Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
* 14 ዓመት ፅኑ እስራት
የ5 ዓመቷን ህፃን የደፈረው ግለሰብ በ14 ዓመት ፅኑ እስራት ተቀጣ !
የ5 አመቷን ህጻን የደፈረው ወልደሚካኤል አሚጋ የተባለ ግለሰብ በፅኑ እስራት መቀጣቱን ከፍትህ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያሳያል።
የዐቃቤ ህግ የክስ መዝገብ እንደሚያስረዳው ተከሳሹ ሚያዚያ 7 ቀን 2014 ዓ.ም ከምሽቱ በግምት 12፡30–3፡00 ሰዓት ባለው ሰዓት በአዲስ አበባ ከተማ ኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከተማ ወረዳ 04 ክልል ልዩ ቦታው ደብረ-አባይ ኢንዱስትሪ መንደር ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ ዕድሜዋ 5 ዓመት የሆናትን የግል ተበዳይ እጇን ይዟት ወደ ታጠረ ባዶ ቦታ በመውሰድ መሬት ላይ በጀርባዋ አስተኝቶ ድርጊቱን ፈፅሟል።
ይህን ተከትሎም በፍትህ ሚኒስቴር ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዘርፍ የኮልፌ ቀራኒዮ ምድብ ዐቃቤ ህግ በፈፀመው በህፃናት ሴቶች ላይ የሚፈፀም የግብረ-ስጋ ድፍረት በደል ወንጀል ክስ ተመስርቶበታል።
በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ኮልፌ ቀራኒዮ ምድብ ሴቶችና ህፃናት የወንጀል ችሎት የቀረበው ተከሳሽ ወልደሚካኤል አሚጋ የተከሰሰበት ክስ በችሎት ተነቦለት የወንጀል ድርጊቱን አልፈፀምኩም በማለት ክዶ ተከራክሯል።
አቃቤ ህግም 4 የሰው ምስክሮችን አቅርቦ በማሰማት ተከሳሹ ድርጊቱን ስለመፈጸሙ በበቂ ሁኔታ አስረድቷል። በዐቃቤ ህግ በቀረበበት ክስ እና ማስረጃ መሰረት የጥፋተኝነት ፍርድ ተላልፎበቴ።
ፍ/ቤቱም ተከሳሽ ወልደሚካኤል አሚጋን በ14 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ እንደወሰነበት ከፍትህ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
@tikvahethiopia
የ5 ዓመቷን ህፃን የደፈረው ግለሰብ በ14 ዓመት ፅኑ እስራት ተቀጣ !
የ5 አመቷን ህጻን የደፈረው ወልደሚካኤል አሚጋ የተባለ ግለሰብ በፅኑ እስራት መቀጣቱን ከፍትህ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያሳያል።
የዐቃቤ ህግ የክስ መዝገብ እንደሚያስረዳው ተከሳሹ ሚያዚያ 7 ቀን 2014 ዓ.ም ከምሽቱ በግምት 12፡30–3፡00 ሰዓት ባለው ሰዓት በአዲስ አበባ ከተማ ኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከተማ ወረዳ 04 ክልል ልዩ ቦታው ደብረ-አባይ ኢንዱስትሪ መንደር ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ ዕድሜዋ 5 ዓመት የሆናትን የግል ተበዳይ እጇን ይዟት ወደ ታጠረ ባዶ ቦታ በመውሰድ መሬት ላይ በጀርባዋ አስተኝቶ ድርጊቱን ፈፅሟል።
ይህን ተከትሎም በፍትህ ሚኒስቴር ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዘርፍ የኮልፌ ቀራኒዮ ምድብ ዐቃቤ ህግ በፈፀመው በህፃናት ሴቶች ላይ የሚፈፀም የግብረ-ስጋ ድፍረት በደል ወንጀል ክስ ተመስርቶበታል።
በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ኮልፌ ቀራኒዮ ምድብ ሴቶችና ህፃናት የወንጀል ችሎት የቀረበው ተከሳሽ ወልደሚካኤል አሚጋ የተከሰሰበት ክስ በችሎት ተነቦለት የወንጀል ድርጊቱን አልፈፀምኩም በማለት ክዶ ተከራክሯል።
አቃቤ ህግም 4 የሰው ምስክሮችን አቅርቦ በማሰማት ተከሳሹ ድርጊቱን ስለመፈጸሙ በበቂ ሁኔታ አስረድቷል። በዐቃቤ ህግ በቀረበበት ክስ እና ማስረጃ መሰረት የጥፋተኝነት ፍርድ ተላልፎበቴ።
ፍ/ቤቱም ተከሳሽ ወልደሚካኤል አሚጋን በ14 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ እንደወሰነበት ከፍትህ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
@tikvahethiopia
tgoop.com/yanchimovement/1042
Create:
Last Update:
Last Update:
* 14 ዓመት ፅኑ እስራት
የ5 ዓመቷን ህፃን የደፈረው ግለሰብ በ14 ዓመት ፅኑ እስራት ተቀጣ !
የ5 አመቷን ህጻን የደፈረው ወልደሚካኤል አሚጋ የተባለ ግለሰብ በፅኑ እስራት መቀጣቱን ከፍትህ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያሳያል።
የዐቃቤ ህግ የክስ መዝገብ እንደሚያስረዳው ተከሳሹ ሚያዚያ 7 ቀን 2014 ዓ.ም ከምሽቱ በግምት 12፡30–3፡00 ሰዓት ባለው ሰዓት በአዲስ አበባ ከተማ ኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከተማ ወረዳ 04 ክልል ልዩ ቦታው ደብረ-አባይ ኢንዱስትሪ መንደር ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ ዕድሜዋ 5 ዓመት የሆናትን የግል ተበዳይ እጇን ይዟት ወደ ታጠረ ባዶ ቦታ በመውሰድ መሬት ላይ በጀርባዋ አስተኝቶ ድርጊቱን ፈፅሟል።
ይህን ተከትሎም በፍትህ ሚኒስቴር ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዘርፍ የኮልፌ ቀራኒዮ ምድብ ዐቃቤ ህግ በፈፀመው በህፃናት ሴቶች ላይ የሚፈፀም የግብረ-ስጋ ድፍረት በደል ወንጀል ክስ ተመስርቶበታል።
በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ኮልፌ ቀራኒዮ ምድብ ሴቶችና ህፃናት የወንጀል ችሎት የቀረበው ተከሳሽ ወልደሚካኤል አሚጋ የተከሰሰበት ክስ በችሎት ተነቦለት የወንጀል ድርጊቱን አልፈፀምኩም በማለት ክዶ ተከራክሯል።
አቃቤ ህግም 4 የሰው ምስክሮችን አቅርቦ በማሰማት ተከሳሹ ድርጊቱን ስለመፈጸሙ በበቂ ሁኔታ አስረድቷል። በዐቃቤ ህግ በቀረበበት ክስ እና ማስረጃ መሰረት የጥፋተኝነት ፍርድ ተላልፎበቴ።
ፍ/ቤቱም ተከሳሽ ወልደሚካኤል አሚጋን በ14 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ እንደወሰነበት ከፍትህ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
@tikvahethiopia
የ5 ዓመቷን ህፃን የደፈረው ግለሰብ በ14 ዓመት ፅኑ እስራት ተቀጣ !
የ5 አመቷን ህጻን የደፈረው ወልደሚካኤል አሚጋ የተባለ ግለሰብ በፅኑ እስራት መቀጣቱን ከፍትህ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያሳያል።
የዐቃቤ ህግ የክስ መዝገብ እንደሚያስረዳው ተከሳሹ ሚያዚያ 7 ቀን 2014 ዓ.ም ከምሽቱ በግምት 12፡30–3፡00 ሰዓት ባለው ሰዓት በአዲስ አበባ ከተማ ኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከተማ ወረዳ 04 ክልል ልዩ ቦታው ደብረ-አባይ ኢንዱስትሪ መንደር ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ ዕድሜዋ 5 ዓመት የሆናትን የግል ተበዳይ እጇን ይዟት ወደ ታጠረ ባዶ ቦታ በመውሰድ መሬት ላይ በጀርባዋ አስተኝቶ ድርጊቱን ፈፅሟል።
ይህን ተከትሎም በፍትህ ሚኒስቴር ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዘርፍ የኮልፌ ቀራኒዮ ምድብ ዐቃቤ ህግ በፈፀመው በህፃናት ሴቶች ላይ የሚፈፀም የግብረ-ስጋ ድፍረት በደል ወንጀል ክስ ተመስርቶበታል።
በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ኮልፌ ቀራኒዮ ምድብ ሴቶችና ህፃናት የወንጀል ችሎት የቀረበው ተከሳሽ ወልደሚካኤል አሚጋ የተከሰሰበት ክስ በችሎት ተነቦለት የወንጀል ድርጊቱን አልፈፀምኩም በማለት ክዶ ተከራክሯል።
አቃቤ ህግም 4 የሰው ምስክሮችን አቅርቦ በማሰማት ተከሳሹ ድርጊቱን ስለመፈጸሙ በበቂ ሁኔታ አስረድቷል። በዐቃቤ ህግ በቀረበበት ክስ እና ማስረጃ መሰረት የጥፋተኝነት ፍርድ ተላልፎበቴ።
ፍ/ቤቱም ተከሳሽ ወልደሚካኤል አሚጋን በ14 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ እንደወሰነበት ከፍትህ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
@tikvahethiopia
BY Yanchi movement
Share with your friend now:
tgoop.com/yanchimovement/1042