DBU11 Telegram 6130
ጥምቀት [ደብረብርሃን]

የ2017 ዓም የጥምቀት በዓል በደብረብርሃን ከተማ ያሉ ሁሉም አድባራት በአንድ ቦታ እንደሚያከብሩ የሰሜን ሸዋ ሃገረስብከት ስራ አስኪያጅ መጋቢሃዲስ ነቅዓጥበብ አባቡ ገልፀዋል።

ከዚህ ቀደም በ2013 ዓም የሃገረስብከቱ ሊቀጳጳስ አቡነ ቀለሜንጦስ በዓሉ በአንድነት እንዲከበር ገልፀው የነበረ ቢሆንም በዓሉ ሲከበርበት የነበረው ዘርዓያዕቆን አደባባይ ለአድባራቱ ምዕመናን በበቂ ሁኔታ ስለማያስተናግድ ላለፉት ሁለት ዓመታት በዚህ መልኩ ሳይከበር ቆይቷል።

በመሆኑም ቤተክህነቱ ከከተማ አስተዳደሩ ጋር በመነጋገር በቋሚነት ለጥምቀት በዓል ማክበሪያ በቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን አካባቢ 100ሺ ካሬ ሜትር ቦታ በመሰጠቱ የዘንድሮው የጥምቀት በዓል በከተማይቱ ያሉ አድባራት በአንድነት በመሆን የጥምቀት በዓልን ያከብራሉ።

@DBU11
@dbu111



tgoop.com/DBU11/6130
Create:
Last Update:

ጥምቀት [ደብረብርሃን]

የ2017 ዓም የጥምቀት በዓል በደብረብርሃን ከተማ ያሉ ሁሉም አድባራት በአንድ ቦታ እንደሚያከብሩ የሰሜን ሸዋ ሃገረስብከት ስራ አስኪያጅ መጋቢሃዲስ ነቅዓጥበብ አባቡ ገልፀዋል።

ከዚህ ቀደም በ2013 ዓም የሃገረስብከቱ ሊቀጳጳስ አቡነ ቀለሜንጦስ በዓሉ በአንድነት እንዲከበር ገልፀው የነበረ ቢሆንም በዓሉ ሲከበርበት የነበረው ዘርዓያዕቆን አደባባይ ለአድባራቱ ምዕመናን በበቂ ሁኔታ ስለማያስተናግድ ላለፉት ሁለት ዓመታት በዚህ መልኩ ሳይከበር ቆይቷል።

በመሆኑም ቤተክህነቱ ከከተማ አስተዳደሩ ጋር በመነጋገር በቋሚነት ለጥምቀት በዓል ማክበሪያ በቅድስት አርሴማ ቤተክርስቲያን አካባቢ 100ሺ ካሬ ሜትር ቦታ በመሰጠቱ የዘንድሮው የጥምቀት በዓል በከተማይቱ ያሉ አድባራት በአንድነት በመሆን የጥምቀት በዓልን ያከብራሉ።

@DBU11
@dbu111

BY DBU Daily News








Share with your friend now:
tgoop.com/DBU11/6130

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Members can post their voice notes of themselves screaming. Interestingly, the group doesn’t allow to post anything else which might lead to an instant ban. As of now, there are more than 330 members in the group. Ng Man-ho, a 27-year-old computer technician, was convicted last month of seven counts of incitement charges after he made use of the 100,000-member Chinese-language channel that he runs and manages to post "seditious messages," which had been shut down since August 2020. Users are more open to new information on workdays rather than weekends. Just as the Bitcoin turmoil continues, crypto traders have taken to Telegram to voice their feelings. Crypto investors can reduce their anxiety about losses by joining the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram. Earlier, crypto enthusiasts had created a self-described “meme app” dubbed “gm” app wherein users would greet each other with “gm” or “good morning” messages. However, in September 2021, the gm app was down after a hacker reportedly gained access to the user data.
from us


Telegram DBU Daily News
FROM American