የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ
===============
ደ/ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ለመሐል ሜዳ ካምፓስ የሰው ሃብት ለማሟላት ህዳር 23 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላወጣው የቅጥር ማስታወቂያ ለመወዳደር የተመዘገባችሁ እና ከዚህ በታች በስማችሁ ፊት ለፊት ስለማሟላታችሁ የተገለፀ ተወዳዳሪዎች ጥር 2 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 በ ደ/ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በመገኘት የሚሰጠውን መመዘኛ ፈተና እንድትወስዱ እናሳስባለን።
@DBU11@DBU111