ANDKELEM Telegram 39
ገብረ ሕይወት

አቡነ ንብሎ ለገብረ ሕይወት፥
እስመ አምጽአ ለነ ትንባሌሁ ሥርየት።
ወንወድሶ በቃለ ማኅሌት፥
እንዘ ንብል ሃሌ ሉያ፥
ሰብአ ግብፅ ወኢትዮጵያ።

ስምዖን ፣ አቅሌስያ በእግዚአብሔር ፊት ፃድቃን፥
ወለዱልን ፀሐይ ብሩህ እም ብሩሃን፥
ግብፅ ብቻ አልበራ ፣ ባሕቢት አል ሐጋራ፥
ናኘ በኢትዮጵያ የትሩፋቱ ጮራ።

ዝቋላ በገድሉ ፣ ምድረ ከብድ በዐፅሙ፥
በተአምራቱም ኃይል ዝጊቲ ገዳሙ፥
በነፍስ ፣ በሥጋ ዳኑ የታመሙ፥
ወውስተ ኩሉ ምድር ወጽአ ነገሮሙ።

እንደ መቶ ሃያው አናብስት አናምርት፥
ከእግረ መቅደስህ አደግሁ ባንተ ትምህርት፥
ዛሬም እልሃለሁ "አቡየ ፣ አቡየ"
"ነዓ አድኅንነኒ ፣ ርድአኒ" ብየ።

ርእሰ ባሕታዊ ገብረ መንፈስ ቅዱስ፥
በትጉኃን ክቡር ፣ በመላእክት ውዱስ፥
በማለድከው ምልጃ ተዘቅዝቀህ ባሕር፥
በኪዳንህ ያመንሁ እኔን አምላክ ይማር።


✍️ከሣቴ ብርሃን
🎼ዘማሪት ሕይወት ወልዴ
_____
http://www.tgoop.com/Andkelem
http://www.tgoop.com/Andkelem



tgoop.com/Andkelem/39
Create:
Last Update:

ገብረ ሕይወት

አቡነ ንብሎ ለገብረ ሕይወት፥
እስመ አምጽአ ለነ ትንባሌሁ ሥርየት።
ወንወድሶ በቃለ ማኅሌት፥
እንዘ ንብል ሃሌ ሉያ፥
ሰብአ ግብፅ ወኢትዮጵያ።

ስምዖን ፣ አቅሌስያ በእግዚአብሔር ፊት ፃድቃን፥
ወለዱልን ፀሐይ ብሩህ እም ብሩሃን፥
ግብፅ ብቻ አልበራ ፣ ባሕቢት አል ሐጋራ፥
ናኘ በኢትዮጵያ የትሩፋቱ ጮራ።

ዝቋላ በገድሉ ፣ ምድረ ከብድ በዐፅሙ፥
በተአምራቱም ኃይል ዝጊቲ ገዳሙ፥
በነፍስ ፣ በሥጋ ዳኑ የታመሙ፥
ወውስተ ኩሉ ምድር ወጽአ ነገሮሙ።

እንደ መቶ ሃያው አናብስት አናምርት፥
ከእግረ መቅደስህ አደግሁ ባንተ ትምህርት፥
ዛሬም እልሃለሁ "አቡየ ፣ አቡየ"
"ነዓ አድኅንነኒ ፣ ርድአኒ" ብየ።

ርእሰ ባሕታዊ ገብረ መንፈስ ቅዱስ፥
በትጉኃን ክቡር ፣ በመላእክት ውዱስ፥
በማለድከው ምልጃ ተዘቅዝቀህ ባሕር፥
በኪዳንህ ያመንሁ እኔን አምላክ ይማር።


✍️ከሣቴ ብርሃን
🎼ዘማሪት ሕይወት ወልዴ
_____
http://www.tgoop.com/Andkelem
http://www.tgoop.com/Andkelem

BY አንድ ቀለም ከከሡ ጋር




Share with your friend now:
tgoop.com/Andkelem/39

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Joined by Telegram's representative in Brazil, Alan Campos, Perekopsky noted the platform was unable to cater to some of the TSE requests due to the company's operational setup. But Perekopsky added that these requests could be studied for future implementation. Telegram has announced a number of measures aiming to tackle the spread of disinformation through its platform in Brazil. These features are part of an agreement between the platform and the country's authorities ahead of the elections in October. Add up to 50 administrators Today, we will address Telegram channels and how to use them for maximum benefit.
from us


Telegram አንድ ቀለም ከከሡ ጋር
FROM American