CAMPUS_LOVE Telegram 1972
....የሀዘኔ መጨረሻ .......

ክፍል 10

......ዞር ብዬ "አቤት" አልኳት "እንግዲህ.....ደሞዝሽ 1500 ብር ነው፡፡ ወንድምሽን እኔ አስተምረዋለው አታስቢ" አለችኝ፡፡ የማደርገው ግራ እንደገባኝ "እሺ" ብያት ሄድኩኝ ፡፡ ግን በቀን ውስጥ የምሰራውን ስራ ሳስበው በጣም እንደሚከብደኝ ተረዳሁኝ፡፡ ግን ለአቤል ብዬ መስራት አለብኝ አልኩና እራሴን አፅናናሁኝ፡፡

ሰዐቱ 12:30 ይሆናል ወ/ሮ ኤልሳ እኔንና አበራ ወደ ገበያ ላከችን፡፡ እኛም ሄድን ግን ታክሲ አጥተን ስለነበር ከምሽቱ 3 ሰዐት ነበር የተመለስነው የግቢውን ቀር ከፍተን እንደገባን ወ/ሮ ኤልሳ እሳት ለብሳ እሳት ጎርሳ "ለምንድን ነው በዚህ ሰዐት የመጣችሁት አንደኛችሁን አታድሩም ነበር" አለችን፡፡ አበራም " ታክሲ አጥተን ነው እኮ እሜቴ" አላት፡፡አበራ ማለት የቤቱ ዘበኛ ነው፡፡ እኔ ግን አንገቴን ዘቅዝቄ ዝምታን መረጥኩኝ ወ/ሮ ኤልሳ እየተኮሳተረች "በይ አሁን ወደውስጥ ገብተሽ እራትሽን በልተሽ ተኚ ነገ ብዙ ስራ ይጠብቅሻል" አለችኝ ፡፡እኔም አንገቴን እ! ዳቀረቀርኩኝ "እሺ" ብያት ገባሁኝ፡፡ ቀጥታ ወደ መኝታ ክፍሌ ነበር የገባሁት የእውነት ቀዛ ሰዐት ማልቀስ ፈልጌ ነበር፡፡ ግን ፊትለፊቴ አቤል ተኝቶ ሳየው እና የቤዚ ቃል ትዝ ሲለኝ አቤልዬን እቅፍ አድርጌው ተኛው፡፡

በለሊት ብርቄ መጥታ ቀሰቀሰችኝ እኔም ተነስቼ ምግብ ቀመስራት አገዝኳት ...ከዛ የወ/ሮ ኤልሳን ልጅ ለመቀስቀስ ወደ መኝታ ክፍሉ ሄድኩኝ ፡፡ ..ስገባ በጣም ደነገጥኩኝ ያ እንዳውም ሁለት ጊዜ ቤተክርስቲያን አግኝቼው ሊያዋራኝ ፈልጎ ጥዬው የሄድኩት ልጅ ነበር፡፡ በፍጥነት ከክፍሉ ወጣሁኝ በሩ ጋር ቆሜ ተገረምኩኝ፡፡ በፍጥነት ወደ መክታ ክፍሌ ሄጄ ሻርፕ ኮፍያ ያለው ሹራብ ምናምን አድርጌ ተመልሼ ብሩክን ለመቀስቀስ ወደ ክፍሉ አመራሁኝ፡፡ ቀሰቀስኩት መነሳቱን እንዳረጋገጥኩኝ ከክፍሉ ልወጣ ስል .... እጄን ያዘኝ እኔም የለበስኩትን ሻርፕ አስተካክዬ ወደሱ ዞርኩኝ "አቤት " አልኩት እሱም ማነሽ አለኝ ፡፡ ፊቴን እየሸፋፈንኩኝ "አዲስዋ የቤት ሰራተኛ ነኝ" አልኩት፡፡ እጄን ለቀቀኝና እጁን በቀሽም ስሜት ፀጉሩ ላይ ጣል አድርጎት "ይቅርታ ማም ነግራኝ ነበር ፡፡ በጣም ይቅርታ " አለኝ፡፡ እኔም " እሺ" ብዬው ብዬ ከክፍሉ ወጣሁኝ ፡፡ ከክፍሉ እንደወጣሁኝ ተሰምቶኝ የማያውቅ የሆነ ደስ የሚል ስሜት ተሰማኝ፡፡

በመቀጠል ትላንት ወ/ሮ ኤልሳ ስትዘረዝርልኝ የነቀረውን ስራ ወስራት ጀመርኩኝ፡፡ ወደ ምግብ መመገቢያው ክፍል ልገባ ስል ብሩክ እንደሚያውቀኝ ትዝ ሲለኝ ወደ ውስጥ መግባት ደበረኝ፡፡ ውጪ ቁጭ አልኩኝ ፡፡ አቤል ከእንቅልፉ ተነስቆ ዩኒፎርሙን ለብሶ ወደኔ መጣ ፡፡ "የኔ ቆንጆ በጣም አምሮብሀል" ብዬ እቅፍ አደረኩት፡፡ ወድያው ብርቄ መጣችና ወ/ሮ ኤልሳ እየጠራቺኝ መሆኑን ነገረችኝ ፡፡ መሄድ አልፈለኩም ነበር ግን ግድ ስለሆነ አቤልን ይዤው ወደ ምግብ መመገቢያው ክፍል አመራሁ፡፡ ልክ ክፍሉ ውስጥ እንደገባሁኝ ወ/ሮ ኤልሳ "ውይ መጣቹ ኑ ልጄንና ባለቤቴን ተዋወቁዋቸው " አለችን ፡፡ እኔም ወደ ጠረቤዛው ቀረብ አልኩኝ ብሩክም እኛን ለማየት ዞር አለ .........


ክፍል 11 እንዲቀጥል like ማድረግ አትርሱ .....



tgoop.com/Campus_love/1972
Create:
Last Update:

....የሀዘኔ መጨረሻ .......

ክፍል 10

......ዞር ብዬ "አቤት" አልኳት "እንግዲህ.....ደሞዝሽ 1500 ብር ነው፡፡ ወንድምሽን እኔ አስተምረዋለው አታስቢ" አለችኝ፡፡ የማደርገው ግራ እንደገባኝ "እሺ" ብያት ሄድኩኝ ፡፡ ግን በቀን ውስጥ የምሰራውን ስራ ሳስበው በጣም እንደሚከብደኝ ተረዳሁኝ፡፡ ግን ለአቤል ብዬ መስራት አለብኝ አልኩና እራሴን አፅናናሁኝ፡፡

ሰዐቱ 12:30 ይሆናል ወ/ሮ ኤልሳ እኔንና አበራ ወደ ገበያ ላከችን፡፡ እኛም ሄድን ግን ታክሲ አጥተን ስለነበር ከምሽቱ 3 ሰዐት ነበር የተመለስነው የግቢውን ቀር ከፍተን እንደገባን ወ/ሮ ኤልሳ እሳት ለብሳ እሳት ጎርሳ "ለምንድን ነው በዚህ ሰዐት የመጣችሁት አንደኛችሁን አታድሩም ነበር" አለችን፡፡ አበራም " ታክሲ አጥተን ነው እኮ እሜቴ" አላት፡፡አበራ ማለት የቤቱ ዘበኛ ነው፡፡ እኔ ግን አንገቴን ዘቅዝቄ ዝምታን መረጥኩኝ ወ/ሮ ኤልሳ እየተኮሳተረች "በይ አሁን ወደውስጥ ገብተሽ እራትሽን በልተሽ ተኚ ነገ ብዙ ስራ ይጠብቅሻል" አለችኝ ፡፡እኔም አንገቴን እ! ዳቀረቀርኩኝ "እሺ" ብያት ገባሁኝ፡፡ ቀጥታ ወደ መኝታ ክፍሌ ነበር የገባሁት የእውነት ቀዛ ሰዐት ማልቀስ ፈልጌ ነበር፡፡ ግን ፊትለፊቴ አቤል ተኝቶ ሳየው እና የቤዚ ቃል ትዝ ሲለኝ አቤልዬን እቅፍ አድርጌው ተኛው፡፡

በለሊት ብርቄ መጥታ ቀሰቀሰችኝ እኔም ተነስቼ ምግብ ቀመስራት አገዝኳት ...ከዛ የወ/ሮ ኤልሳን ልጅ ለመቀስቀስ ወደ መኝታ ክፍሉ ሄድኩኝ ፡፡ ..ስገባ በጣም ደነገጥኩኝ ያ እንዳውም ሁለት ጊዜ ቤተክርስቲያን አግኝቼው ሊያዋራኝ ፈልጎ ጥዬው የሄድኩት ልጅ ነበር፡፡ በፍጥነት ከክፍሉ ወጣሁኝ በሩ ጋር ቆሜ ተገረምኩኝ፡፡ በፍጥነት ወደ መክታ ክፍሌ ሄጄ ሻርፕ ኮፍያ ያለው ሹራብ ምናምን አድርጌ ተመልሼ ብሩክን ለመቀስቀስ ወደ ክፍሉ አመራሁኝ፡፡ ቀሰቀስኩት መነሳቱን እንዳረጋገጥኩኝ ከክፍሉ ልወጣ ስል .... እጄን ያዘኝ እኔም የለበስኩትን ሻርፕ አስተካክዬ ወደሱ ዞርኩኝ "አቤት " አልኩት እሱም ማነሽ አለኝ ፡፡ ፊቴን እየሸፋፈንኩኝ "አዲስዋ የቤት ሰራተኛ ነኝ" አልኩት፡፡ እጄን ለቀቀኝና እጁን በቀሽም ስሜት ፀጉሩ ላይ ጣል አድርጎት "ይቅርታ ማም ነግራኝ ነበር ፡፡ በጣም ይቅርታ " አለኝ፡፡ እኔም " እሺ" ብዬው ብዬ ከክፍሉ ወጣሁኝ ፡፡ ከክፍሉ እንደወጣሁኝ ተሰምቶኝ የማያውቅ የሆነ ደስ የሚል ስሜት ተሰማኝ፡፡

በመቀጠል ትላንት ወ/ሮ ኤልሳ ስትዘረዝርልኝ የነቀረውን ስራ ወስራት ጀመርኩኝ፡፡ ወደ ምግብ መመገቢያው ክፍል ልገባ ስል ብሩክ እንደሚያውቀኝ ትዝ ሲለኝ ወደ ውስጥ መግባት ደበረኝ፡፡ ውጪ ቁጭ አልኩኝ ፡፡ አቤል ከእንቅልፉ ተነስቆ ዩኒፎርሙን ለብሶ ወደኔ መጣ ፡፡ "የኔ ቆንጆ በጣም አምሮብሀል" ብዬ እቅፍ አደረኩት፡፡ ወድያው ብርቄ መጣችና ወ/ሮ ኤልሳ እየጠራቺኝ መሆኑን ነገረችኝ ፡፡ መሄድ አልፈለኩም ነበር ግን ግድ ስለሆነ አቤልን ይዤው ወደ ምግብ መመገቢያው ክፍል አመራሁ፡፡ ልክ ክፍሉ ውስጥ እንደገባሁኝ ወ/ሮ ኤልሳ "ውይ መጣቹ ኑ ልጄንና ባለቤቴን ተዋወቁዋቸው " አለችን ፡፡ እኔም ወደ ጠረቤዛው ቀረብ አልኩኝ ብሩክም እኛን ለማየት ዞር አለ .........


ክፍል 11 እንዲቀጥል like ማድረግ አትርሱ .....

BY Campus love ❤ Stories


Share with your friend now:
tgoop.com/Campus_love/1972

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Among the requests, the Brazilian electoral Court wanted to know if they could obtain data on the origins of malicious content posted on the platform. According to the TSE, this would enable the authorities to track false content and identify the user responsible for publishing it in the first place. Joined by Telegram's representative in Brazil, Alan Campos, Perekopsky noted the platform was unable to cater to some of the TSE requests due to the company's operational setup. But Perekopsky added that these requests could be studied for future implementation. Informative Earlier, crypto enthusiasts had created a self-described “meme app” dubbed “gm” app wherein users would greet each other with “gm” or “good morning” messages. However, in September 2021, the gm app was down after a hacker reportedly gained access to the user data. Choose quality over quantity. Remember that one high-quality post is better than five short publications of questionable value.
from us


Telegram Campus love ❤ Stories
FROM American