CAPITALETHIOPIA Telegram 12081
#CapitalNews ከሁለት ዓመታት በፊት በባንኮች ላይ ተጥሎ የነበረዉ የብድር ጣሪያ በመጪው በመስከረም ሊነሳ እንደሆነ ተገለፀ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከመጠን በላይ በሆነ የብድር ስርጭት ምክንያት የተከሰተዉን ከፍተኛ የዋጋ ግሽበትን ለመቋቋም በሚል ከነሐሴ 2015 ዓ.ም. ጀምሮ ባንኮች በሚሰጡት የብድር ጣሪያ ላይ ገደብ ጥሏል።

ከሁለት  ዓመት በፊት  ወደ ስራ የገባው የብድር ጣሪያ ባንኮች አመታዊ የብድር እድገታቸው ከቀደመው የብድር ክምችት  መጠን በ14 በመቶ ብቻ እንዲያድግ የሚያደርግ የነበረ ሲሆን  ባለፈው ወር መጨረሻ እድገቱ ወደ 18 በመቶ እንዲሆን በማዕከላዊ ባንኩ ተወስኖ ነበር።

ሆኖም ካፒታል ከተቋሙ ያገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው ባንኮች የሚሰጡት የብድር መጠን ላይ ተጥሎ የቆየው ጣሪያ በቀጣይ መስከረም ይነሳል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን በዚህም በቀጣይ በዘርፉ ሊኖር የሚችል እድገት የተሻለ እንደሚሆን ከአሁኑ ተስፋ ተጥሎበታል።

አይኤምኤፍ በተራዘመ የብድር አቅርቦት ስር ባደረገው የቅርብ ጊዜ ግምገማ፣ የገንዘብ እና የፋይናንስ ሁኔታዎች ጥብቅ ሆነው የቆዩ ቢሆንም የአዲሱ የገንዘብ ፖሊሲ ​​ማዕቀፍ ውጤታማነት አሁንም ደካማ ነዉ ሲል ገልጿል።



tgoop.com/Capitalethiopia/12081
Create:
Last Update:

#CapitalNews ከሁለት ዓመታት በፊት በባንኮች ላይ ተጥሎ የነበረዉ የብድር ጣሪያ በመጪው በመስከረም ሊነሳ እንደሆነ ተገለፀ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከመጠን በላይ በሆነ የብድር ስርጭት ምክንያት የተከሰተዉን ከፍተኛ የዋጋ ግሽበትን ለመቋቋም በሚል ከነሐሴ 2015 ዓ.ም. ጀምሮ ባንኮች በሚሰጡት የብድር ጣሪያ ላይ ገደብ ጥሏል።

ከሁለት  ዓመት በፊት  ወደ ስራ የገባው የብድር ጣሪያ ባንኮች አመታዊ የብድር እድገታቸው ከቀደመው የብድር ክምችት  መጠን በ14 በመቶ ብቻ እንዲያድግ የሚያደርግ የነበረ ሲሆን  ባለፈው ወር መጨረሻ እድገቱ ወደ 18 በመቶ እንዲሆን በማዕከላዊ ባንኩ ተወስኖ ነበር።

ሆኖም ካፒታል ከተቋሙ ያገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው ባንኮች የሚሰጡት የብድር መጠን ላይ ተጥሎ የቆየው ጣሪያ በቀጣይ መስከረም ይነሳል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን በዚህም በቀጣይ በዘርፉ ሊኖር የሚችል እድገት የተሻለ እንደሚሆን ከአሁኑ ተስፋ ተጥሎበታል።

አይኤምኤፍ በተራዘመ የብድር አቅርቦት ስር ባደረገው የቅርብ ጊዜ ግምገማ፣ የገንዘብ እና የፋይናንስ ሁኔታዎች ጥብቅ ሆነው የቆዩ ቢሆንም የአዲሱ የገንዘብ ፖሊሲ ​​ማዕቀፍ ውጤታማነት አሁንም ደካማ ነዉ ሲል ገልጿል።

BY Capitalethiopia




Share with your friend now:
tgoop.com/Capitalethiopia/12081

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

1What is Telegram Channels? How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) Telegram channels fall into two types: ‘Ban’ on Telegram Those being doxxed include outgoing Chief Executive Carrie Lam Cheng Yuet-ngor, Chung and police assistant commissioner Joe Chan Tung, who heads police's cyber security and technology crime bureau.
from us


Telegram Capitalethiopia
FROM American