CAMPUS_LOVE Telegram 1992
የሀዘኔ መጨረሻ

ክፍል 21 የመጨረሻው ክፍል

የሰርጋችንን ቀን መቼም ልረሳው አልችልም፡፡ ሰርጉ ከተጠናቀቀ በኀላ ወደነ ብሩኬ የምንሄድ መስሎኝ ነበር፡፡ ነገር ግን ብሩኬ "ሰሊዬ ዛሬ አንድ ቦታ እወስድሻለው ቦታውን ከምልሽ በላይ ነው የምትወጂው" አለኝ፡፡ አቶ ሄኖክ ፈገግ ብለው አንገታቸውን ከፍ ከፍ አደረጉ፡፡ ግራ በመጋባት ስሜት ውስጥ ሆኜ ከብሩኬ ጋር ወደተዘጋጀልን መኪና ገባን፡፡ ወ/ሮ ኤልሳ አቶ ሄኖክና አቤል ወደቤት ሄድ፡፡

እኔና ብሩኬ መንገድ ላይ እየሄድን ብሩኬ መኪናውን ቆም አደረገው "ምነው ውዴ ለምን አቆምከው "ስል ጠየቅኩት እርሱም " ሰላሜ አንድ ሰርፕራይዝ አለሽ ስለዚ አይንሽን በዚ ሸፍኝው " ብሎ ቀይ ሪቫን ሰጠኝ፡፡ ፈገግ እያልኩኝ" ብሩኬ በጣም እየጓጓው ነው እኮ" አልኩት፡፡ "እመኚኝ ሰላሜ ትንሽ ብቻ ታገሺኝ" ብሎ ሪቫኑን አይኔ ላይ አስሮልኝ መንገዳችንን ቀጠልን፡፡ ከትንሽ ጉዞ በኀላ መኪናዋ ቆመች በችኮላ አይኔ ላይ ያለውን ሪቫን ልፈታው ስል "ቆይ ሰላሜ አንዴ " ብሎ አስቆመኝ፡፡ የመኪናውን በር ከፍቶ አሶረደ ኝ፡፡ እጄን ይዞ እየመራኝ ወደ ሆነ ቦታ ወሰደኝ፡፡ "አሁን ሰላሜ አይንሽን መክፈት ትችያለሽ " አለኝ፡፡ እየተጣደፍኩ ሪቫኑን ፈታሁት፡፡

አይኖቼን እንደገለጥኩኝ ያላሰብኩት ነገር ተከሰተ እራሴን መቆጣጠር አቅቶኝ ከአይኖቼ እንባ ዱብ ዱብ አለ፡፡ ብሩኬ ለኔ የሰጠኝ ነገር ከሚባለው በላይ የሚያስፈልገኝና የምወደውን ነገር ነበር.....

የበፊት ቤታችን የውሌ የሰሊ የኔ እና የአቤል እኔና አቤል ተወልደን ያደግንበት የተደሰትንበት ተጣልተን የተታረቅንበት ቤተሰብ ሆነን የኖርንበት ቤት ነበር፡፡ ቤቱ ሙሉ በሙሉ ባይሆንም ግን ድሮ እኛ ስንኖርንበት እንደነበረ ተደርጓል፡፡ የቤቱ ቀለም አንዳንድ እቃዎቹ በተለይ ሳሎኑ ፊት ለፊት ላይ የተሰቀለው የሙሌና የቤዚ ፎቶ የድሮ ትውስታዎችን ጫረብኝ፡፡

ዘወር ብዬ ብሩኬን አየሁት " ሰላሜ እኔ ወርቆች አልማዞች እንቁዎች ብሰጥሽ እንኳን ከዚኛው ቤት የበለጠ ደስተኛ ሊያደርግሽ አይችልም ነበር፡፡ ይሄ ቤት ላንቺ ምን ያህል አስፈላጊ እንደሆነ አውቃለው ለዛም ነው ይሄን ያደረኩት አንቺ ከዚም በላይ ይገባሻል" ቃላቶች አጠሩኝ የተሰማኝን ስሜት ቃላት አጥቄለት በእንባዬ ገለፅኩት፡፡ ተንደርድሬ ብሩኬን አቀፍኩት፡፡ በሰጠኝ ስጦታ ደስተኛ መሆኔን ሲመለከት ከኔ ይበልጥ ደስተኛ ሆነ፡፡ በፍቅር መኖራችንንም ቀጠልን፡፡

ከወራቶች በኀላ የእርግዝና ወራቶቼን ጨርሼ የምታምር ሴት ልጅ ወለድኩኝ ስሟንም በምወዳት በእናቴ ስም ሰላም አልኳት፡፡ አቤልም እኛጋር መኖር ጀምሯል፡፡ ብሩኬ ሀይለኛ የቢዝነስ ሰው ሆኗል፡፡ አቶ ሄኖክና ወ/ሮ እልሳም እየመጡ ይጠይቁናል፡፡

ዛሬ እሁድ ጠዋት ነው ፀሀይዋ መንፈስን ታድሳለች፡፡ እኔ ብሩኬ ሰላም እና አቤል ቁርስ እየበላን ነው በኑሮዬ በጣም ደስተኛ ነክ ይሄ ነው የኔ ታሪክ የሀዘኔ መጨረሻ.........

........አለቀ..........

ውድ ቸከታታዬቼ ይህንን ታሪክ በተመስጦና በትዕግስት ስለተከታተላቹልኝ አመሰግናለው


Written by Samrawit Teshale



tgoop.com/Campus_love/1992
Create:
Last Update:

የሀዘኔ መጨረሻ

ክፍል 21 የመጨረሻው ክፍል

የሰርጋችንን ቀን መቼም ልረሳው አልችልም፡፡ ሰርጉ ከተጠናቀቀ በኀላ ወደነ ብሩኬ የምንሄድ መስሎኝ ነበር፡፡ ነገር ግን ብሩኬ "ሰሊዬ ዛሬ አንድ ቦታ እወስድሻለው ቦታውን ከምልሽ በላይ ነው የምትወጂው" አለኝ፡፡ አቶ ሄኖክ ፈገግ ብለው አንገታቸውን ከፍ ከፍ አደረጉ፡፡ ግራ በመጋባት ስሜት ውስጥ ሆኜ ከብሩኬ ጋር ወደተዘጋጀልን መኪና ገባን፡፡ ወ/ሮ ኤልሳ አቶ ሄኖክና አቤል ወደቤት ሄድ፡፡

እኔና ብሩኬ መንገድ ላይ እየሄድን ብሩኬ መኪናውን ቆም አደረገው "ምነው ውዴ ለምን አቆምከው "ስል ጠየቅኩት እርሱም " ሰላሜ አንድ ሰርፕራይዝ አለሽ ስለዚ አይንሽን በዚ ሸፍኝው " ብሎ ቀይ ሪቫን ሰጠኝ፡፡ ፈገግ እያልኩኝ" ብሩኬ በጣም እየጓጓው ነው እኮ" አልኩት፡፡ "እመኚኝ ሰላሜ ትንሽ ብቻ ታገሺኝ" ብሎ ሪቫኑን አይኔ ላይ አስሮልኝ መንገዳችንን ቀጠልን፡፡ ከትንሽ ጉዞ በኀላ መኪናዋ ቆመች በችኮላ አይኔ ላይ ያለውን ሪቫን ልፈታው ስል "ቆይ ሰላሜ አንዴ " ብሎ አስቆመኝ፡፡ የመኪናውን በር ከፍቶ አሶረደ ኝ፡፡ እጄን ይዞ እየመራኝ ወደ ሆነ ቦታ ወሰደኝ፡፡ "አሁን ሰላሜ አይንሽን መክፈት ትችያለሽ " አለኝ፡፡ እየተጣደፍኩ ሪቫኑን ፈታሁት፡፡

አይኖቼን እንደገለጥኩኝ ያላሰብኩት ነገር ተከሰተ እራሴን መቆጣጠር አቅቶኝ ከአይኖቼ እንባ ዱብ ዱብ አለ፡፡ ብሩኬ ለኔ የሰጠኝ ነገር ከሚባለው በላይ የሚያስፈልገኝና የምወደውን ነገር ነበር.....

የበፊት ቤታችን የውሌ የሰሊ የኔ እና የአቤል እኔና አቤል ተወልደን ያደግንበት የተደሰትንበት ተጣልተን የተታረቅንበት ቤተሰብ ሆነን የኖርንበት ቤት ነበር፡፡ ቤቱ ሙሉ በሙሉ ባይሆንም ግን ድሮ እኛ ስንኖርንበት እንደነበረ ተደርጓል፡፡ የቤቱ ቀለም አንዳንድ እቃዎቹ በተለይ ሳሎኑ ፊት ለፊት ላይ የተሰቀለው የሙሌና የቤዚ ፎቶ የድሮ ትውስታዎችን ጫረብኝ፡፡

ዘወር ብዬ ብሩኬን አየሁት " ሰላሜ እኔ ወርቆች አልማዞች እንቁዎች ብሰጥሽ እንኳን ከዚኛው ቤት የበለጠ ደስተኛ ሊያደርግሽ አይችልም ነበር፡፡ ይሄ ቤት ላንቺ ምን ያህል አስፈላጊ እንደሆነ አውቃለው ለዛም ነው ይሄን ያደረኩት አንቺ ከዚም በላይ ይገባሻል" ቃላቶች አጠሩኝ የተሰማኝን ስሜት ቃላት አጥቄለት በእንባዬ ገለፅኩት፡፡ ተንደርድሬ ብሩኬን አቀፍኩት፡፡ በሰጠኝ ስጦታ ደስተኛ መሆኔን ሲመለከት ከኔ ይበልጥ ደስተኛ ሆነ፡፡ በፍቅር መኖራችንንም ቀጠልን፡፡

ከወራቶች በኀላ የእርግዝና ወራቶቼን ጨርሼ የምታምር ሴት ልጅ ወለድኩኝ ስሟንም በምወዳት በእናቴ ስም ሰላም አልኳት፡፡ አቤልም እኛጋር መኖር ጀምሯል፡፡ ብሩኬ ሀይለኛ የቢዝነስ ሰው ሆኗል፡፡ አቶ ሄኖክና ወ/ሮ እልሳም እየመጡ ይጠይቁናል፡፡

ዛሬ እሁድ ጠዋት ነው ፀሀይዋ መንፈስን ታድሳለች፡፡ እኔ ብሩኬ ሰላም እና አቤል ቁርስ እየበላን ነው በኑሮዬ በጣም ደስተኛ ነክ ይሄ ነው የኔ ታሪክ የሀዘኔ መጨረሻ.........

........አለቀ..........

ውድ ቸከታታዬቼ ይህንን ታሪክ በተመስጦና በትዕግስት ስለተከታተላቹልኝ አመሰግናለው


Written by Samrawit Teshale

BY Campus love ❤ Stories


Share with your friend now:
tgoop.com/Campus_love/1992

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Activate up to 20 bots The public channel had more than 109,000 subscribers, Judge Hui said. Ng had the power to remove or amend the messages in the channel, but he “allowed them to exist.” There have been several contributions to the group with members posting voice notes of screaming, yelling, groaning, and wailing in different rhythms and pitches. Calling out the “degenerate” community or the crypto obsessives that engage in high-risk trading, Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared this group on his Twitter. He wrote: “hey degen, are you stressed? Just let it out all out. Voice only tg channel for screaming”. Channel login must contain 5-32 characters As the broader market downturn continues, yelling online has become the crypto trader’s latest coping mechanism after the rise of Goblintown Ethereum NFTs at the end of May and beginning of June, where holders made incoherent groaning sounds and role-played as urine-loving goblin creatures in late-night Twitter Spaces.
from us


Telegram Campus love ❤ Stories
FROM American