Telegram Web
አስተርእዮ   ማርያም

አስተርእዮ ማለት መታየት፣ መገለጥ ማለት ነው። ቃሉ አስተርአየ ታየ፣ ተገለጠ ከሚለው የግዕዝ ግሥ የተገኘ ነው። ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በገባው ቃል ኪዳን መሠረት በሥጋ የተገለጠበት(የታየበት) ፣ አንድነት ሦስትነቱም የተገለጠበት ወቅት በመሆኑ ከልደት በዓል እስከ ጥር መጨረሻ በሙሉ ዘመነ አስተርእዮ በመባል ይታወቃል። የእመቤታችን በዓለ ዕረፍት በዘመነ አስተርእዮ ውስጥ ስለሚከበር “አስተርእዮ ማርያም” ተብሏል።

#እንኳን_አደረሳችሁ ✝️
💚💛❤️


#OrthodoxTewahdo #ኦርቶዶክስ
#profile #timline #post #story

On Telegram👇
         • www.tgoop.com/winagfx2
         • www.tgoop.com/winaGraphics
Share 🙏
https://www.tgoop.com/+SxorXSe2L5s4ZDg8
🙏🙏🇪🇹🇪🇹ይቅርታ🇪🇹🇪🇹🙏🙏

እኔ ዓቢይ ጾም ከመድረሱ በፊት ይቅርታ ለመጠየቅ 1ኛ መሆን እፈልጋለሁ
#ይቅርታ በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ያስቀየምኩአችሁ
#ይቅርታ በኔ ምክንያት ትንሽም ብቶን ያናደድኳቹህ

የምታቁኝም የማታቁኝም ሁላችሁንም ይሄን ፅሁፋ ያነበባችሁ በሙሉ ይቅር እንድትሉኝ እጠይቃችሁአለሁ ሁላችሁን በልባቹ ይቅር ሳትሉ እንዳታልፉ

የዓቢይን ጾም ሁላችንም በይቅርታ እንጀምር


✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️
እንኳን ለታላቁ የዐብይ ጾም በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን፡፡
💚💛❤️

#OrthodoxTewahdo #ኦርቶዶክስ
#profile #timline #post #story

On Telegram👇
         • www.tgoop.com/winagfx2
         • www.tgoop.com/winaGraphics
Share 🙏
https://www.tgoop.com/+SxorXSe2L5s4ZDg8
ኪዳነ ምህረት እናቴ
እንኳን አደረሳችሁ
❤️❤️❤️

#OrthodoxTewahdo #ኦርቶዶክስ
#profile #timline #post #story

On Telegram👇
         • www.tgoop.com/winagfx2
         • www.tgoop.com/winagraphics
Share 🙏
https://www.tgoop.com/joinchat-V2t-Wam1Ovdhi6op
1. ዘወረደ
የዐቢይ ጾም የመጀመሪያው ሰንበት ሲሆን ይህም ቅድመ ዓለም የነበረ ዓለምን ፈጥሮ የሚኖር አልፋና ኦሜጋ ከሰማየ ሰማያት መውረዱንና ከእመቤታችን ከቅድስተ ቅዱሳን ከንጽሕተ ንጹሐን ከድንግል ማርያም መወለዱን የሚያመለክት ሥያሜ ነው፡፡

#OrthodoxTewahdo #ኦርቶዶክስ
#profile #timline #post #story

On Telegram👇
         • www.tgoop.com/winagfx2
         • www.tgoop.com/winaGraphics
Share 🙏
https://www.tgoop.com/+SxorXSe2L5s4ZDg8
የካቲት"23"✝️ቅዱስ ጊዮርጊስ ሊቀ ሰማዕታት✝️

እንኳን ለሊቀ ሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ዓመታዊ በዓል በሠላም አደረሳችሁ።

"ቅዱስ ጊዮርጊስ ሆይ! አንተን በመታመን ለጠራህ ሁሉ ፈጥነህ ስትደርስለት ከዓውሎ ነፋስ ይልቅ በተፋጠነ ሩጫ ነው እኮን፡፡
ጊዮርጊስ ሆይ! የዘወትር ጸሎቴንና የቃሌንም የልመና ጩኸት ትቀበል ዘንድ ለይቅርታና ለምሕረት ፈጥነህ ወደ እኔ ቅረብ።"

#OrthodoxTewahdo #ኦርቶዶክስ
#profile #timline #post #story

On Telegram👇
         • www.tgoop.com/winagfx2
         • www.tgoop.com/winaGraphics
?2. ቅድስት
ይህ የሁለተኛው ሰንበት ስያሜ ሲሆን የተባለበትም ምክንያት ስለ ዕለተ ሰንበት ቅድስና ስለሚያወሳ ነው፡፡ እንዲሁም ይህ ዕለት ዕለተ እግዚአብሔር የተባለች የሰንበት ክርስቲያን ቅድስናን ያመለክታል ምክንያቱም የዚች ዕለት ጌታ እርሱ ቅዱስ እግዚአብሔር ነውና ስለዚህም ዕለተ ሰንበት ቅድስት ተብላለች፡፡

#OrthodoxTewahdo #ኦርቶዶክስ
#profile #timline #post #story

On Telegram👇
         • www.tgoop.com/winagfx2
         • www.tgoop.com/winaGraphics
Share 🙏
https://www.tgoop.com/+SxorXSe2L5s4ZDg8
2025/03/06 11:48:38
Back to Top
HTML Embed Code: