DBU11 Telegram 6129
ጥምቀት [ደብረብርሃን]

የ2017 ዓም የጥምቀት በዓል በደብረብርሃን ከተማ ያሉ ሁሉም አድባራት በአንድ ቦታ እንደሚያከብሩ የሰሜን ሸዋ ሃገረስብከት ስራ አስኪያጅ መጋቢሃዲስ ነቅዓጥበብ አባቡ ገልፀዋል።

ከዚህ ቀደም በ2013 ዓም የሃገረስብከቱ ሊቀጳጳስ አቡነ ቀለሜንጦስ በዓሉ በአንድነት እንዲከበር ገልፀው የነበረ ቢሆንም በዓሉ ሲከበርበት የነበረው ዘርዓያዕቆን አደባባይ ለአድባራቱ ምዕመናን በበቂ ሁኔታ ስለማያስተናግድ ላለፉት ሁለት ዓመታት በዚህ መልኩ ሳይከበር ቆይቷል።

በመሆኑም ቤተክህነቱ ከከተማ አስተዳደሩ ጋር በመነጋገር በቋሚነት ለጥምቀት በዓል ማክበሪያ በቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን አካባቢ 100ሺ ካሬ ሜትር ቦታ በመሰጠቱ የዘንድሮው የጥምቀት በዓል በከተማይቱ ያሉ አድባራት በአንድነት በመሆን የጥምቀት በዓልን ያከብራሉ።

@DBU11
@dbu111



tgoop.com/DBU11/6129
Create:
Last Update:

ጥምቀት [ደብረብርሃን]

የ2017 ዓም የጥምቀት በዓል በደብረብርሃን ከተማ ያሉ ሁሉም አድባራት በአንድ ቦታ እንደሚያከብሩ የሰሜን ሸዋ ሃገረስብከት ስራ አስኪያጅ መጋቢሃዲስ ነቅዓጥበብ አባቡ ገልፀዋል።

ከዚህ ቀደም በ2013 ዓም የሃገረስብከቱ ሊቀጳጳስ አቡነ ቀለሜንጦስ በዓሉ በአንድነት እንዲከበር ገልፀው የነበረ ቢሆንም በዓሉ ሲከበርበት የነበረው ዘርዓያዕቆን አደባባይ ለአድባራቱ ምዕመናን በበቂ ሁኔታ ስለማያስተናግድ ላለፉት ሁለት ዓመታት በዚህ መልኩ ሳይከበር ቆይቷል።

በመሆኑም ቤተክህነቱ ከከተማ አስተዳደሩ ጋር በመነጋገር በቋሚነት ለጥምቀት በዓል ማክበሪያ በቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን አካባቢ 100ሺ ካሬ ሜትር ቦታ በመሰጠቱ የዘንድሮው የጥምቀት በዓል በከተማይቱ ያሉ አድባራት በአንድነት በመሆን የጥምቀት በዓልን ያከብራሉ።

@DBU11
@dbu111

BY DBU Daily News


Share with your friend now:
tgoop.com/DBU11/6129

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Administrators Public channels are public to the internet, regardless of whether or not they are subscribed. A public channel is displayed in search results and has a short address (link). It’s yet another bloodbath on Satoshi Street. As of press time, Bitcoin (BTC) and the broader cryptocurrency market have corrected another 10 percent amid a massive sell-off. Ethereum (EHT) is down a staggering 15 percent moving close to $1,000, down more than 42 percent on the weekly chart. While some crypto traders move toward screaming as a coping mechanism, many mental health experts have argued that “scream therapy” is pseudoscience. Scientific research or no, it obviously feels good. More>>
from us


Telegram DBU Daily News
FROM American