Telegram Web
Phenomenal picture

ደረሰ ደረሰ ደረሰ
" ፍቅርና መስዋዕትነት " በሚል ርዕስ የተዘጋጀው መታሠቢያነቱን ለ128 ኛው አድዋ በዓል ያደረገው የየካቲት ወር የቡና ጠጡ ዝግጅት እያዝናኑ ቁምነገር የሚያስጨብጡ ፕሮግራሞችን ይዞ ሊቀርብ ጥቂት ቀናት ብቻ ቀርተውታል
የተለያዩ የኪነጥበብ ስራዎችን አዘጋጅተን እንጠብቆታለን
እርስዎስ ከቤተሠብዎ ጋር ይህን የድል ወር ከልጆቻችን ጋር ለማሳለፍ ተዘጋጅተዋል ?
እንግዲያውስ ሳር ቤት ቫቲካን ኤምባሲ በሚገኘው ግቢያችን የካቲት 3 ከቀኑ 8 ሰዐት እንገናኝ
AB PHOTOGRAPHY
ይሰማል ይሰማል ወይ ይህ የነፃነት ቀን ሳይሆን የድል ቀን ነው ይሰማል ወይ
አድዋ የአፍሪካውያን ኩራት
እምየ ምንሊክ ጀግናው
እንኳን አደረሳቹ
@ABPGD @ABPGD @ABPGD @ABPGD @ABPGD @ABPGD
2025/04/10 04:34:35
Back to Top
HTML Embed Code: