የምርምር ፕሮጀክቶችን እንዴት መፃፍ ይቻላል በሚል ርዕሰ ጉዳይ ዙሪያ ለካምፓሱ ተመራማሪዎችና መምህራን ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል
=======================================
በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ በምርምር ዙሪያ ላይ ካሉ መሰረታዊ የምርምር ሂደቶች አንድ ደረጃ ከፍ ያለ በትግበራ ላይ ያተኮረና ወደ ፕሮጀክት የሚቀየር ችግር ፈቺ ምርምሮችን እንዴት መጻፍ ይቻላል እና በተለያዩ ተቋማቶች ከሚቀርቡ የምርምር ፕሮጀክቶች ጋር ተወዳዳሪ ሆነው እንዴት ገንዘብ ማምጣት ይችላሉ በሚሉት ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ለነባርና ጀማሪ ተመራማሪዎች ስልጠና እየተሠጠ ይገኛል፡፡ ስልጠናው ከዛሬ ጥር 5 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 3 ቀናት እንደሚሰጥ ነው የተገለጸው፡፡
@DBU11
@DBU11
=======================================
በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ በምርምር ዙሪያ ላይ ካሉ መሰረታዊ የምርምር ሂደቶች አንድ ደረጃ ከፍ ያለ በትግበራ ላይ ያተኮረና ወደ ፕሮጀክት የሚቀየር ችግር ፈቺ ምርምሮችን እንዴት መጻፍ ይቻላል እና በተለያዩ ተቋማቶች ከሚቀርቡ የምርምር ፕሮጀክቶች ጋር ተወዳዳሪ ሆነው እንዴት ገንዘብ ማምጣት ይችላሉ በሚሉት ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ለነባርና ጀማሪ ተመራማሪዎች ስልጠና እየተሠጠ ይገኛል፡፡ ስልጠናው ከዛሬ ጥር 5 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 3 ቀናት እንደሚሰጥ ነው የተገለጸው፡፡
@DBU11
@DBU11
tgoop.com/DBU11/6112
Create:
Last Update:
Last Update:
የምርምር ፕሮጀክቶችን እንዴት መፃፍ ይቻላል በሚል ርዕሰ ጉዳይ ዙሪያ ለካምፓሱ ተመራማሪዎችና መምህራን ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል
=======================================
በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ በምርምር ዙሪያ ላይ ካሉ መሰረታዊ የምርምር ሂደቶች አንድ ደረጃ ከፍ ያለ በትግበራ ላይ ያተኮረና ወደ ፕሮጀክት የሚቀየር ችግር ፈቺ ምርምሮችን እንዴት መጻፍ ይቻላል እና በተለያዩ ተቋማቶች ከሚቀርቡ የምርምር ፕሮጀክቶች ጋር ተወዳዳሪ ሆነው እንዴት ገንዘብ ማምጣት ይችላሉ በሚሉት ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ለነባርና ጀማሪ ተመራማሪዎች ስልጠና እየተሠጠ ይገኛል፡፡ ስልጠናው ከዛሬ ጥር 5 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 3 ቀናት እንደሚሰጥ ነው የተገለጸው፡፡
@DBU11
@DBU11
=======================================
በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ በምርምር ዙሪያ ላይ ካሉ መሰረታዊ የምርምር ሂደቶች አንድ ደረጃ ከፍ ያለ በትግበራ ላይ ያተኮረና ወደ ፕሮጀክት የሚቀየር ችግር ፈቺ ምርምሮችን እንዴት መጻፍ ይቻላል እና በተለያዩ ተቋማቶች ከሚቀርቡ የምርምር ፕሮጀክቶች ጋር ተወዳዳሪ ሆነው እንዴት ገንዘብ ማምጣት ይችላሉ በሚሉት ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ለነባርና ጀማሪ ተመራማሪዎች ስልጠና እየተሠጠ ይገኛል፡፡ ስልጠናው ከዛሬ ጥር 5 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 3 ቀናት እንደሚሰጥ ነው የተገለጸው፡፡
@DBU11
@DBU11
BY DBU Daily News
Share with your friend now:
tgoop.com/DBU11/6112