ABUMUAZ01 Telegram 1467
#መስከረም_1_ለሙስሊሞች_ኃይማኖታዊ_ባህላዊም_ባዓላቸው_አይደለም!!

ሙስሊሞች እንደ ስማቸው ለመፅፋቸው ታዛዦች ለመመሪያቸው ታዛዦች ናቸው።

ታዲያ እንዲያ ከሆነ መስከረም 1ን ለማክበር ቁራጭ መረጃ ሳይኖራቸው እኔዴት ይዳፈራሉ?

ጭራሽ መስከረም አንድን እንደ ኢትዮ አቆጣጠር 2015 እያሉ ከመሰየም ያለፈ በሌላ በኃይማኖታዊ መንፈስ ሊመነዝረው አይገባም።

ስለሆነም መስከረም 1 ፌጦ መፈጥፈጥ በዓል ብሎ ስጋ ማዘጋጀት አዳድስ ልብስ መልበስ አይፈቀደም

ማሳሰቢያ!!

መስከረም አንድን በዓል ነው ብሎ ሳያስብ አዳድስ ልብስ መልበስና ጥሩ መግቦችን መመገብን ባጣቃላይ ባዘቦት ቀን የሚጠቀማቸውን ነገራቶች መጠቀምን ሸሪዓችን አይከለክልም።

www.tgoop.com/abumuazhusenedris



tgoop.com/Abumuaz01/1467
Create:
Last Update:

#መስከረም_1_ለሙስሊሞች_ኃይማኖታዊ_ባህላዊም_ባዓላቸው_አይደለም!!

ሙስሊሞች እንደ ስማቸው ለመፅፋቸው ታዛዦች ለመመሪያቸው ታዛዦች ናቸው።

ታዲያ እንዲያ ከሆነ መስከረም 1ን ለማክበር ቁራጭ መረጃ ሳይኖራቸው እኔዴት ይዳፈራሉ?

ጭራሽ መስከረም አንድን እንደ ኢትዮ አቆጣጠር 2015 እያሉ ከመሰየም ያለፈ በሌላ በኃይማኖታዊ መንፈስ ሊመነዝረው አይገባም።

ስለሆነም መስከረም 1 ፌጦ መፈጥፈጥ በዓል ብሎ ስጋ ማዘጋጀት አዳድስ ልብስ መልበስ አይፈቀደም

ማሳሰቢያ!!

መስከረም አንድን በዓል ነው ብሎ ሳያስብ አዳድስ ልብስ መልበስና ጥሩ መግቦችን መመገብን ባጣቃላይ ባዘቦት ቀን የሚጠቀማቸውን ነገራቶች መጠቀምን ሸሪዓችን አይከለክልም።

www.tgoop.com/abumuazhusenedris

BY [የገራዶ ደዕዋ]በአቡ ሙዓዝ/አቡ ሰኒያ]




Share with your friend now:
tgoop.com/Abumuaz01/1467

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Your posting frequency depends on the topic of your channel. If you have a news channel, it’s OK to publish new content every day (or even every hour). For other industries, stick with 2-3 large posts a week. A Hong Kong protester with a petrol bomb. File photo: Dylan Hollingsworth/HKFP. Content is editable within two days of publishing The SUCK Channel on Telegram, with a message saying some content has been removed by the police. Photo: Telegram screenshot. A vandalised bank during the 2019 protest. File photo: May James/HKFP.
from us


Telegram [የገራዶ ደዕዋ]በአቡ ሙዓዝ/አቡ ሰኒያ]
FROM American