Ye ምድብ A & ምድብ B abalat be english tsufet yetetsafutin gitimoch wede amrign bemelewex yitebaberun
ምድብ B abalat be english tsufet yetetsafutin gitimoch wede amrign bemelewex yitebaberun
natisho
ribk
teketel
natiyopia yitebaberun
natisho
ribk
teketel
natiyopia yitebaberun
ahun hulunm gitim andi lay adrge orderd adrge lekewalew….
Yedagna dimtsi ke 30%
Ye like bizat demo 70% yihonal malet new ina yashenefe demo 🎁 alew
Yedagna dimtsi ke 30%
Ye like bizat demo 70% yihonal malet new ina yashenefe demo 🎁 alew
Ina degmo 4 sinign yetsafachu yemiwesedew yemechereshawochu 2 sinign Bicha new
#እንዲህም_ይፃፋል 👏👏👏👏👏👏👏
#ምድብ_A
ያንተ ፍቅር ደቀነኝ
የራኩትን ስትቀርበኝ
ትርጉማለው ጌታ
መዋለህ ጎልጎታ
ስለ ኃያሉ ፍቅርህ
ምላሽ አጣሁልህ
እርሱ አልሰሰተም ሲሰጠኝ እራሱን
በመስቀል ተሰቅሎ ሲያፈስ ደሙን
ክብሩን ለተወልኝ ክብሬን የምሰጠው
ለሞተልኝ ጌታ ለሱ ነው ምኖረው
በደም ነው የገዛኝ ዋጋየ ትልቅ ነው
የዚህ አለም ስሌት ፍፁም ማይመጥነው
ታዲያ እንዴት ልርሳ ያለብኝን ዕዳ
ቀድሞ የከፈለልኝን እኔ እንዳልጎዳ
ሞት የሚገባኝ ሳለው
ሞቴን በሂወት ቀየርከው
ውዳሴ ይፈልቃል ዛሬም ካንደበቴ
በደሙ ላነጻኝ ለመድሀኒቴ
ዛሬን አየው እየሱስ ጌታዬ
ክበር ንገስ ይኸው ምስጋናዬ
ወደዚህ መምጣትህ በምክንያት እኮነው
ለኔ ለጠፋሁት ህይወት ለመሥጠት ነው
በምህረትህ ታነሳለህ
በፍቅርህ ትደግፋለህ
እውነተኛ ወዳጅ አጣሁኝ እንዳንተ
ነፍሱን አሳልፎ ስለኔ የሰጠ
ደስ ይለኛል እኔ ሁሌም ባንተ ጌታ፤
ያደረከው ሳስብ የዋልከዉ ዉለታ
አረሳውም ውዴ የፋሲው አዳር
የተገለፀበት ለኔ ያለህ ፍቅር
መዳኔ በዋጋ ከፎሎ ከባለጋራዬ
ዳበቢሎስን አስመለጠኝ!
ማነሽ ይሉኛል ሰዎች እርስተውኝ
ግራ እስካጋባ እንዲ ለውጠኸኝ
ሳስበው ደነቀኝ የትናንት ህይወቴን
ለውጠኸው ጌታ መላ ማንነቴን
አይቀልብኝም መገኘትህ
ከኔጋ መዋል ማደርህ
አባብሎ የሚያስተኛ አባት
ለኔ እንዳንተ ማነው ልቤ ያረፈበት
ያኮራል የእሱ መወኔ
ኢየሱስ ይመሰገን አለው አለኝ፡፡
የማይንቀሳቀስ የዘላለም ነዋሪ
የማይዋሽ የተናገረውን አክባሪ።
አንድ እውነት አለ ሁሉን ጉድ ያስኘ
ከሞት የሚያድነው ከበረት ተገኘ
ምህረትህ ገርሞኛል ሌላ ምን እላለሁ
ወድደህ ስላዳንከኝ አመሠግናለሁ
የሞቴን ቀጠሮ የጥፋቴን ሰአት
በእጆቹ ሸሽጎ ጌታዬ አሳለፋት
ከአሁን በኀላ እኔ ጴንጤ ነኝ
ምን እንደነካኝ ሳላውቅ ያኔ ጌታ አገኘኝ
አፅናኝ ነህ ለሃዘኔ አማላጅ ነህ ለፀሎቴ
ውዱ ስጦታዬ እስትንፋስ ህይወቴ
ዶሮ ሳይጮህ 3 ጊዜ የካድኩህ ያኔ
ዶሮ ሳይጮህ አመሰግንሀለው መድህኔ
እንዳላለቅስ እንባ እንዳይወጣ ከዓይኔ
በመስቀል ሞቶ አዳነኝ መድህኔ!!
በደም ነው የገዛኝ ዋጋየ ትልቅ ነው
የዚህ አለም ስሌት ፍፁም ማይመጥነው
ንጋት ተጀምሮ ሰአታት ሲሄዱ ቀኑ ሲሆን ማታ
ልነሳ ልዘጋጅ ጌታን ልጠብቀው እያልኩ ማራናታ
የዚህ አለም ኑሮ በጣም ሰልችቶናል፤
መቼነዉ ምትወስደን የሱስ ናፍቀኸናል።
#ምድብ_A
#ምድብ_A
ያንተ ፍቅር ደቀነኝ
የራኩትን ስትቀርበኝ
ትርጉማለው ጌታ
መዋለህ ጎልጎታ
ስለ ኃያሉ ፍቅርህ
ምላሽ አጣሁልህ
እርሱ አልሰሰተም ሲሰጠኝ እራሱን
በመስቀል ተሰቅሎ ሲያፈስ ደሙን
ክብሩን ለተወልኝ ክብሬን የምሰጠው
ለሞተልኝ ጌታ ለሱ ነው ምኖረው
በደም ነው የገዛኝ ዋጋየ ትልቅ ነው
የዚህ አለም ስሌት ፍፁም ማይመጥነው
ታዲያ እንዴት ልርሳ ያለብኝን ዕዳ
ቀድሞ የከፈለልኝን እኔ እንዳልጎዳ
ሞት የሚገባኝ ሳለው
ሞቴን በሂወት ቀየርከው
ውዳሴ ይፈልቃል ዛሬም ካንደበቴ
በደሙ ላነጻኝ ለመድሀኒቴ
ዛሬን አየው እየሱስ ጌታዬ
ክበር ንገስ ይኸው ምስጋናዬ
ወደዚህ መምጣትህ በምክንያት እኮነው
ለኔ ለጠፋሁት ህይወት ለመሥጠት ነው
በምህረትህ ታነሳለህ
በፍቅርህ ትደግፋለህ
እውነተኛ ወዳጅ አጣሁኝ እንዳንተ
ነፍሱን አሳልፎ ስለኔ የሰጠ
ደስ ይለኛል እኔ ሁሌም ባንተ ጌታ፤
ያደረከው ሳስብ የዋልከዉ ዉለታ
አረሳውም ውዴ የፋሲው አዳር
የተገለፀበት ለኔ ያለህ ፍቅር
መዳኔ በዋጋ ከፎሎ ከባለጋራዬ
ዳበቢሎስን አስመለጠኝ!
ማነሽ ይሉኛል ሰዎች እርስተውኝ
ግራ እስካጋባ እንዲ ለውጠኸኝ
ሳስበው ደነቀኝ የትናንት ህይወቴን
ለውጠኸው ጌታ መላ ማንነቴን
አይቀልብኝም መገኘትህ
ከኔጋ መዋል ማደርህ
አባብሎ የሚያስተኛ አባት
ለኔ እንዳንተ ማነው ልቤ ያረፈበት
ያኮራል የእሱ መወኔ
ኢየሱስ ይመሰገን አለው አለኝ፡፡
የማይንቀሳቀስ የዘላለም ነዋሪ
የማይዋሽ የተናገረውን አክባሪ።
አንድ እውነት አለ ሁሉን ጉድ ያስኘ
ከሞት የሚያድነው ከበረት ተገኘ
ምህረትህ ገርሞኛል ሌላ ምን እላለሁ
ወድደህ ስላዳንከኝ አመሠግናለሁ
የሞቴን ቀጠሮ የጥፋቴን ሰአት
በእጆቹ ሸሽጎ ጌታዬ አሳለፋት
ከአሁን በኀላ እኔ ጴንጤ ነኝ
ምን እንደነካኝ ሳላውቅ ያኔ ጌታ አገኘኝ
አፅናኝ ነህ ለሃዘኔ አማላጅ ነህ ለፀሎቴ
ውዱ ስጦታዬ እስትንፋስ ህይወቴ
ዶሮ ሳይጮህ 3 ጊዜ የካድኩህ ያኔ
ዶሮ ሳይጮህ አመሰግንሀለው መድህኔ
እንዳላለቅስ እንባ እንዳይወጣ ከዓይኔ
በመስቀል ሞቶ አዳነኝ መድህኔ!!
በደም ነው የገዛኝ ዋጋየ ትልቅ ነው
የዚህ አለም ስሌት ፍፁም ማይመጥነው
ንጋት ተጀምሮ ሰአታት ሲሄዱ ቀኑ ሲሆን ማታ
ልነሳ ልዘጋጅ ጌታን ልጠብቀው እያልኩ ማራናታ
የዚህ አለም ኑሮ በጣም ሰልችቶናል፤
መቼነዉ ምትወስደን የሱስ ናፍቀኸናል።
#ምድብ_A
#እንዲህም ይፃፋል 👏👏👏👏👏👏
#ምድብ_B
ነብሱን እስከ መስጠት እኛን የወደደን
የዘላለም ወጃጅ ኢየሱስ አለልን
አለው እኔ በኔ ሳይሆን በርሱ ምርጫ
የመኖረ ምክንያት ሆኖልኝ ፀጋው ብቻ
ይሄ ነው አምላኬ እንድሁ የወደደኝ
በአንድያው ልጁ መርጦ ያጸደቀኝ
በቃሉ ተጠርታ የተፈጠረች ምድር
ሰሪዎ ሲወለድ መች ቻለች ማሳደር
በግጥም በመዝሙር በእጄም ሆነ ባፌ
ለሱ ልቀኝለት በሱ ነው ማረፌ
ይቅርታ ይቅርታ ልድገመው ይቅርታ
እንደውም ያንሰኛል ጠዋት እና ማታ
እንደ ጥላቴ እቅድ ቢሆን ኖሮ
አልኖርም ነበር ዘንድሮ
ሲጠጉ ወዳንተ ወደ ደረትክ
በነው ይጠፋሉ ሀሳብና ጭንቀት
እርሱ ብርሃን ነው ላሉ በሞት ጥላ
የሀጥያጥያተኞች ወዳጅ ጠበቃ ከለላ
እርሱ ለሰላሙ ፍፃሜ የለውም
እርሱ ፃዲቅ አምላክ እንከን አያውቀውም
ሌላ ህይወት በፍፁም አይሆንም
ሰወች እንመነው ያለሱ አይሆንም
እርሱ ከወደደን ከነ በደላችን
ለምን እንራቀው አይሂድ ከደጃችን
ዝም በይ ብሉኝ ዝም የማልልው
ውለታው ብዙ አለብኝ ቆጥረ የማልጨርሰው
መች ሳላዉቅ ቀርቼ የተደረገልኝ
ቃላት አጣሁ እንጂ የልቤን ሚገልፅልኝ
እና ምን እላለሁ ከማመስገን በቀር
ቢወራ አያልቅም ቢዘመር ቢዘመር
ተናግሬው አያልቅ የጌታዬ ፍቅር
በሞትህ ሞተን ገለህ ህይወትን የሰጠሄኝ
እርግማነን ሽረህ ፅድቅን ያለበስከኝ
አቦ ልክ ብለሃል እግዚአብሔር ይባርክህ
ጸጋውን አብዝቶ ፊቱንም ያብራልህ
የኔ አምላክ እግዚአብሔር ትልቅ ነህ
ዘለዓለምን ፈጠራ በወዘላለም የምትኖር
እስኪ ልንገራችሁ አንደ ስሙኝማ
ዘመኑን እንዋጀው ሕይወት ሳንቀማ
አንተ ያልሰማክ ስማ ይሄ ቃል ላንተ ነው
ሳይረፍድ አስገባው ጌታ በደጅህ ነው
በሩ ሳይዘጋ ሙሽራውም መቶ
ፋኖሱ ይሞላ ጋዙ ተዘጋጅቶ
በሩም ቶሎ ይከፈት ሙሽራችን ሳይሄድ
እሱ ነው ብርሃን እውነት እና መንገድ
በሉ ተዘጋጁ አለም ጊዜዋ አልቋል
ውዱ ሙሽራችን እየሱስ ይመጣል
#ምድብ_B
#ምድብ_B
ነብሱን እስከ መስጠት እኛን የወደደን
የዘላለም ወጃጅ ኢየሱስ አለልን
አለው እኔ በኔ ሳይሆን በርሱ ምርጫ
የመኖረ ምክንያት ሆኖልኝ ፀጋው ብቻ
ይሄ ነው አምላኬ እንድሁ የወደደኝ
በአንድያው ልጁ መርጦ ያጸደቀኝ
በቃሉ ተጠርታ የተፈጠረች ምድር
ሰሪዎ ሲወለድ መች ቻለች ማሳደር
በግጥም በመዝሙር በእጄም ሆነ ባፌ
ለሱ ልቀኝለት በሱ ነው ማረፌ
ይቅርታ ይቅርታ ልድገመው ይቅርታ
እንደውም ያንሰኛል ጠዋት እና ማታ
እንደ ጥላቴ እቅድ ቢሆን ኖሮ
አልኖርም ነበር ዘንድሮ
ሲጠጉ ወዳንተ ወደ ደረትክ
በነው ይጠፋሉ ሀሳብና ጭንቀት
እርሱ ብርሃን ነው ላሉ በሞት ጥላ
የሀጥያጥያተኞች ወዳጅ ጠበቃ ከለላ
እርሱ ለሰላሙ ፍፃሜ የለውም
እርሱ ፃዲቅ አምላክ እንከን አያውቀውም
ሌላ ህይወት በፍፁም አይሆንም
ሰወች እንመነው ያለሱ አይሆንም
እርሱ ከወደደን ከነ በደላችን
ለምን እንራቀው አይሂድ ከደጃችን
ዝም በይ ብሉኝ ዝም የማልልው
ውለታው ብዙ አለብኝ ቆጥረ የማልጨርሰው
መች ሳላዉቅ ቀርቼ የተደረገልኝ
ቃላት አጣሁ እንጂ የልቤን ሚገልፅልኝ
እና ምን እላለሁ ከማመስገን በቀር
ቢወራ አያልቅም ቢዘመር ቢዘመር
ተናግሬው አያልቅ የጌታዬ ፍቅር
በሞትህ ሞተን ገለህ ህይወትን የሰጠሄኝ
እርግማነን ሽረህ ፅድቅን ያለበስከኝ
አቦ ልክ ብለሃል እግዚአብሔር ይባርክህ
ጸጋውን አብዝቶ ፊቱንም ያብራልህ
የኔ አምላክ እግዚአብሔር ትልቅ ነህ
ዘለዓለምን ፈጠራ በወዘላለም የምትኖር
እስኪ ልንገራችሁ አንደ ስሙኝማ
ዘመኑን እንዋጀው ሕይወት ሳንቀማ
አንተ ያልሰማክ ስማ ይሄ ቃል ላንተ ነው
ሳይረፍድ አስገባው ጌታ በደጅህ ነው
በሩ ሳይዘጋ ሙሽራውም መቶ
ፋኖሱ ይሞላ ጋዙ ተዘጋጅቶ
በሩም ቶሎ ይከፈት ሙሽራችን ሳይሄድ
እሱ ነው ብርሃን እውነት እና መንገድ
በሉ ተዘጋጁ አለም ጊዜዋ አልቋል
ውዱ ሙሽራችን እየሱስ ይመጣል
#ምድብ_B
ታማኙ አማካሪ
በአንድ ዘመን ይኖር የነበረ ንጉስ 10 አማካሪዎች ነበሩት ። ታማኝነታቸውን እና ከእነርሱ ውስጥ የቅርቤ የሚለውን አንድ ሰው ሊያውቅ ፈለገና እያንዳንዳቸውን ለየብቻቸው ጠርቶ የተለያየ ነገር ነገራቸው እና ሚስጥር እንደሆነ አስጠንቅቆ ይነግራቸዋል እነርሱ ግን ሁሉም እጅግ የጠበቀ ግንኙነት ስለነበራቸው የነገራቸውን የእያንዳንዱን ወሬ እርስ በእርስ ይነጋገራሉ በህብረት በሚሰበሰቡበት ግዜ በድንገት አመለጣቸውና ለአንዱ ብቻ የተነገረውን ሀሳብ ሁሉም አወሩ ንጉሱ አማካሪዎቹ አለመታመን ይበሳጫል።
ይሄ ነው እምነታችሁ ብሎ ሲጠይቃቸው ሁሉም ተካክደው የራሳቸውን ንፁህነት ብቻ ለማስረዳት ለፈለፉ እኔ ታማኝ ነኝ እገሌ ነው የተናገረው እየተባባሉ ተካሰሱ ንጉሱ እርስ በእርስ መካካዳቸውን ሲያይ ይበልጥ ተበሳጨ
ከእነርሱ የቅርቤ የሚለው ሰው እንደማያገኝ ይረዳና ያዝናል ሁሉም መበሳጨቱን አይተው ቁጣው እስኪበርድ በሚል ትተውት ወጡ ። ሚስቱ ሀዘኑን አይታ ለምን ትንሽ ጭንቀትህን ትረሳ ዘንድ በግዞት ቤት ያሉትን እስረኞች አትጎበኝም የሚል ሀሳብ አቀረበችለት ።
ሳያንገራግር በግዞት ወደ ታሰሩት እስረኞች አመራ እያንዳንዳቸውን እየዞረ ምን አጥፍተው እንደሆነ ይጠይቅ ጀመር አብዛኞቹ ራርቶ እንዲያስፈታቸው ያለጥፋታቸው መታሰራቸውን ነገሩት እየተገረመ ጉብኝቱን ቀጠለ አንደኛው እስረኛ ንጉሱን ከሎሌዎቹ ጋር ሲያይ ሊደበቅ ዳዳው ንጉሡም ምን አጥፍቶ እንደታሰረ ጥያቄ አቀረበለት ። ሞት የሚገባው ወንጀለኛ መሆኑን ለንጉሱ እያነባ ተናገረ ወዳጁን ባለመግባባት ሲጣሉ እንደ ገደለው አሁን ግን ፀፀት ሰላሙን እንደነሳው መኖር እንደማይፈልግ ለንጉሡ ነገረው ።
ንጉሱ ተደንቆ ለምን መኖር አትፈልግም አለው ወንጀለኛ ነኝ ወዳጄን ስለገደልኩ እኔም መኖር አያስፈልገኝም ብሎ ምርር ብሎ አለቀሰ ንጉሱ ጠባቂዎቹን እንዲፈቱት አዘዘ ወደ ቤተ መንግስት ከእርሱ ጋር ይዞት ሄደ ወንጀለኛው በሞት ፍርድ ሊቀጣ እንደሆነ ገምቶ ነበር ልብሱን ቀየሩለት ከንጉሱ አማካሪዎች ጋር በማዕድ ተቀመጠ ሁሉም ግራ ተጋቡ ንጉሱም እንዲህ አላቸው በግዞት ቤት ሁሉንም እስረኞች ጥፋታቸውን ጠየኩአቸው ነፃ ለመውጣት ሲሉ ሌባውም ነብሰ ገዳዩም ያለጥፋታቸው መታሰራቸውን ነገሩኝ ይሄ እውነተኛ ሰው ግን ከልቡ ተፀፅቶ ወንጀሉን ተናዘዘ እውነተኛ ነው አልዋሸኝም ለዚህም ከእናንተ የተሻለ ታማኝ አገልጋዬ ይሆነኛል ብዬ ከእኔ ጋር አምጥቼዋለሁ አላቸው ሁሉም ተናደዱ አንደኛው ተነሳና ንጉስ ሆይ ይህ ሰው ዕውቀት አለውን? የንጉስ አማካሪ ለመሆን የመኳንንት ቤተሰብ ነውን?
አለ ሁሉም ሳቁ ንጉሱ ከፍ ባለ ድም መቼም ዕውቀት አለን የመኳንንት ቤተሰብ ነን ከምትሉ ከእናንተ በታማኝነት 100 እጥፍ ይበልጣል እኔ ደግሞ የምፈልገው ያንን ነው ጨርሼአለሁ አላቸው ። ያሰውም ይምረው ዘንድ በአምላኩ ፊት በንሰሀና በለቅሶ ቀረበ ንጉሡንም በታማኝነት ያገለግለው ጀመር ንጉሡም ሚስጥሩን ሁሉ ሀሳቡን ሁሉ ያካፍለው ነበር።
እና ወዳጆች ምን ልላችሁ ነው እግዚአብሔርም ሀሳቡን የሚያወራው የቅርቡ ሰው ይፈልጋል በሰዎች ላይ የሚመፀዳደቅ ሳይሆን በፊቱ የተራቆተን ሰው ሰው እንኳን ሚስጥሩን ለማውራት የቅርብ ጓደኛውን ወይ ቤተሰቡን ይመርጣል ጌታም ሀሳቡን ሊያካፍለን ዕለት ዕለት እንድንቀርበው እንድናውቀው ይፈልጋል ። ልክ ሙሴ ከእግዚአብሔር ጋር አውርቶ ሲመለስ የፊቱ መልክ ይለወጥ እንደነበር ለምን ሲባል የእግዘብሔርን ድምፅ ስለሰማ ከእግዚአብሔር ጋር ስላወራ ጌታ የሚያወራው ሰው ይፈልጋል የልቡን ሀሳብ የሚጋራው ታማኝ ሰው ይፈልጋል የጌታ የቅርብ መሆን እኮ መታደል ነው ዕድል ነው ። ልናማክረው አይደለም እርሱን ማንም አያማክረውም ሀሳቡን ፈቃዱን ሰምተን እንድናደርግ እንድንኖርለት ። በፀሎት ፊቱን እንድንፈልግ ይፈልጋል እንፀልይ እንፀልይ እንፀልይ .......
ሉቃስ 18
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ ሳይታክቱም ዘወትር ሊጸልዩ እንዲገባቸው የሚል ምሳሌን ነገራቸው፥
² እንዲህ ሲል፦ በአንዲት ከተማ እግዚአብሔርን የማይፈራ ሰውንም የማያፍር አንድ ዳኛ ነበረ።
³ በዚያችም ከተማ አንዲት መበለት ነበረች፥ ወደ እርሱም እየመጣች፦ ከባላጋራዬ ፍረድልኝ ትለው ነበር።
⁴ አያሌ ቀንም አልወደደም፤ ከዚህ በኋላ ግን በልቡ፦ ምንም እግዚአብሔርን ባልፈራ ሰውንም ባላፍር፥
⁵ ይህች መበለት ስለምታደክመኝ ሁልጊዜም እየመጣች እንዳታውከኝ እፈርድላታለሁ አለ።
⁶ ጌታም አለ፦ ዓመፀኛው ዳኛ ያለውን ስሙ።
⁷ እግዚአብሔር እንኪያስ ቀንና ሌሊት ወደ እርሱ ለሚጮኹ ለሚታገሣቸውም ምርጦቹ አይፈርድላቸውምን?
⁸ እላችኋለሁ፥ ፈጥኖ ይፈርድላቸዋል። ነገር ግን የሰው ልጅ በመጣ ጊዜ በምድር እምነትን ያገኝ ይሆንን?
ሳይታክቱ ይፀልዩ ዘንድ ......
✍️ Aksan Adane
TEBAREKU 🙏
በአንድ ዘመን ይኖር የነበረ ንጉስ 10 አማካሪዎች ነበሩት ። ታማኝነታቸውን እና ከእነርሱ ውስጥ የቅርቤ የሚለውን አንድ ሰው ሊያውቅ ፈለገና እያንዳንዳቸውን ለየብቻቸው ጠርቶ የተለያየ ነገር ነገራቸው እና ሚስጥር እንደሆነ አስጠንቅቆ ይነግራቸዋል እነርሱ ግን ሁሉም እጅግ የጠበቀ ግንኙነት ስለነበራቸው የነገራቸውን የእያንዳንዱን ወሬ እርስ በእርስ ይነጋገራሉ በህብረት በሚሰበሰቡበት ግዜ በድንገት አመለጣቸውና ለአንዱ ብቻ የተነገረውን ሀሳብ ሁሉም አወሩ ንጉሱ አማካሪዎቹ አለመታመን ይበሳጫል።
ይሄ ነው እምነታችሁ ብሎ ሲጠይቃቸው ሁሉም ተካክደው የራሳቸውን ንፁህነት ብቻ ለማስረዳት ለፈለፉ እኔ ታማኝ ነኝ እገሌ ነው የተናገረው እየተባባሉ ተካሰሱ ንጉሱ እርስ በእርስ መካካዳቸውን ሲያይ ይበልጥ ተበሳጨ
ከእነርሱ የቅርቤ የሚለው ሰው እንደማያገኝ ይረዳና ያዝናል ሁሉም መበሳጨቱን አይተው ቁጣው እስኪበርድ በሚል ትተውት ወጡ ። ሚስቱ ሀዘኑን አይታ ለምን ትንሽ ጭንቀትህን ትረሳ ዘንድ በግዞት ቤት ያሉትን እስረኞች አትጎበኝም የሚል ሀሳብ አቀረበችለት ።
ሳያንገራግር በግዞት ወደ ታሰሩት እስረኞች አመራ እያንዳንዳቸውን እየዞረ ምን አጥፍተው እንደሆነ ይጠይቅ ጀመር አብዛኞቹ ራርቶ እንዲያስፈታቸው ያለጥፋታቸው መታሰራቸውን ነገሩት እየተገረመ ጉብኝቱን ቀጠለ አንደኛው እስረኛ ንጉሱን ከሎሌዎቹ ጋር ሲያይ ሊደበቅ ዳዳው ንጉሡም ምን አጥፍቶ እንደታሰረ ጥያቄ አቀረበለት ። ሞት የሚገባው ወንጀለኛ መሆኑን ለንጉሱ እያነባ ተናገረ ወዳጁን ባለመግባባት ሲጣሉ እንደ ገደለው አሁን ግን ፀፀት ሰላሙን እንደነሳው መኖር እንደማይፈልግ ለንጉሡ ነገረው ።
ንጉሱ ተደንቆ ለምን መኖር አትፈልግም አለው ወንጀለኛ ነኝ ወዳጄን ስለገደልኩ እኔም መኖር አያስፈልገኝም ብሎ ምርር ብሎ አለቀሰ ንጉሱ ጠባቂዎቹን እንዲፈቱት አዘዘ ወደ ቤተ መንግስት ከእርሱ ጋር ይዞት ሄደ ወንጀለኛው በሞት ፍርድ ሊቀጣ እንደሆነ ገምቶ ነበር ልብሱን ቀየሩለት ከንጉሱ አማካሪዎች ጋር በማዕድ ተቀመጠ ሁሉም ግራ ተጋቡ ንጉሱም እንዲህ አላቸው በግዞት ቤት ሁሉንም እስረኞች ጥፋታቸውን ጠየኩአቸው ነፃ ለመውጣት ሲሉ ሌባውም ነብሰ ገዳዩም ያለጥፋታቸው መታሰራቸውን ነገሩኝ ይሄ እውነተኛ ሰው ግን ከልቡ ተፀፅቶ ወንጀሉን ተናዘዘ እውነተኛ ነው አልዋሸኝም ለዚህም ከእናንተ የተሻለ ታማኝ አገልጋዬ ይሆነኛል ብዬ ከእኔ ጋር አምጥቼዋለሁ አላቸው ሁሉም ተናደዱ አንደኛው ተነሳና ንጉስ ሆይ ይህ ሰው ዕውቀት አለውን? የንጉስ አማካሪ ለመሆን የመኳንንት ቤተሰብ ነውን?
አለ ሁሉም ሳቁ ንጉሱ ከፍ ባለ ድም መቼም ዕውቀት አለን የመኳንንት ቤተሰብ ነን ከምትሉ ከእናንተ በታማኝነት 100 እጥፍ ይበልጣል እኔ ደግሞ የምፈልገው ያንን ነው ጨርሼአለሁ አላቸው ። ያሰውም ይምረው ዘንድ በአምላኩ ፊት በንሰሀና በለቅሶ ቀረበ ንጉሡንም በታማኝነት ያገለግለው ጀመር ንጉሡም ሚስጥሩን ሁሉ ሀሳቡን ሁሉ ያካፍለው ነበር።
እና ወዳጆች ምን ልላችሁ ነው እግዚአብሔርም ሀሳቡን የሚያወራው የቅርቡ ሰው ይፈልጋል በሰዎች ላይ የሚመፀዳደቅ ሳይሆን በፊቱ የተራቆተን ሰው ሰው እንኳን ሚስጥሩን ለማውራት የቅርብ ጓደኛውን ወይ ቤተሰቡን ይመርጣል ጌታም ሀሳቡን ሊያካፍለን ዕለት ዕለት እንድንቀርበው እንድናውቀው ይፈልጋል ። ልክ ሙሴ ከእግዚአብሔር ጋር አውርቶ ሲመለስ የፊቱ መልክ ይለወጥ እንደነበር ለምን ሲባል የእግዘብሔርን ድምፅ ስለሰማ ከእግዚአብሔር ጋር ስላወራ ጌታ የሚያወራው ሰው ይፈልጋል የልቡን ሀሳብ የሚጋራው ታማኝ ሰው ይፈልጋል የጌታ የቅርብ መሆን እኮ መታደል ነው ዕድል ነው ። ልናማክረው አይደለም እርሱን ማንም አያማክረውም ሀሳቡን ፈቃዱን ሰምተን እንድናደርግ እንድንኖርለት ። በፀሎት ፊቱን እንድንፈልግ ይፈልጋል እንፀልይ እንፀልይ እንፀልይ .......
ሉቃስ 18
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ ሳይታክቱም ዘወትር ሊጸልዩ እንዲገባቸው የሚል ምሳሌን ነገራቸው፥
² እንዲህ ሲል፦ በአንዲት ከተማ እግዚአብሔርን የማይፈራ ሰውንም የማያፍር አንድ ዳኛ ነበረ።
³ በዚያችም ከተማ አንዲት መበለት ነበረች፥ ወደ እርሱም እየመጣች፦ ከባላጋራዬ ፍረድልኝ ትለው ነበር።
⁴ አያሌ ቀንም አልወደደም፤ ከዚህ በኋላ ግን በልቡ፦ ምንም እግዚአብሔርን ባልፈራ ሰውንም ባላፍር፥
⁵ ይህች መበለት ስለምታደክመኝ ሁልጊዜም እየመጣች እንዳታውከኝ እፈርድላታለሁ አለ።
⁶ ጌታም አለ፦ ዓመፀኛው ዳኛ ያለውን ስሙ።
⁷ እግዚአብሔር እንኪያስ ቀንና ሌሊት ወደ እርሱ ለሚጮኹ ለሚታገሣቸውም ምርጦቹ አይፈርድላቸውምን?
⁸ እላችኋለሁ፥ ፈጥኖ ይፈርድላቸዋል። ነገር ግን የሰው ልጅ በመጣ ጊዜ በምድር እምነትን ያገኝ ይሆንን?
ሳይታክቱ ይፀልዩ ዘንድ ......
✍️ Aksan Adane
TEBAREKU 🙏