Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ረሱል (
﴿مَن لَقي اللهَ لا يُشرِكُ به شيئًا، يُصلِّي الصلواتِ الخمسَ، ويصومُ رمضانَ غُفِر له﴾
“በአላህ ላይ አንድንም ነገር ሳያጋራ የተገናኘው፣ በቀን ውስጥ የሚሰገዱ አምስት ሶላቶችን የሰገደ፣ ረመዳንን የፆመ ለሱ ምህረት ይደረግለታል።”
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ረሱል (
﴿إذا رَأَيْتُمُوهُ فَصُومُوا، وإذا رَأَيْتُمُوهُ فأفْطِرُوا، فإنْ غُمَّ علَيْكُم فاقْدِرُوا له﴾
“ጨረቃን በማየት ፆምን ያዙ። ጨረቃን በማየት ፆምን ፍቱ። ከተሰወረባችሁ ወሩን ሰላሳ ሙሉ።”
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ረሱል (
﴿لا تَقَدَّمُوا رَمَضانَ بصَوْمِ يَومٍ ولا يَومَيْنِ إلَّا رَجُلٌ كانَ يَصُومُ صَوْمًا، فَلْيَصُمْهُ.﴾
“ከናንተ ውስጥ ማንም ቢሆን ከረመዳን አስቀድሞ አንድም ቀን ቢሆን ወይንም ሁለት ቀን እንዳይፆም። ነገር ግን ያስለመደው ፆም ካለ መፆም ይችላል።”
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
አማር ኢብኑ ያሲር (
﴿من صام اليومَ الذي يُشكُّ فيه فقد عصى أبا القاسمِ
“በአጠራጣሪ ቀናቶች ውስጥ የፆመ በቃሲም አባት
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ነቢዩ (
﴿مَنْ قرأَ " قُلْ هُوَ اللَّهُ أَحَدٌ " حتى يَخْتِمَها عشرَ مراتٍ بَنى اللهُ لهُ قَصْرًا في الجنةِ﴾
“‘ቁል ሁወላሁ አሐድን’ ሙሉውን አስር ጊዜ ያነበበ ሰው፤ አላህ ጀነት ውስጥ ህንፃ ይገነባለታል።”
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ረመዳን ቀን 1️⃣
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿أتاكم شهرُ رمضانَ شهرٌ مباركٌ فرض اللهُ عليكم صيامَه، تفتحُ أبوابُ السماءِ، وتغلقُ فيه أبوابُ الجحيمِ، وتغلُّ فيه مردةُ الشياطينِ، للهِ فيه ليلةٌ خيرٌ من ألفِ شهرٍ من حرمَ خيرَها فقد حُرِم.﴾
“የረመዳን ወር መጣላችሁ፤ የተባረከው ወር። አላህ በናንተ ላይ እንድትፆሙ ግዴታ ያደረገባችሁ፤ የጀነት በሮች የሚከፈቱበት፣ የጀሀነም በሮች የሚዘጉበት፣ ሸይጣኖች የሚታሰሩበት። በዚህ ወር ውስጥ ከአንድ ሺህ ሌሊት ብልጫ ያላት ሌሊት አለች፤ የሷን መልካም ነገር የተነፈገ በርግጥም መልካም ከሆነ ነገር ተንፍጓል።”
📚 ነሳዒ ዘግበውታል: 4/129
✅ በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦
🌐 ፦ https://bit.ly/4ayf0xJ
💬 ፦ https://bit.ly/486xnrS
🌐 ፦ https://bit.ly/41zEZkk
🌐 ፦ https://bit.ly/4arMbTx
🌐 ፦ https://bit.ly/41tIUPv
🌐 ፦ https://bit.ly/3UTTSwh
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿أتاكم شهرُ رمضانَ شهرٌ مباركٌ فرض اللهُ عليكم صيامَه، تفتحُ أبوابُ السماءِ، وتغلقُ فيه أبوابُ الجحيمِ، وتغلُّ فيه مردةُ الشياطينِ، للهِ فيه ليلةٌ خيرٌ من ألفِ شهرٍ من حرمَ خيرَها فقد حُرِم.﴾
“የረመዳን ወር መጣላችሁ፤ የተባረከው ወር። አላህ በናንተ ላይ እንድትፆሙ ግዴታ ያደረገባችሁ፤ የጀነት በሮች የሚከፈቱበት፣ የጀሀነም በሮች የሚዘጉበት፣ ሸይጣኖች የሚታሰሩበት። በዚህ ወር ውስጥ ከአንድ ሺህ ሌሊት ብልጫ ያላት ሌሊት አለች፤ የሷን መልካም ነገር የተነፈገ በርግጥም መልካም ከሆነ ነገር ተንፍጓል።”
📚 ነሳዒ ዘግበውታል: 4/129
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ረመዳን ቀን 2️⃣
ረሱል (🤍 ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿ثلاثٌ من أخلاقِ النُّبوةِ: تَعجيلُ الإفطارِ، وتأخيرُ السُّحورَ، ووضْعُ اليمينِ على الشِّمالِ في الصلاةِ﴾
“ሶስት ነገሮች የነቢያት ባህሪ (መገለጫ) ነው። ፍጡሩን አቻኩሎ መመገብ፣ ሱህርን አዘግይቶ መመገብና በሶላት ግዜ ቀኝ እጅን በግራ እጅ ላይ አድርጎ በደረት ላይ ማስቀመጥ።”
📚 ሶሂህ አልጃሚ: 3038
➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖ ➖
✅ በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦
🌐 ፦ https://bit.ly/4ayf0xJ
💬 ፦ https://bit.ly/486xnrS
🌐 ፦ https://bit.ly/41zEZkk
🌐 ፦ https://bit.ly/4arMbTx
🌐 ፦ https://bit.ly/41tIUPv
🌐 ፦ https://bit.ly/3UTTSwh
ረሱል (
﴿ثلاثٌ من أخلاقِ النُّبوةِ: تَعجيلُ الإفطارِ، وتأخيرُ السُّحورَ، ووضْعُ اليمينِ على الشِّمالِ في الصلاةِ﴾
“ሶስት ነገሮች የነቢያት ባህሪ (መገለጫ) ነው። ፍጡሩን አቻኩሎ መመገብ፣ ሱህርን አዘግይቶ መመገብና በሶላት ግዜ ቀኝ እጅን በግራ እጅ ላይ አድርጎ በደረት ላይ ማስቀመጥ።”
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ረሱል (
﴿مَنْ صَامَ رَمَضَانَ إِيمَانًا وَاحْتِسَابًا ، غُفِرَ لَهُ مَا تَقَدَّمَ مِنْ ذَنْبِهِ، وَمَنْ قَامَ لَيْلَةَ الْقَدْرِ إِيمَانًا وَاحْتِسَابًا، غُفِرَ لَهُ مَا تَقَدَّمَ مِنْ ذَنْبِهِ﴾
“የረመዳንን ፆም ግዴታ መሆኑን አውቆ (በኢማን)
ምንዳም አገኝበታለሁ ብሎ (በኢሕቲሳብ) የፆመ ሰው ያለፈው ወንጀሉ ሁሉ ይማርለታል። የለይለተል ቀድርን በኢማንና ከአላህ አጅር በመፈለግ የቆመ ከዚህ በፊት የሰራው ወንጀል በሙሉ ይማርለታል።”
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from አተ-ውሒድ.ኮም
ረመዳንን አግኝተሃል? ሲበዛ እድለኛ ነህና ተጠቀምበት!
ኢብኑል ጀውዚ (رحمه الله) እንዲህ ይላሉ፦
﴿تالله لو قيل لأهل القبور تمنوا لتمنوا يوماً من رمضان﴾
“በአላህ ይሁንብኝ! የቀብር ባለቤቶች ተመኙ ቢባሉ የረመዳን አንዲትን ቀን ማግኝትን ይመኙ ነበር።”
📙 አተብሲራ: 2/78
ጆይን፦ https://www.tgoop.com/ATWHIDCOM
ኢብኑል ጀውዚ (رحمه الله) እንዲህ ይላሉ፦
﴿تالله لو قيل لأهل القبور تمنوا لتمنوا يوماً من رمضان﴾
“በአላህ ይሁንብኝ! የቀብር ባለቤቶች ተመኙ ቢባሉ የረመዳን አንዲትን ቀን ማግኝትን ይመኙ ነበር።”
📙 አተብሲራ: 2/78
ጆይን፦ https://www.tgoop.com/ATWHIDCOM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ረሱል (
﴿الصَّلَواتُ الخَمْسُ، والْجُمْعَةُ إلى الجُمْعَةِ، وَرَمَضانُ إلى رَمَضانَ، مُكَفِّراتٌ ما بيْنَهُنَّ إِذا اجْتَنَبَ الكَبائِرَ.﴾
“አምስቱ ሰላቶች፣ ከጁምዓ እስከ ጁምዓ፣ ከረመዳን እስከ ረመዳን በመካከላቸው ያሉትን ኃጢአቶች ያብሳሉ ታላላቅ ወንጀሎችን ሲቀር፡፡”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 233
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM