AWEDIMEHERIT Telegram 4255
ሥላሴ

#ከቸርነትህ እጅግ እጅግ እጅግ ጥቂቱን ልበል ፦

#ሥላሴ ጌታዬ አምላኬም
#ሥላሴ አባቴ እናቴም
#ሥላሴ የጠላትን ጦር መመከቻ ጋሻዬ
#ሥላሴ ጠላትን ማጥቂያ ጦሬ
#ሥላሴ ከኃዘኔ መጽናኛ ደስታዬ
#ሥላሴ በድካሜ ጊዜ ጉልበቴና ኃይሌ
#ሥላሴ የተቆረጠውን የምትቀጥል ተስፋዬ
#ሥላሴ ሳዝን ሲከፋኝ ማልቀሻዬ
#ሥላሴ ሩኅሩኅ የጽድቅ ዳኛዬ
#ሥላሴ ሃይማኖቴ ማዕተቤም

+ኃይልየ #ሥላሴ ወጸወንየ #ሥላሴ
+በስመ #ሥላሴ እቀጠቅጥ ከይሴ

+ ሁሉ #ከሥላሴ #በሥላሴ #ለሥላሴ ሆነ !!!

+ክብር #ለሥላሴ በሰማይ በምድር!!! +በባሕርና በጥልቆች ሁሉ ይሁን አሜን!!!

ታኅሣሥ #ሥላሴ / 2017 ዓ.ም

#ኢዮብ ክንፈ



tgoop.com/AwediMeherit/4255
Create:
Last Update:

ሥላሴ

#ከቸርነትህ እጅግ እጅግ እጅግ ጥቂቱን ልበል ፦

#ሥላሴ ጌታዬ አምላኬም
#ሥላሴ አባቴ እናቴም
#ሥላሴ የጠላትን ጦር መመከቻ ጋሻዬ
#ሥላሴ ጠላትን ማጥቂያ ጦሬ
#ሥላሴ ከኃዘኔ መጽናኛ ደስታዬ
#ሥላሴ በድካሜ ጊዜ ጉልበቴና ኃይሌ
#ሥላሴ የተቆረጠውን የምትቀጥል ተስፋዬ
#ሥላሴ ሳዝን ሲከፋኝ ማልቀሻዬ
#ሥላሴ ሩኅሩኅ የጽድቅ ዳኛዬ
#ሥላሴ ሃይማኖቴ ማዕተቤም

+ኃይልየ #ሥላሴ ወጸወንየ #ሥላሴ
+በስመ #ሥላሴ እቀጠቅጥ ከይሴ

+ ሁሉ #ከሥላሴ #በሥላሴ #ለሥላሴ ሆነ !!!

+ክብር #ለሥላሴ በሰማይ በምድር!!! +በባሕርና በጥልቆች ሁሉ ይሁን አሜን!!!

ታኅሣሥ #ሥላሴ / 2017 ዓ.ም

#ኢዮብ ክንፈ

BY ዐውደ ምሕረት




Share with your friend now:
tgoop.com/AwediMeherit/4255

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared the group Tuesday morning on Twitter, calling out the "degenerate" community, or crypto obsessives that engage in high-risk trading. ZDNET RECOMMENDS Concise Telegram has announced a number of measures aiming to tackle the spread of disinformation through its platform in Brazil. These features are part of an agreement between the platform and the country's authorities ahead of the elections in October. So far, more than a dozen different members have contributed to the group, posting voice notes of themselves screaming, yelling, groaning, and wailing in various pitches and rhythms.
from us


Telegram ዐውደ ምሕረት
FROM American