• አባ ሳሙኤል ዘወገግና ቅዱስ ጊዮርጊስ፣
• ተአምረኛው አዋሳ ቅዱስ ገብርኤል፣
• ዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅዱስ ገብርኤል ገዳም
• ጥንታዊው አጆራ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
• ታሪካዊው ወላይታ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
• ታሪካዊው ቦረዳ ቅዱስ ሚካኤል ገዳም
• ጥንታዊቷ ጽዮን ሰማያዊት ብርብር ቅ/ማርያም ገዳም
• ተአምረኛው ዝጊቲ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም
• ወይጦ በራይሌ አቡነ ተክለ ሃይማኖት
• ሉቃ ወንጌላዊው ቅዱስ ሉቃስ
• አልዱባ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ
• ዲመካ ቅድስት ማርያም
• በናፀማይ ቀይ አፈር ቅ/ገብርኤል
• በናፀማይ ሙቀጫ ቅ/ሚካኤል
• በሸዳ ቅ/ዮሐንስ መጥምቅ
• ሻንቆ ቅዱስ ጊዮርጊስ
• ቡስካ ጽዮን ማርያም ወአቡነ ሙሴ ጸሊም ገዳም
• ኦሞ ብሔረ ብፁዓን አቡነ ዜና ማርቆስ ወአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ አንድነት ገዳም
• ቱርሚ ቅዱስ ሚካኤል እና ቅ/ገብርኤል
• ኬንያ ድንበር ዳሰነች ቡቡኣ ቅ/አርሴማ
• ድንበር ጠባቂዋ ነምረፑስ ቅ/ኪዳነ ምሕረት
• ኦሞራቴ ቅ/ገብርኤል
• ደቡብ ሱዳን ድንበር ኛንጋቶም ቅ/ኪዳነ ምሕረት
• ጅንካ አንቀጸ ብፁዓን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
• አቡነ አረጋዊ ያፈለቋቸው 40ዎቹ ምንጮች፣ ነጭ ሣር፣ አዞ እርባታ፣ ኮንሶና ሌሎችንም እንጎበኛለን
❖ በእያንዳንዱ የረጅም ርቀት ጉዞዎቻችን ላይ ጊዜዎን በአግባቡ ከተጠቀምን በሕይወትዎ የማይረሱትና ግሩም በረከት የሚያገኙበት ተአምረኛ ገዳም ሰርፕራይዝ ይኖራል።
• መነሻ ሰኔ 28 ከሌሊቱ፦
10፡30 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ፣
11:00 አራዳ ጊዮርጊስ፣
11፡30 አየርጤና አደባባይ
• የጉዞ ትኬት ለመቁረጥ (ለመመዝገብ)፦
👉🏾 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 36
👉🏾 ቀጨኔ መድኃኔዓለም ማርሶሊ ዲጂታል ስቱዲዮ
👉🏾 ባላችሁበት አካባቢ በሚከተሉት የመ/ር አንተነህ ውብሸት የባንክ አካውንቶች በካሽ (በሞባይል ባንኪንግ) አስገብታችሁ ደረሰኙን የጉዞው ቀን ይዞ መምጣት ወይም Screenshot አድርጋችሁ በቴሌግራም ልትልኩልን ትችላላችሁ።
☞ የኢት.ንግድ ባንክ 1000099794899
Swift Code: CBETETAA
☞ አቢሲኒያ ባንክ 73439825
Swift Code: ABYSETAA
☞ አሐዱ ባንክ 0042939910101
☞ አማራ ባንክ 9900001752271
☞ አዋሽ ባንክ 01320104564900
☞ ቴሌ ብር 0911289877
★ ውስን ወንበሮች ብቻ ስለቀሩን ይህንን ቅዱስ ቦታ ለመሳለም የምትሹ ያልተመዘገባችሁ የኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ልጆች ሁሉ ደውሉልንና አብረን እንጓዝ! ለበለጠ መረጃ፦
👉 0901070707 / 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
→ መነሻ ሰኔ 28 መመለሻ ሐምሌ 8
→ የጉዞ ዋጋ ማረፊያ ቤትን ጨምሮ 8000 ብር
👉 መካነ ኅቡዓን አሰቦት ሥላሴን፣ መስዋዕተ ኦሪት የተሰዋባት ጥንታዊቷ ብርብር ማርያም ገዳምን፣ ሐመር ቡስካ ጽዮን ማርያም ወአቡነ ሙሴ ጸሊም ገዳም ጨምሮ በደቡብ ኢትዮጵያ እስከ ኬንያና ደቡብ ሱዳን ድንበር ድረስ የሚገኙ በየዘመኑ ድንቅ ተአምራት የተፈጸመባቸው በቃልኪዳን የከበሩ ገዳማትና አድባራትን የምንሳለምበትና በርካታ ታሪካዊ የቱሪስት መስህብ ቦታዎችን የምንጎበኝበት ታሪካዊ ጉዞ ነው።
⬇️ ለበለጠ መረጃ፦
📱 0911289877
☎️ 0901070707
👉 ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
በጉዟችን የምንሳለማቸው ቅዱሳት መካናት፦
• ታላቁ የስውራን ገዳም ደብረ ወገግ አሰቦት ሥላሴ፣
• አባ ሳሙኤል ዘወገግና ቅዱስ ጊዮርጊስ፣
• ተአምረኛው አዋሳ ቅዱስ ገብርኤል፣
• ዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅዱስ ገብርኤል ገዳም
• ጥንታዊው አጆራ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
• ታሪካዊው ወላይታ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
• ታሪካዊው ቦረዳ ቅዱስ ሚካኤል ገዳም
• ጥንታዊቷ ጽዮን ሰማያዊት ብርብር ቅ/ማርያም ገዳም
• ተአምረኛው ዝጊቲ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም
• ወይጦ በራይሌ አቡነ ተክለ ሃይማኖት
• ሉቃ ወንጌላዊው ቅዱስ ሉቃስ
• አልዱባ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ
• ዲመካ ቅድስት ማርያም
• በናፀማይ ቀይ አፈር ቅ/ገብርኤል
• በናፀማይ ሙቀጫ ቅ/ሚካኤል
• በሸዳ ቅ/ዮሐንስ መጥምቅ
• ሻንቆ ቅዱስ ጊዮርጊስ
• ቡስካ ጽዮን ማርያም ወአቡነ ሙሴ ጸሊም ገዳም
• ኦሞ ብሔረ ብፁዓን አቡነ ዜና ማርቆስ ወአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ አንድነት ገዳም
• ቱርሚ ቅዱስ ሚካኤል እና ቅ/ገብርኤል
• ኬንያ ድንበር ዳሰነች ቡቡኣ ቅ/አርሴማ
• ድንበር ጠባቂዋ ነምረፑስ ቅ/ኪዳነ ምሕረት
• ኦሞራቴ ቅ/ገብርኤል
• ደቡብ ሱዳን ድንበር ኛንጋቶም ቅ/ኪዳነ ምሕረት
• ጅንካ አንቀጸ ብፁዓን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
• አቡነ አረጋዊ ያፈለቋቸው 40ዎቹ ምንጮች፣ ነጭ ሣር፣ አዞ እርባታ፣ ኮንሶና ሌሎችንም እንጎበኛለን
❖ በእያንዳንዱ የረጅም ርቀት ጉዞዎቻችን ላይ ጊዜዎን በአግባቡ ከተጠቀምን በሕይወትዎ የማይረሱትና ግሩም በረከት የሚያገኙበት ተአምረኛ ገዳም ሰርፕራይዝ ይኖራል።
• መነሻ ሰኔ 28 ከሌሊቱ፦
10፡30 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ፣
11:00 አራዳ ጊዮርጊስ፣
11፡30 አየርጤና አደባባይ
• የጉዞ ትኬት ለመቁረጥ (ለመመዝገብ)፦
👉🏾 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 36
👉🏾 ቀጨኔ መድኃኔዓለም ማርሶሊ ዲጂታል ስቱዲዮ
👉🏾 ባላችሁበት አካባቢ በሚከተሉት የመ/ር አንተነህ ውብሸት የባንክ አካውንቶች በካሽ (በሞባይል ባንኪንግ) አስገብታችሁ ደረሰኙን የጉዞው ቀን ይዞ መምጣት ወይም Screenshot አድርጋችሁ በቴሌግራም ልትልኩልን ትችላላችሁ።
☞ የኢት.ንግድ ባንክ 1000099794899
Swift Code: CBETETAA
☞ አቢሲኒያ ባንክ 73439825
Swift Code: ABYSETAA
☞ አሐዱ ባንክ 0042939910101
☞ አማራ ባንክ 9900001752271
☞ አዋሽ ባንክ 01320104564900
☞ ቴሌ ብር 0911289877
★ ውስን ወንበሮች ብቻ ስለቀሩን ይህንን ቅዱስ ቦታ ለመሳለም የምትሹ ያልተመዘገባችሁ የኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ልጆች ሁሉ ደውሉልንና አብረን እንጓዝ! ለበለጠ መረጃ፦
👉 0901070707 / 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
3 የንግሥ በዓላት በአንድ ልዩ ጉዞ
👉 ሰኔ 30 በሸዳ ዮሐንስ ከአርብቶ አደር ሐመሮች ጋር
👉 ሐምሌ 5 በተአምረኛው ዝጊቲ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም
👉 ሐምሌ 7 በጥንታዊው የስውራን ገዳም አሰቦት ሥላሴ አክብረን የምንመለስበት የ10 ቀናት ልዩ የዙር ጉዞ ወደ
#ደቡብ_ኦሞ_ገዳማትና_አሰቦት ሥላሴ
→ መነሻ ሰኔ 28
→ መመለሻ ሐምሌ 8
→ የጉዞ ዋጋ ማረፊያ ቤትን ጨምሮ 8000 ብር
በጉዟችን የምንሳለማቸው ቅዱሳት መካናት፦
• ታላቁ የስውራን ገዳም ደብረ ወገግ አሰቦት ሥላሴ፣
• አባ ሳሙኤል ዘወገግና ቅዱስ ጊዮርጊስ፣
• አዋሳ ቅዱስ ገብርኤል፣
• ዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅዱስ ገብርኤል ገዳም
• አጆራ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
• ወላይታ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
• ቦረዳ ቅዱስ ሚካኤል ገዳም
• ጥንታዊቷ ጽዮን ሰማያዊት ብርብር ቅ/ማርያም
• ዝጊቲ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም
• ወይጦ በራይሌ አቡነ ተክለ ሃይማኖት
• ሉቃ ወንጌላዊው ቅዱስ ሉቃስ
• አልዱባ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ
• ዲመካ ቅድስት ማርያም
• ቀይ አፈር ቅ/ገብርኤል
• በናፀማይ ሙቀጫ ቅ/ሚካኤል
• በሸዳ ቅ/ዮሐንስ መጥምቅ
• ሻንቆ ቅዱስ ጊዮርጊስ
• ቡስካ ጽዮን ማርያም ወአቡነ ሙሴ ጸሊም ገዳም
• ኦሞ ብሔረ ብፁዓን አቡነ ዜና ማርቆስ ወአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ አንድነት ገዳም
• ቱርሚ ቅዱስ ሚካኤል እና ቅ/ገብርኤል
• ኬንያ ድንበር ዳሰነች ቡቡኣ ቅ/አርሴማ
• ድንበር ጠባቂዋ ነምረፑስ ቅ/ኪዳነ ምሕረት
• ደቡብ ሱዳን ድንበር ኛንጋቶም ቅ/ኪዳነ ምሕረት
• ጅንካ አንቀጸ ብፁዓን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
⬇️ በጉዞ መርሐ ግብሩ መሳተፍ የምትፈልጉ የተዋህዶ ልጆች ሁሉ ቀድማችሁ ደውሉልንና ክፍያ እየፈፀማችሁ ተመዝገቡ!፦
📱 0911289877
☎️ 0901070707
👉 ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
👉 ሰኔ 30 በሸዳ ዮሐንስ ከአርብቶ አደር ሐመሮች ጋር
👉 ሐምሌ 5 በተአምረኛው ዝጊቲ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም
👉 ሐምሌ 7 በጥንታዊው የስውራን ገዳም አሰቦት ሥላሴ አክብረን የምንመለስበት የ10 ቀናት ልዩ የዙር ጉዞ ወደ
#ደቡብ_ኦሞ_ገዳማትና_አሰቦት ሥላሴ
→ መነሻ ሰኔ 28
→ መመለሻ ሐምሌ 8
→ የጉዞ ዋጋ ማረፊያ ቤትን ጨምሮ 8000 ብር
በጉዟችን የምንሳለማቸው ቅዱሳት መካናት፦
• ታላቁ የስውራን ገዳም ደብረ ወገግ አሰቦት ሥላሴ፣
• አባ ሳሙኤል ዘወገግና ቅዱስ ጊዮርጊስ፣
• አዋሳ ቅዱስ ገብርኤል፣
• ዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅዱስ ገብርኤል ገዳም
• አጆራ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
• ወላይታ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
• ቦረዳ ቅዱስ ሚካኤል ገዳም
• ጥንታዊቷ ጽዮን ሰማያዊት ብርብር ቅ/ማርያም
• ዝጊቲ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም
• ወይጦ በራይሌ አቡነ ተክለ ሃይማኖት
• ሉቃ ወንጌላዊው ቅዱስ ሉቃስ
• አልዱባ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ
• ዲመካ ቅድስት ማርያም
• ቀይ አፈር ቅ/ገብርኤል
• በናፀማይ ሙቀጫ ቅ/ሚካኤል
• በሸዳ ቅ/ዮሐንስ መጥምቅ
• ሻንቆ ቅዱስ ጊዮርጊስ
• ቡስካ ጽዮን ማርያም ወአቡነ ሙሴ ጸሊም ገዳም
• ኦሞ ብሔረ ብፁዓን አቡነ ዜና ማርቆስ ወአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ አንድነት ገዳም
• ቱርሚ ቅዱስ ሚካኤል እና ቅ/ገብርኤል
• ኬንያ ድንበር ዳሰነች ቡቡኣ ቅ/አርሴማ
• ድንበር ጠባቂዋ ነምረፑስ ቅ/ኪዳነ ምሕረት
• ደቡብ ሱዳን ድንበር ኛንጋቶም ቅ/ኪዳነ ምሕረት
• ጅንካ አንቀጸ ብፁዓን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
⬇️ በጉዞ መርሐ ግብሩ መሳተፍ የምትፈልጉ የተዋህዶ ልጆች ሁሉ ቀድማችሁ ደውሉልንና ክፍያ እየፈፀማችሁ ተመዝገቡ!፦
📱 0911289877
☎️ 0901070707
👉 ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የደቡብ ኢትዮጵያ ገዳማትን እስከ ኬንያና ደቡብ ሱዳን ድንበር ድረስ ከታላቁ አሰቦት ሥላሴ ገዳም ጋር ይሳለሙ!
3 የንግሥ በዓላት በአንድ ልዩ ጉዞ ያከብራሉ
☞ ሰኔ 30 ሐመር በሸዳ ዮሐንስ
☞ ሐምሌ 5 ዝጊቲ አቦ
☞ ሐምሌ 7 ደብረ ወገግ አሰቦት ሥላሴ
❖ መነሻ ሰኔ 28 ከሌሊቱ 11:00
❖ መመለሻ ሐምሌ 8
❖ የጉዞ ዋጋ ማረፊያን ጨምሮ 8000 ብር
በዚህ ልዩ ጉዟችን ከምንሳለማቸው ቅዱሳት መካናት መካከል፦
✥ ታላቁ የስውራን ገዳም ደብረ ወገግ አሰቦት ሥላሴ፣
✥ አባ ሳሙኤል ዘወገግና ቅ.ጊዮርጊስ፣
✥ ሐመር ቡስካ አቡነ ሙሴ ፀሊም ገዳም
✥ ኦሞ አቡነ ዜና ማርቆስ ወአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ገዳም
✥ አጆራ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
✥ ወላይታ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
✥ ቦረዳ ቅ.ሚካኤል ገዳም
✥ ጥንታዊቷ ጽዮን ሰማያዊት ብርብር ቅ.ማርያም
✥ ዝጊቲ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም
✥ ጅንካ አንቀጸ ብፁዓን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
✥ ሐዋሳ ቅ.ገብርኤል ገዳም፣
✥ ዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅ.ገብርኤል ገዳም
✥ በኬንያ እና ደቡብ ሱዳን ጠረፍ በኩል ያሉ ድንበር ጠበቂዎችን ታሪካዊ አድባራት እና ሌሎችንም እንሳለማለን
☞ ቢቀሩ የሚቆጩባቸው ሌሎች ጉዞዎቻችን፦
፩ኛ) አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ገዳም
→ አባ ጽጌ ማርያም፣ አባ በጸሎተ ሚካኤል፣ በልበሊት ኢየሱስ እና አቡነ መልከ ጼዴቅ ገዳማትን እንሳለማለን።
→ መነሻ ሐምሌ 6
→ መመለሻ ሐምሌ 9
→ የጉዞ ዋጋ 5000 ብር
፪ኛ) ስእለት ሰሚው ቁልቢ ቅ/ገብርኤል በሐረርና ድሬዳዋ የሚገኙ ገዳማትና አድባራትን ጨምሮ
→ መነሻ ሐምሌ 16
→ መመለሻ ሐምሌ 20
በአካል መጥታችሁ ለመመዝገብ፦
👉🏾 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 36
ለበለጠ መረጃ፦
👉🏾 0901070707 / 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
3 የንግሥ በዓላት በአንድ ልዩ ጉዞ ያከብራሉ
☞ ሰኔ 30 ሐመር በሸዳ ዮሐንስ
☞ ሐምሌ 5 ዝጊቲ አቦ
☞ ሐምሌ 7 ደብረ ወገግ አሰቦት ሥላሴ
❖ መነሻ ሰኔ 28 ከሌሊቱ 11:00
❖ መመለሻ ሐምሌ 8
❖ የጉዞ ዋጋ ማረፊያን ጨምሮ 8000 ብር
በዚህ ልዩ ጉዟችን ከምንሳለማቸው ቅዱሳት መካናት መካከል፦
✥ ታላቁ የስውራን ገዳም ደብረ ወገግ አሰቦት ሥላሴ፣
✥ አባ ሳሙኤል ዘወገግና ቅ.ጊዮርጊስ፣
✥ ሐመር ቡስካ አቡነ ሙሴ ፀሊም ገዳም
✥ ኦሞ አቡነ ዜና ማርቆስ ወአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ገዳም
✥ አጆራ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
✥ ወላይታ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
✥ ቦረዳ ቅ.ሚካኤል ገዳም
✥ ጥንታዊቷ ጽዮን ሰማያዊት ብርብር ቅ.ማርያም
✥ ዝጊቲ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም
✥ ጅንካ አንቀጸ ብፁዓን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
✥ ሐዋሳ ቅ.ገብርኤል ገዳም፣
✥ ዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅ.ገብርኤል ገዳም
✥ በኬንያ እና ደቡብ ሱዳን ጠረፍ በኩል ያሉ ድንበር ጠበቂዎችን ታሪካዊ አድባራት እና ሌሎችንም እንሳለማለን
☞ ቢቀሩ የሚቆጩባቸው ሌሎች ጉዞዎቻችን፦
፩ኛ) አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ገዳም
→ አባ ጽጌ ማርያም፣ አባ በጸሎተ ሚካኤል፣ በልበሊት ኢየሱስ እና አቡነ መልከ ጼዴቅ ገዳማትን እንሳለማለን።
→ መነሻ ሐምሌ 6
→ መመለሻ ሐምሌ 9
→ የጉዞ ዋጋ 5000 ብር
፪ኛ) ስእለት ሰሚው ቁልቢ ቅ/ገብርኤል በሐረርና ድሬዳዋ የሚገኙ ገዳማትና አድባራትን ጨምሮ
→ መነሻ ሐምሌ 16
→ መመለሻ ሐምሌ 20
በአካል መጥታችሁ ለመመዝገብ፦
👉🏾 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 36
ለበለጠ መረጃ፦
👉🏾 0901070707 / 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
"ወንድ ልጅ ዕረፍተ ሞት ሳይገታው ይሳለመው!" የተባለለት የቆላ ተንቤኑ አስደናቂው ደብረ መድኃኒት አቡነ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን የአባቶች ገዳም
★ ከግዝት በር በኋላ 5 መሠላል እና ሰንሰለት ተጠቅመን ወንዶች ብቻ የምንገባበት ግሩም ቦታ ረዲኤተ እግዚአብሔር የበዛበት እና ልብን በመንፈሳዊ ሐሴት የሚሞላ የኅቡዓን ጸሎተ በዓት ነው።
★ ይህ ለበርካታ ኅቡዓን መካነ ሱባዔ ወተመስጦ የሆነው ገዳም አቡነ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን በቅዱሳት እጆቹ እንደ መሶብ ከፍ አድርጎ ያስባረካት የክቡር ዐጽሙ ማረፊያና ከሰማይ የወረደለት የእጅ መስቀሉ የሚገኝበት ክቡር ቦታ ናው።
★ ታላቁ ጻድቅ ብፁዕ አቡነ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን በ328ዓ.ም ለኢት/ኦ/ተ/ቤ/ክ የመጀመሪያው ሊቀጳጳስ ሆኖ በሊቁ ቅዱስ አትናቴዎስ እጅ ጵጵስና ተሹሞ ከእስክንድርያ ወደ ቅድስት ሃገራችን ከመጣ በኋላ ወንድማማቾቹን ጻድቃን ነገሥታት አብርሃና አጽብሃን በ330 ዓ.ም በታሪካዊቷ ደብረሲና ማርያም በማጥመቅ ሐዋርያዊ አገልግሎቱን ጀመሮ በሹመቱ የሚገባውን አገልግሎት እየሰጠ ለብዙ ዘመን ተጋድሎ ያደረገበትና ቃልኪዳን የተቀበለበት የተቀደሰ ተራራ ነው።
👉 የገዳሙ አድራሻ፦
ከመቐለ በዓቢይ ዓዲ ወደ ዓድዋ በሚወስደው መንገድ ገጽኪ ምለስለይ ከምትባለው አነስተኛ ከተማ ወደ ቀኝ በመታጠፍ 9 ኪ.ሜ የጠጠር መንገድ (በእግር 1:30 ሰዓት) ተጉዘው ያገኙታል።
★ አክሱም ጽዮን ማርያም፣ በማኅበረ ሥላሴ፣ በዋልድባ አብረንታንት እና በደብረ ሐዊ ቅዱስ ያሬድ የንግሥ በዓላት ልዩ የዙር ጉዞዎቻችን ከምንሳለማቸው በመሠላልና በገመድ የሚወጡ በቃልኪዳን የከበሩ እፁብድንቅ ገዳማት መካከል አንዱ ነው። ከማኅበራችን ጋር ወደ ጥንታዊ ገዳማትና አድባራት ተጉዘው የቅዱሳት መካናትን የቃልኪዳን በረከት ለማግኘት ከፈለጉ ቀድመው ይደውሉልን፦
👉 0901070707
👉 0911289877
★ ከግዝት በር በኋላ 5 መሠላል እና ሰንሰለት ተጠቅመን ወንዶች ብቻ የምንገባበት ግሩም ቦታ ረዲኤተ እግዚአብሔር የበዛበት እና ልብን በመንፈሳዊ ሐሴት የሚሞላ የኅቡዓን ጸሎተ በዓት ነው።
★ ይህ ለበርካታ ኅቡዓን መካነ ሱባዔ ወተመስጦ የሆነው ገዳም አቡነ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን በቅዱሳት እጆቹ እንደ መሶብ ከፍ አድርጎ ያስባረካት የክቡር ዐጽሙ ማረፊያና ከሰማይ የወረደለት የእጅ መስቀሉ የሚገኝበት ክቡር ቦታ ናው።
★ ታላቁ ጻድቅ ብፁዕ አቡነ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን በ328ዓ.ም ለኢት/ኦ/ተ/ቤ/ክ የመጀመሪያው ሊቀጳጳስ ሆኖ በሊቁ ቅዱስ አትናቴዎስ እጅ ጵጵስና ተሹሞ ከእስክንድርያ ወደ ቅድስት ሃገራችን ከመጣ በኋላ ወንድማማቾቹን ጻድቃን ነገሥታት አብርሃና አጽብሃን በ330 ዓ.ም በታሪካዊቷ ደብረሲና ማርያም በማጥመቅ ሐዋርያዊ አገልግሎቱን ጀመሮ በሹመቱ የሚገባውን አገልግሎት እየሰጠ ለብዙ ዘመን ተጋድሎ ያደረገበትና ቃልኪዳን የተቀበለበት የተቀደሰ ተራራ ነው።
👉 የገዳሙ አድራሻ፦
ከመቐለ በዓቢይ ዓዲ ወደ ዓድዋ በሚወስደው መንገድ ገጽኪ ምለስለይ ከምትባለው አነስተኛ ከተማ ወደ ቀኝ በመታጠፍ 9 ኪ.ሜ የጠጠር መንገድ (በእግር 1:30 ሰዓት) ተጉዘው ያገኙታል።
★ አክሱም ጽዮን ማርያም፣ በማኅበረ ሥላሴ፣ በዋልድባ አብረንታንት እና በደብረ ሐዊ ቅዱስ ያሬድ የንግሥ በዓላት ልዩ የዙር ጉዞዎቻችን ከምንሳለማቸው በመሠላልና በገመድ የሚወጡ በቃልኪዳን የከበሩ እፁብድንቅ ገዳማት መካከል አንዱ ነው። ከማኅበራችን ጋር ወደ ጥንታዊ ገዳማትና አድባራት ተጉዘው የቅዱሳት መካናትን የቃልኪዳን በረከት ለማግኘት ከፈለጉ ቀድመው ይደውሉልን፦
👉 0901070707
👉 0911289877