የእመቤታችን በዓለ ዕረፍት አስተርዮ ማርያም 🙏🙏🙏 ዓመታዊ የንግሥ በዓል በምስጋና ደብራችን በደብረ ይባቤ ቅዱስ ያሬድ በታላቅ ድምቀት እንዲኽ ተከብሯል።
እመ ብዙኃን እናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የዓመት ሰው ትበለን። አሜን!🙏🙏🙏
እመ ብዙኃን እናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የዓመት ሰው ትበለን። አሜን!🙏🙏🙏
🎲 Quiz 'ጥያቄ እና መልስ ወርኃ ጥር ፳፫'
👉"Start the quiz " የሚለውን ይጫኑ 👉"I am ready" የሚለውን ሲጫኑ ጥያቄ እና መልሱ ይጀመራል:: ጥያቄዎችን ሲመልሱ የቴሌግራም ቦት (ሲስተም) ይመዘገባል:: 🔔መልካም ዕድል 🔔
🖊 5 questions · ⏱ 30 sec
👉"Start the quiz " የሚለውን ይጫኑ 👉"I am ready" የሚለውን ሲጫኑ ጥያቄ እና መልሱ ይጀመራል:: ጥያቄዎችን ሲመልሱ የቴሌግራም ቦት (ሲስተም) ይመዘገባል:: 🔔መልካም ዕድል 🔔
🖊 5 questions · ⏱ 30 sec
🍁️️️️🍁️️️️🍁️️️️✨✨✨🌿🌿🌿✨✨✨🍁️️️️🍁️️️️🍁️️️️✨✨✨
እንኳን ለታላቁ አባት ለሐዲስ ሐዋርያ ለፀሐይ ዘኢትዮጵያ ለአቡነ ተክለሃይማኖት በቁመትና በጸሎት ብዛት አንዲቱ የእግሩ አገዳ ለተሰበረበት (ለስብተ አፅማቸው) ዓመታዊ መታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሰን።
🍁️️️️✨🌿
የአቡነ ተክለ ሃይማኖት ስብተ አፅም፦
"...ከበዐቱ ሳይወጣ ሌሊትና ቀን ቆመ። አልተቀመጠም ወደ ግራና ወደ ቀኝም አልተንቀሳቀሰም። ውኃም ቅጠልም ቢሆን ከቅዳሜና ከእሑድ በቀር በዚያ ወራት ምንም ምን አልቀመሰም። እህል ግን ከመነኰሰ ጀምሮ እስከ ዕለተ ሞቱ ድረስ አልቀመሰም። ፀሓይንም ጨረቃንም ከዋክብትን በጋና ክረምትንም ቡቃያና አበባንም ፍሬውንም አላየም። ዓይኖች ሳሉት እንደ ዕውር ጆሮዎች ሳሉት እንደ ደንቆሮ የሚናገር የተከናወነ አንደበት እያለው እንደ ዲዳ ሆነ። ከምስጋና በቀር ምንም ምን አይናገርም። ሌሊትና ቀንም እግዚአብሔርን አመሰገነ። ዓለምንም እንደ ትቢያና እንደ ጉድፍ ቆጠረው ከክርስቶስ ጋር እንደተሰቀለ ሆነ ልቡናውም ዘወትር ወደ ዓየር የተመሰጠ ነበር። እንዲህ ባለም ገድል ብዙ ዘመን (22ዓመታት) ኖረ። ቁመትንም ካበዛ ወዲህ አንዲቱ የእግሩ አገዳ ተሰበረች ደቀ መዛሙርቱ አንሥተው አክብረው በሰበን ጠቅልለው ከመንበሩ እግር በታች ቀበሯት። ከዚህም ባንዲት እግሩ ሰባት ዓመት ቆመ። ከነዚህም አራቱን ዓመት ውሃው አልጠጣም"።
ገድለ ተክለ ሃይማኖት ምዕ53፥8-11።
🍁️️️️🍁️️️️🍁️️️️✨✨✨🌿🌿🌿✨✨✨🍁️️️️🍁️️️️🍁️️️️✨✨✨
እንኳን ለታላቁ አባት ለሐዲስ ሐዋርያ ለፀሐይ ዘኢትዮጵያ ለአቡነ ተክለሃይማኖት በቁመትና በጸሎት ብዛት አንዲቱ የእግሩ አገዳ ለተሰበረበት (ለስብተ አፅማቸው) ዓመታዊ መታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሰን።
🍁️️️️✨🌿
የአቡነ ተክለ ሃይማኖት ስብተ አፅም፦
"...ከበዐቱ ሳይወጣ ሌሊትና ቀን ቆመ። አልተቀመጠም ወደ ግራና ወደ ቀኝም አልተንቀሳቀሰም። ውኃም ቅጠልም ቢሆን ከቅዳሜና ከእሑድ በቀር በዚያ ወራት ምንም ምን አልቀመሰም። እህል ግን ከመነኰሰ ጀምሮ እስከ ዕለተ ሞቱ ድረስ አልቀመሰም። ፀሓይንም ጨረቃንም ከዋክብትን በጋና ክረምትንም ቡቃያና አበባንም ፍሬውንም አላየም። ዓይኖች ሳሉት እንደ ዕውር ጆሮዎች ሳሉት እንደ ደንቆሮ የሚናገር የተከናወነ አንደበት እያለው እንደ ዲዳ ሆነ። ከምስጋና በቀር ምንም ምን አይናገርም። ሌሊትና ቀንም እግዚአብሔርን አመሰገነ። ዓለምንም እንደ ትቢያና እንደ ጉድፍ ቆጠረው ከክርስቶስ ጋር እንደተሰቀለ ሆነ ልቡናውም ዘወትር ወደ ዓየር የተመሰጠ ነበር። እንዲህ ባለም ገድል ብዙ ዘመን (22ዓመታት) ኖረ። ቁመትንም ካበዛ ወዲህ አንዲቱ የእግሩ አገዳ ተሰበረች ደቀ መዛሙርቱ አንሥተው አክብረው በሰበን ጠቅልለው ከመንበሩ እግር በታች ቀበሯት። ከዚህም ባንዲት እግሩ ሰባት ዓመት ቆመ። ከነዚህም አራቱን ዓመት ውሃው አልጠጣም"።
ገድለ ተክለ ሃይማኖት ምዕ53፥8-11።
🍁️️️️🍁️️️️🍁️️️️✨✨✨🌿🌿🌿✨✨✨🍁️️️️🍁️️️️🍁️️️️✨✨✨