WWWADDISABABAEDUCATIONBUREAU Telegram 25105
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤትን ለማላቅ የተዘጋጀውን የማላቅ ስትራቴጂ መሰረት በማድረግ ከሰኞ ጀምሮ ወደ ስራ እንዲገባ አቅጣጫ ተቀመጠ።


(ጥቅምት 6/2018 ዓ.ም) በውይይቱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ስትራቴጂክ ካውንስል አባላት እና የክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊዎች እንዲሁም ሁሉም የመንግስት እና የግል 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህራን እና የ2ኛ ደረጃ ሱፐርቫይዘሮች የተሳተፉ ሲሆን የማላቅ ስትራቴጂው በዝርዝር ቀርቦ ውይይት ተካሂዷል።


የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ በከተማ አስተዳደሩ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ውጤታማ እንዲሆን ቢሮው የተለያዩ ተግባራትን የያዘ ስትራቴጂ አዘጋጅቶ ለተግባራዊነቱ እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ መሆኑን ገልጸዋል::


አያይዘውም ስትራቴጂውን በአግባቡ ተግባራዊ በማድረግ ውጤት ማስመዝገብ እንዲቻል የክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊዎች የትምህርት ቤት ርዕሰ መምህራን እና የሚመለከታቸው አካላት የክላስተር ማዕከላትን በማደራጀት ፣ ተማሪዎችን በማስተባበርና ወላጆችን በማወያየት ለእቅዱ ውጤታማነት በጋራ መስራት እንደሚገባ አሳስበዋል። እንዲሁም ከሰኞ ጀምሮም ወደ ስራ እንዲገባም አቅጣጫ አስቀምጠዋል።


በውይይቱ የአጠቃላይ ትምህርት ሱፐርቪዥን ዳይሬክተር በሆኑት አቶ ጥላዬ ዘውዴ አማካኝነት በየክፍለ ከተማው የሚቋቋሙ ክላስተር ማዕከላት አደረጃጀትን ጨምሮ በስትራቴጂው የተቀመጡ ሌሎች የአፈፃፀም ተግባራትን በአግባቡ መተግበር የሚያስችል የማላቅ ስትራቴጂው ለተሳታፊዎች ቀርቧል::


መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
78👍5👎5🥰1



tgoop.com/wwwAddisAbabaeducationbureau/25105
Create:
Last Update:

የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤትን ለማላቅ የተዘጋጀውን የማላቅ ስትራቴጂ መሰረት በማድረግ ከሰኞ ጀምሮ ወደ ስራ እንዲገባ አቅጣጫ ተቀመጠ።


(ጥቅምት 6/2018 ዓ.ም) በውይይቱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ስትራቴጂክ ካውንስል አባላት እና የክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊዎች እንዲሁም ሁሉም የመንግስት እና የግል 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህራን እና የ2ኛ ደረጃ ሱፐርቫይዘሮች የተሳተፉ ሲሆን የማላቅ ስትራቴጂው በዝርዝር ቀርቦ ውይይት ተካሂዷል።


የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ በከተማ አስተዳደሩ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ውጤታማ እንዲሆን ቢሮው የተለያዩ ተግባራትን የያዘ ስትራቴጂ አዘጋጅቶ ለተግባራዊነቱ እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ መሆኑን ገልጸዋል::


አያይዘውም ስትራቴጂውን በአግባቡ ተግባራዊ በማድረግ ውጤት ማስመዝገብ እንዲቻል የክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊዎች የትምህርት ቤት ርዕሰ መምህራን እና የሚመለከታቸው አካላት የክላስተር ማዕከላትን በማደራጀት ፣ ተማሪዎችን በማስተባበርና ወላጆችን በማወያየት ለእቅዱ ውጤታማነት በጋራ መስራት እንደሚገባ አሳስበዋል። እንዲሁም ከሰኞ ጀምሮም ወደ ስራ እንዲገባም አቅጣጫ አስቀምጠዋል።


በውይይቱ የአጠቃላይ ትምህርት ሱፐርቪዥን ዳይሬክተር በሆኑት አቶ ጥላዬ ዘውዴ አማካኝነት በየክፍለ ከተማው የሚቋቋሙ ክላስተር ማዕከላት አደረጃጀትን ጨምሮ በስትራቴጂው የተቀመጡ ሌሎች የአፈፃፀም ተግባራትን በአግባቡ መተግበር የሚያስችል የማላቅ ስትራቴጂው ለተሳታፊዎች ቀርቧል::


መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc

BY Addis Ababa Education Bureau













Share with your friend now:
tgoop.com/wwwAddisAbabaeducationbureau/25105

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Read now During the meeting with TSE Minister Edson Fachin, Perekopsky also mentioned the TSE channel on the platform as one of the firm's key success stories. Launched as part of the company's commitments to tackle the spread of fake news in Brazil, the verified channel has attracted more than 184,000 members in less than a month. Telegram offers a powerful toolset that allows businesses to create and manage channels, groups, and bots to broadcast messages, engage in conversations, and offer reliable customer support via bots. Private channels are only accessible to subscribers and don’t appear in public searches. To join a private channel, you need to receive a link from the owner (administrator). A private channel is an excellent solution for companies and teams. You can also use this type of channel to write down personal notes, reflections, etc. By the way, you can make your private channel public at any moment. The group’s featured image is of a Pepe frog yelling, often referred to as the “REEEEEEE” meme. Pepe the Frog was created back in 2005 by Matt Furie and has since become an internet symbol for meme culture and “degen” culture.
from us


Telegram Addis Ababa Education Bureau
FROM American