DBU11 Telegram 6114
የምርምር ፕሮጀክቶችን እንዴት መፃፍ ይቻላል በሚል ርዕሰ ጉዳይ ዙሪያ ለካምፓሱ ተመራማሪዎችና መምህራን ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል
=======================================
በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ በምርምር ዙሪያ ላይ ካሉ መሰረታዊ የምርምር ሂደቶች አንድ ደረጃ ከፍ ያለ በትግበራ ላይ ያተኮረና ወደ ፕሮጀክት የሚቀየር ችግር ፈቺ ምርምሮችን እንዴት መጻፍ ይቻላል እና በተለያዩ ተቋማቶች ከሚቀርቡ የምርምር ፕሮጀክቶች ጋር ተወዳዳሪ ሆነው እንዴት ገንዘብ ማምጣት ይችላሉ በሚሉት ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ለነባርና ጀማሪ ተመራማሪዎች ስልጠና እየተሠጠ ይገኛል፡፡ ስልጠናው ከዛሬ ጥር 5 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 3 ቀናት እንደሚሰጥ ነው የተገለጸው፡፡

@DBU11
@DBU11



tgoop.com/DBU11/6114
Create:
Last Update:

የምርምር ፕሮጀክቶችን እንዴት መፃፍ ይቻላል በሚል ርዕሰ ጉዳይ ዙሪያ ለካምፓሱ ተመራማሪዎችና መምህራን ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል
=======================================
በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ በምርምር ዙሪያ ላይ ካሉ መሰረታዊ የምርምር ሂደቶች አንድ ደረጃ ከፍ ያለ በትግበራ ላይ ያተኮረና ወደ ፕሮጀክት የሚቀየር ችግር ፈቺ ምርምሮችን እንዴት መጻፍ ይቻላል እና በተለያዩ ተቋማቶች ከሚቀርቡ የምርምር ፕሮጀክቶች ጋር ተወዳዳሪ ሆነው እንዴት ገንዘብ ማምጣት ይችላሉ በሚሉት ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ለነባርና ጀማሪ ተመራማሪዎች ስልጠና እየተሠጠ ይገኛል፡፡ ስልጠናው ከዛሬ ጥር 5 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 3 ቀናት እንደሚሰጥ ነው የተገለጸው፡፡

@DBU11
@DBU11

BY DBU Daily News








Share with your friend now:
tgoop.com/DBU11/6114

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Content is editable within two days of publishing The optimal dimension of the avatar on Telegram is 512px by 512px, and it’s recommended to use PNG format to deliver an unpixelated avatar. Polls Hashtags are a fast way to find the correct information on social media. To put your content out there, be sure to add hashtags to each post. We have two intelligent tips to give you: Among the requests, the Brazilian electoral Court wanted to know if they could obtain data on the origins of malicious content posted on the platform. According to the TSE, this would enable the authorities to track false content and identify the user responsible for publishing it in the first place.
from us


Telegram DBU Daily News
FROM American