DBU11 Telegram 6485
በተማሪዎች የእርካታ መጠይቅ ዙሪያ ውይይት ተካሄደ ።

በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ በሜዲካል ላቦራቶሪ ትምህርት ክፍል ለፕሮግራም እውቅና የኢትዮጵያ ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ባዘጋጀው የተማሪዎች እርካታ መጠይቅ ዙሪያ ለትምህርት ክፍሉ ተማሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት ተካሄደ፡፡

በመድረኩ ላይ ለተማሪዎቹ በ9ኙም የፕሮግራም እውቅና(Accreditation)   ስታንዳርዶች ላይ በተማሪ ተወካዮች፣ በትምህርት ክፍል ኃላፊዎችና መምህራን አማካይነት ማብራሪያ ተሰቷቸዋል፡፡ በቀረቡት መጠይቆች ላይ ግልጽ ያልሆኑና መብራራት ያለባቸው ጉዳዮች ተነስተው ውይይት የተደረገባቸው ሲሆን መጠይቆቹ በሁሉም ተማሪዎች እንዲሞሉና ትንታኔ ተሰጥቶበት ለፕሮግራም እውቅና እና ለውሳኔ በሚረዳ መልኩ እንደሚሰነድ የፕሮግራም እውቅና ኮሚቴው ገልጿል፡፡

NB ተማሪዎች እነዚህን መጠይቆች በጥንቃቄ መሙላት ይገባችኃል ።

@DBU11
@DBU11



tgoop.com/DBU11/6485
Create:
Last Update:

በተማሪዎች የእርካታ መጠይቅ ዙሪያ ውይይት ተካሄደ ።

በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ በሜዲካል ላቦራቶሪ ትምህርት ክፍል ለፕሮግራም እውቅና የኢትዮጵያ ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ባዘጋጀው የተማሪዎች እርካታ መጠይቅ ዙሪያ ለትምህርት ክፍሉ ተማሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት ተካሄደ፡፡

በመድረኩ ላይ ለተማሪዎቹ በ9ኙም የፕሮግራም እውቅና(Accreditation)   ስታንዳርዶች ላይ በተማሪ ተወካዮች፣ በትምህርት ክፍል ኃላፊዎችና መምህራን አማካይነት ማብራሪያ ተሰቷቸዋል፡፡ በቀረቡት መጠይቆች ላይ ግልጽ ያልሆኑና መብራራት ያለባቸው ጉዳዮች ተነስተው ውይይት የተደረገባቸው ሲሆን መጠይቆቹ በሁሉም ተማሪዎች እንዲሞሉና ትንታኔ ተሰጥቶበት ለፕሮግራም እውቅና እና ለውሳኔ በሚረዳ መልኩ እንደሚሰነድ የፕሮግራም እውቅና ኮሚቴው ገልጿል፡፡

NB ተማሪዎች እነዚህን መጠይቆች በጥንቃቄ መሙላት ይገባችኃል ።

@DBU11
@DBU11

BY DBU Daily News






Share with your friend now:
tgoop.com/DBU11/6485

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The group’s featured image is of a Pepe frog yelling, often referred to as the “REEEEEEE” meme. Pepe the Frog was created back in 2005 by Matt Furie and has since become an internet symbol for meme culture and “degen” culture. Add the logo from your device. Adjust the visible area of your image. Congratulations! Now your Telegram channel has a face Click “Save”.! Hui said the messages, which included urging the disruption of airport operations, were attempts to incite followers to make use of poisonous, corrosive or flammable substances to vandalize police vehicles, and also called on others to make weapons to harm police. The optimal dimension of the avatar on Telegram is 512px by 512px, and it’s recommended to use PNG format to deliver an unpixelated avatar. Ng was convicted in April for conspiracy to incite a riot, public nuisance, arson, criminal damage, manufacturing of explosives, administering poison and wounding with intent to do grievous bodily harm between October 2019 and June 2020.
from us


Telegram DBU Daily News
FROM American