Notice: file_put_contents(): Write of 541 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50

Warning: file_put_contents(): Only 8192 of 8733 bytes written, possibly out of free disk space in /var/www/tgoop/post.php on line 50
DBU Daily News@DBU11 P.6505
DBU11 Telegram 6505
የተማሪዎች ህብረት የተማሪ ህብረት ስራ አስፈፃሚ አባሎችን (የፓርላማ አባል) በየትምህርት ክፍሉ እና ክላሱ እያስመረጠ ነው ነገር ግን በምርጫ ሒደቱ ከተማሪዎች ከፍተኛ ትችት እና ቅሬታ እየቀረበበት ነው። ህብረቱ ትክክል ያልሆነ የምርጫ ሒደት እንቅስቃሴ ማድረግ ለምሳሌ ብዙ ቁጥር ያላቸው የክላስ ተማሪዎች ባልተገኙበት ምርጫ ማድረግ ፤ ከዚህ በፊትም የፓርላማ አባል ያልሆኑ ተማሪዎችን ያልተገባ ሓላፊነት መስጠት ተመልክተናል።

መረጃውን አስቀድሞ ለተማሪዎች ማድረስ ሲኖርበት ህብረቱ በይፋዊ የቴሌግራም ገፁ የፓርላማ ምርጫ እንደሚያካሒድ አለማሳወቁን Daily news ተመልክታለች።

የተማሪ ህብረት የተማሪዎችን መብት በተጋፋ መልኩ እንቅስቃሴዎችን ማድረጉ የተማሪዎችን ችግር መፍታት እንዳይችል ያደርገዋል።
የተማሪዎች አገልግሎት ዲን ፅህፈት ቤት በዛሬው እለት ባወጣው ማስታወቂያ እንደዚህ አይነት ችግሮች እና ቅሬታ ካለ ማንኛውም ተማሪ ሪፓርት ማድረግ እንደሚችል ገልፃል።
ማስታወቂያው ችግሮች እንዳሉ የሚያሳይ ነው።

@ dbu11
@dbu111



tgoop.com/DBU11/6505
Create:
Last Update:

የተማሪዎች ህብረት የተማሪ ህብረት ስራ አስፈፃሚ አባሎችን (የፓርላማ አባል) በየትምህርት ክፍሉ እና ክላሱ እያስመረጠ ነው ነገር ግን በምርጫ ሒደቱ ከተማሪዎች ከፍተኛ ትችት እና ቅሬታ እየቀረበበት ነው። ህብረቱ ትክክል ያልሆነ የምርጫ ሒደት እንቅስቃሴ ማድረግ ለምሳሌ ብዙ ቁጥር ያላቸው የክላስ ተማሪዎች ባልተገኙበት ምርጫ ማድረግ ፤ ከዚህ በፊትም የፓርላማ አባል ያልሆኑ ተማሪዎችን ያልተገባ ሓላፊነት መስጠት ተመልክተናል።

መረጃውን አስቀድሞ ለተማሪዎች ማድረስ ሲኖርበት ህብረቱ በይፋዊ የቴሌግራም ገፁ የፓርላማ ምርጫ እንደሚያካሒድ አለማሳወቁን Daily news ተመልክታለች።

የተማሪ ህብረት የተማሪዎችን መብት በተጋፋ መልኩ እንቅስቃሴዎችን ማድረጉ የተማሪዎችን ችግር መፍታት እንዳይችል ያደርገዋል።
የተማሪዎች አገልግሎት ዲን ፅህፈት ቤት በዛሬው እለት ባወጣው ማስታወቂያ እንደዚህ አይነት ችግሮች እና ቅሬታ ካለ ማንኛውም ተማሪ ሪፓርት ማድረግ እንደሚችል ገልፃል።
ማስታወቂያው ችግሮች እንዳሉ የሚያሳይ ነው።

@ dbu11
@dbu111

BY DBU Daily News




Share with your friend now:
tgoop.com/DBU11/6505

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

On June 7, Perekopsky met with Brazilian President Jair Bolsonaro, an avid user of the platform. According to the firm's VP, the main subject of the meeting was "freedom of expression." Hui said the time period and nature of some offences “overlapped” and thus their prison terms could be served concurrently. The judge ordered Ng to be jailed for a total of six years and six months. With the administration mulling over limiting access to doxxing groups, a prominent Telegram doxxing group apparently went on a "revenge spree." Clear Healing through screaming therapy
from us


Telegram DBU Daily News
FROM American