CAMPUS_LOVE Telegram 1977
የጥቁር ህዝቦች ድል...!

ሀገራችን ኢትዮጵያ ሁሉም የአፍሪካ ሀገራት እየተወረሩ በነበረበት ጊዜ ሁሉም የአፍሪካ ህዝቦች እንደ ባሪያ በሚቆጠሩበት ሰዓት በጣሊያን ተወረረች።

በየካቲት 22 ቀን 1888 ዓ.ም ጣሊያን ኢትዮጵያን ወረረች የወቅቱ የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገስት አጤ ሚኒሊክ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ለቤተሰቡ , ለሀይማኖቱ እና ለሀገሩ ሲል መሳሪያውን ይዞ እንዲመጣ እና የማይመጣ ካለ ከእርሳቸው ጋር የመጨረሻው እንደሆነ በማርያም ስም እየማሉ ተናገሩ።

የወቅቱ የአጤ ሚኒሊክ ባለቤት የነበሩት እቴጌ ጣይቱ ሴትነቴን ሳይሉ ሀገራቸው ተደፍራ ዝም እንደማይሉ ተናገሩ።

የአጤ ሚኒሊክን ጥሪ የሰማው በሀገሩ ጉዳይ የማይደራደረው የኢትዮጵያ ህዝብም በ1888 የካቲት 21 ወደ አድዋ ተራራ ለመሄድ ቢያስብም በዝናቡ ምክንያት ይህን ማድረግ ስላልቻለ ክንዱን ሳይተራስ የካቲት 22 1888 ዓ.ም ወደ አድዋ ተራራ ማምራት ጀምሮ ለሊቱን ሙሉ ተጉዞ የካቲት 23 አድዋ ተራራ ደረሰ።

የንጋት ጮራ እንፈነጠቀ ኢትዮጵያ በጀነራል አሉላ እየተመራች የአድዋ ጦርነት ተጀመረ ምድር ድብልቅልቅ አለች ጦርነቱም ቀጥሎ ንጋት 4 ሰዓት ላይ ኢትዮጵያ ድል ማድረጓ ተሰማ ፤ ንጋት 5 ሰዓት ኢትዮጵያ የጣሊያንን ወታደሮች ሙሉ ለሙሉ መማረኳ ተሰማ።

አድዋ በዛሬው እለት ለ126ኛ ጊዜ የአጤ ሚኒሊክ አደባባይ ጋር በደማቅ ሁኔታ በመላው ኢትዮጵያዊያን ይከበራል።

- ምኒሊክ ተወልዶ ባያነሣ ጋሻ

ግብሩ እንቁላል ነበር ይሄን ጊዜ አበሻ፤

- ገበየሁ ቢሞት ተተካ ባልቻ

መድፍ አገላባጭ ብቻ ለብቻ፤

- የአድዋ ሥላሴን ጠላት አረከሰው

ገበየሁ በሞቴ ግባና ቀድሰው

ለአድዋ ከተገጠሙ ግጥሞች ዋነኞቹ ናቸው።

ለመላው ኢትዮጵያዊያን እንኳን ለአድዋ ድል በዓል በሰላም አደረሳችሁ!!!



tgoop.com/Campus_love/1977
Create:
Last Update:

የጥቁር ህዝቦች ድል...!

ሀገራችን ኢትዮጵያ ሁሉም የአፍሪካ ሀገራት እየተወረሩ በነበረበት ጊዜ ሁሉም የአፍሪካ ህዝቦች እንደ ባሪያ በሚቆጠሩበት ሰዓት በጣሊያን ተወረረች።

በየካቲት 22 ቀን 1888 ዓ.ም ጣሊያን ኢትዮጵያን ወረረች የወቅቱ የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገስት አጤ ሚኒሊክ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ለቤተሰቡ , ለሀይማኖቱ እና ለሀገሩ ሲል መሳሪያውን ይዞ እንዲመጣ እና የማይመጣ ካለ ከእርሳቸው ጋር የመጨረሻው እንደሆነ በማርያም ስም እየማሉ ተናገሩ።

የወቅቱ የአጤ ሚኒሊክ ባለቤት የነበሩት እቴጌ ጣይቱ ሴትነቴን ሳይሉ ሀገራቸው ተደፍራ ዝም እንደማይሉ ተናገሩ።

የአጤ ሚኒሊክን ጥሪ የሰማው በሀገሩ ጉዳይ የማይደራደረው የኢትዮጵያ ህዝብም በ1888 የካቲት 21 ወደ አድዋ ተራራ ለመሄድ ቢያስብም በዝናቡ ምክንያት ይህን ማድረግ ስላልቻለ ክንዱን ሳይተራስ የካቲት 22 1888 ዓ.ም ወደ አድዋ ተራራ ማምራት ጀምሮ ለሊቱን ሙሉ ተጉዞ የካቲት 23 አድዋ ተራራ ደረሰ።

የንጋት ጮራ እንፈነጠቀ ኢትዮጵያ በጀነራል አሉላ እየተመራች የአድዋ ጦርነት ተጀመረ ምድር ድብልቅልቅ አለች ጦርነቱም ቀጥሎ ንጋት 4 ሰዓት ላይ ኢትዮጵያ ድል ማድረጓ ተሰማ ፤ ንጋት 5 ሰዓት ኢትዮጵያ የጣሊያንን ወታደሮች ሙሉ ለሙሉ መማረኳ ተሰማ።

አድዋ በዛሬው እለት ለ126ኛ ጊዜ የአጤ ሚኒሊክ አደባባይ ጋር በደማቅ ሁኔታ በመላው ኢትዮጵያዊያን ይከበራል።

- ምኒሊክ ተወልዶ ባያነሣ ጋሻ

ግብሩ እንቁላል ነበር ይሄን ጊዜ አበሻ፤

- ገበየሁ ቢሞት ተተካ ባልቻ

መድፍ አገላባጭ ብቻ ለብቻ፤

- የአድዋ ሥላሴን ጠላት አረከሰው

ገበየሁ በሞቴ ግባና ቀድሰው

ለአድዋ ከተገጠሙ ግጥሞች ዋነኞቹ ናቸው።

ለመላው ኢትዮጵያዊያን እንኳን ለአድዋ ድል በዓል በሰላም አደረሳችሁ!!!

BY Campus love ❤ Stories




Share with your friend now:
tgoop.com/Campus_love/1977

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Informative Write your hashtags in the language of your target audience. Select: Settings – Manage Channel – Administrators – Add administrator. From your list of subscribers, select the correct user. A new window will appear on the screen. Check the rights you’re willing to give to your administrator. Telegram iOS app: In the “Chats” tab, click the new message icon in the right upper corner. Select “New Channel.” The group’s featured image is of a Pepe frog yelling, often referred to as the “REEEEEEE” meme. Pepe the Frog was created back in 2005 by Matt Furie and has since become an internet symbol for meme culture and “degen” culture.
from us


Telegram Campus love ❤ Stories
FROM American