#ማስታወቂያ
ከ ተማሪዎች ሙያ ማሻሻያ ማዕከል(CDC)።
ማዕከሉ በ Amref Health Africa/KEFETA ድጋፍ ለሚሰጠው የ ህይዎት ክህሎት ስልጠና የተመዘገባችሁ እና ተመዝግቦ ለመሰልጠን ፍላጎት ላላችሁ ተማሪዎች በሙሉ። የተያያዘውን የማስታወቂያ መልዕክት አንብቡ።
ለመመዝገብ ይኽንን ሊንክ ተጠቀሙ👉👇👇👇 https://courses.hetialliance.et/student.registration/
DBU11
DBU111
ከ ተማሪዎች ሙያ ማሻሻያ ማዕከል(CDC)።
ማዕከሉ በ Amref Health Africa/KEFETA ድጋፍ ለሚሰጠው የ ህይዎት ክህሎት ስልጠና የተመዘገባችሁ እና ተመዝግቦ ለመሰልጠን ፍላጎት ላላችሁ ተማሪዎች በሙሉ። የተያያዘውን የማስታወቂያ መልዕክት አንብቡ።
ለመመዝገብ ይኽንን ሊንክ ተጠቀሙ👉👇👇👇 https://courses.hetialliance.et/student.registration/
DBU11
DBU111
👍6
# Cost sharing(ወጭ መጋራት)‼️
መንግስት በዩንቨርሲቲ ተማሪዎች ላይ የወጪ መጋራት ክፍያ መጠን ጭማሪ ማድረጉ ተሰምቷል‼️
መንግሥት የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች በወጪ መጋራት ፖሊሲ የሚከፍሉትን ክፍያ እስከ አምስት ዕጥፍ ገደማ አሳድጓል።
የወጪ መጋራት ክፍያ የተጨመረው፣ የአንድ ተማሪ የቀን የምግብ በጀት ከ22 ብር ወደ 100 ብር መጨመሩን ተከትሎ ነው ተብሏል። በአዲሱ ጭማሪ መሠረትም፣ ለአራት ዓመት የዩንቨርሲቲ ቆይታ አንድ ተማሪ ይከፍለው የነበረው ከ25 ሺሕ ብር የማይበልጥ ክፍያ ወደ 120 ሺሕ ከፍ ብሏል። 35 ሺሕ ብር ገደማ ይከፍሉ የነበሩት አምስት ዓመት የሚማሩ የህግ እና የምህንድስና ተማሪዎች ደግሞ ወደ 150 ሺሕ ብር አካባቢ እንዲከፍሉ ይደረጋል። ትምህርት ሚንስቴር አዲሱን የወጪ መጋራት ተመን ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ገና ባይልክም፣ በቅርቡ ተግባራዊ ይደረጋል ተብሎ እንደሚጠበቅ መጠቀሱን አዩ ዘሐበሻ አስነብቦናል።
ምንጭ ፡- አዩ ዘሐበሻ
@DBU11
@DBU111
መንግስት በዩንቨርሲቲ ተማሪዎች ላይ የወጪ መጋራት ክፍያ መጠን ጭማሪ ማድረጉ ተሰምቷል‼️
መንግሥት የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች በወጪ መጋራት ፖሊሲ የሚከፍሉትን ክፍያ እስከ አምስት ዕጥፍ ገደማ አሳድጓል።
የወጪ መጋራት ክፍያ የተጨመረው፣ የአንድ ተማሪ የቀን የምግብ በጀት ከ22 ብር ወደ 100 ብር መጨመሩን ተከትሎ ነው ተብሏል። በአዲሱ ጭማሪ መሠረትም፣ ለአራት ዓመት የዩንቨርሲቲ ቆይታ አንድ ተማሪ ይከፍለው የነበረው ከ25 ሺሕ ብር የማይበልጥ ክፍያ ወደ 120 ሺሕ ከፍ ብሏል። 35 ሺሕ ብር ገደማ ይከፍሉ የነበሩት አምስት ዓመት የሚማሩ የህግ እና የምህንድስና ተማሪዎች ደግሞ ወደ 150 ሺሕ ብር አካባቢ እንዲከፍሉ ይደረጋል። ትምህርት ሚንስቴር አዲሱን የወጪ መጋራት ተመን ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ገና ባይልክም፣ በቅርቡ ተግባራዊ ይደረጋል ተብሎ እንደሚጠበቅ መጠቀሱን አዩ ዘሐበሻ አስነብቦናል።
ምንጭ ፡- አዩ ዘሐበሻ
@DBU11
@DBU111
👍24
#AD
ክሪስፒ እርጥብ
የምርጦች ምርጥ የተባለለትን አቀራረብ ይዞ በልዩ ቅርፅ እርጥብ ማግኘት ይፈልጋሉ ?
🖊ስፔሻል እርጥብ (በእንቁላል ፣ ሠላጣ፣ አትክልትና ፣ካቻፕ)
🖊ኖርማል እርጥብ (በካቻፕ)
🖊ሻይ እንዲሁም ቡና እጅግ በሚማርክ መልኩ እናዘጋጃለን ።
📌በተጨማሪም ዩኒቨርሲቲ ግቢ ድረስ እርጥብ ለምትፈልጉ ደንበኞቻችን Free delivery አዘጋጅተናል።
👉እንዳትሸወዱ በእርጥብ ቤታችን መተው ከተመገቡ በኋላ የሚሰጥ የfree card ዕድል አዘጋጅተናል፤ ዕድለኞች የተሰጣቸው Business card ላይ free የሚል ፅሁፍ ካገኙ ነፃ እርጥብ ከክሪስፒ ይኖራቸዋል።😄
የት ነው???🤔
ከዩኒቨርሲው ፊት ለፊት ከመስኪ ቡና እና ከአልሚ ምግብ ቤት መሃከል ላይ እንገኛለን።
ወይም
0901633037
0931512004 ይደውሉ።
@dbu11
@dbu111
ክሪስፒ እርጥብ
የምርጦች ምርጥ የተባለለትን አቀራረብ ይዞ በልዩ ቅርፅ እርጥብ ማግኘት ይፈልጋሉ ?
🖊ስፔሻል እርጥብ (በእንቁላል ፣ ሠላጣ፣ አትክልትና ፣ካቻፕ)
🖊ኖርማል እርጥብ (በካቻፕ)
🖊ሻይ እንዲሁም ቡና እጅግ በሚማርክ መልኩ እናዘጋጃለን ።
📌በተጨማሪም ዩኒቨርሲቲ ግቢ ድረስ እርጥብ ለምትፈልጉ ደንበኞቻችን Free delivery አዘጋጅተናል።
👉እንዳትሸወዱ በእርጥብ ቤታችን መተው ከተመገቡ በኋላ የሚሰጥ የfree card ዕድል አዘጋጅተናል፤ ዕድለኞች የተሰጣቸው Business card ላይ free የሚል ፅሁፍ ካገኙ ነፃ እርጥብ ከክሪስፒ ይኖራቸዋል።😄
የት ነው???🤔
ከዩኒቨርሲው ፊት ለፊት ከመስኪ ቡና እና ከአልሚ ምግብ ቤት መሃከል ላይ እንገኛለን።
ወይም
0901633037
0931512004 ይደውሉ።
@dbu11
@dbu111
👍35👌4
ለሰኔ ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ
የፊታችን አርብ እና ቅዳሜ ማለትም በ 16 እና 17/05/2017ዓ.ም የደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ ቱሪዝም ዲፓርትመንት ከከተማችን ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር በአይነቱ ለየት ያለ
የ Culture Day እና የ MICE EVENT ለማክበር ሽርጉዳቸዉን ጨርሰዋል ።
በመሆኑም ይህ “MICE EVENT’’ ፕሮግራም የ culture day ለማክበር አሪፍ አጋጣሚ ስለሚሆን ሁላችሁም የሰኔ ተመራቂ ተማሪዎች የባህል ልብስ በመልበስ የበዓሉ እና የፕሮግራሙ ተሳታፊ መሆን የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
👉በዚህም ዕለት ቁንጅት ፤ዕምር ፤ድምቅ ብላችሁ እንድትገኙ ተጋብዛቹአል.....
መልካም ቆይታ!
@DBU11
@DBU111
የፊታችን አርብ እና ቅዳሜ ማለትም በ 16 እና 17/05/2017ዓ.ም የደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ ቱሪዝም ዲፓርትመንት ከከተማችን ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር በአይነቱ ለየት ያለ
የ Culture Day እና የ MICE EVENT ለማክበር ሽርጉዳቸዉን ጨርሰዋል ።
በመሆኑም ይህ “MICE EVENT’’ ፕሮግራም የ culture day ለማክበር አሪፍ አጋጣሚ ስለሚሆን ሁላችሁም የሰኔ ተመራቂ ተማሪዎች የባህል ልብስ በመልበስ የበዓሉ እና የፕሮግራሙ ተሳታፊ መሆን የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
👉በዚህም ዕለት ቁንጅት ፤ዕምር ፤ድምቅ ብላችሁ እንድትገኙ ተጋብዛቹአል.....
መልካም ቆይታ!
@DBU11
@DBU111
👍27👌6
📌ባይንደር ሪቫን እና መፅሔት
ደረጃውን የጠበቀ የመመረቂያ ባይንደር ሪቫንና መፅሔት ከሽክረት ህትመትና ማስታወቂያ በተመጣጣኝ ዋጋ ይዘን ቀርበናል።
📍ልምንሰራው ስራ ሙሉ የጥራት ዋስትና እንሰጣለን
በምትፈልጉት የጥራት እና የህትመት ደረጃ በግል እና በቡድን እናስተናግዳለን።
📌የአንድ ባይንደር ዋጋ 250 ብር ብቻ
ሪቫን ከ150 ብር ጀምሮ እስከ 300 ብር
yየመጽሔት ዋጋ በገጹ ብዛት ይወሰናል።
በባይንደሩ ላይ 👉 የግል ስም
👉ዲፓርትመንት
👉 የዩኒቨርሲቲው ስም እና ሎጎ
ይሰፍርበታል።
ሪቫን በተለያየ የህትመት እና የጨርቅ አማራጭ ይዘን ቀርበናል።
መፅሔት በሶፍት ኮፒ እና በሃርድ ፕሪንት እናዘጋጃለን።
በቅርቡ ደ/ብ ዩኒቨርሲቲ በር ላይ የሚገኘው ቢሯችን ለአገልግሎት ክፍት ይሆናል።
ለበለጠ መረጃ
Telegram @shikret007
0940219376
0964765047
ወይም በዋና ቢሯችን በመምጣት ሊያገኙን ይችላሉ።
አድራሻ
ስላሴ ቤ/ክ ( ኬር ቁርጥ አጠገብ)
ደረጃውን የጠበቀ የመመረቂያ ባይንደር ሪቫንና መፅሔት ከሽክረት ህትመትና ማስታወቂያ በተመጣጣኝ ዋጋ ይዘን ቀርበናል።
📍ልምንሰራው ስራ ሙሉ የጥራት ዋስትና እንሰጣለን
በምትፈልጉት የጥራት እና የህትመት ደረጃ በግል እና በቡድን እናስተናግዳለን።
📌የአንድ ባይንደር ዋጋ 250 ብር ብቻ
ሪቫን ከ150 ብር ጀምሮ እስከ 300 ብር
yየመጽሔት ዋጋ በገጹ ብዛት ይወሰናል።
በባይንደሩ ላይ 👉 የግል ስም
👉ዲፓርትመንት
👉 የዩኒቨርሲቲው ስም እና ሎጎ
ይሰፍርበታል።
ሪቫን በተለያየ የህትመት እና የጨርቅ አማራጭ ይዘን ቀርበናል።
መፅሔት በሶፍት ኮፒ እና በሃርድ ፕሪንት እናዘጋጃለን።
በቅርቡ ደ/ብ ዩኒቨርሲቲ በር ላይ የሚገኘው ቢሯችን ለአገልግሎት ክፍት ይሆናል።
ለበለጠ መረጃ
Telegram @shikret007
0940219376
0964765047
ወይም በዋና ቢሯችን በመምጣት ሊያገኙን ይችላሉ።
አድራሻ
ስላሴ ቤ/ክ ( ኬር ቁርጥ አጠገብ)
👍18
#well go DBU
በዛሬው ዕለት የዩንቨርስቲያችን (ደብረብርሀን ዩንቨርስቲ) የተማሪዎች ስፓርት ልዑካን ቡድን በአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጅ ዩንቨርስቲ አስተናጋጅነት በሐገር አቀፍ የመንግስት ዩንቨርስቲዎች መካከል ለሚደረገው ስፓርታዊ ውድድር ወደ አዲስ አበባ አቅንቷል።
ሁሉም የመንግስት ዩንቨርስቲዎች ስፓርታዊ ውድድር ፌስቲቫሉ በሚያካትታቸው ስፓርቶች በሩጫ ከ100 -3000 ሜትር ፥በ ወንዶች እግርኳስ፥በ ወርልድ ቴክዋንዶ ፥ በባህላዊ ስፓርት እና ቼዝ የሚፋለሙ ነው የሚሆነው።
ውድድሩ ከ ጥር 17-27/05/2017 ዓ.ም ለተከታታይ 10 ቀናት ይካሔዳል ለዩንቨርስቲያችን ስፖርት ልዑክ መልካም ዕድል ተመኝተናል ሁላችንም በcomment መስጫ ሳጥን መልካም ምኞታችንን እናድርሳቸው ሰናይ ጊዜ ይሁንላችሁ።
@DBU11
@DBU111
በዛሬው ዕለት የዩንቨርስቲያችን (ደብረብርሀን ዩንቨርስቲ) የተማሪዎች ስፓርት ልዑካን ቡድን በአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጅ ዩንቨርስቲ አስተናጋጅነት በሐገር አቀፍ የመንግስት ዩንቨርስቲዎች መካከል ለሚደረገው ስፓርታዊ ውድድር ወደ አዲስ አበባ አቅንቷል።
ሁሉም የመንግስት ዩንቨርስቲዎች ስፓርታዊ ውድድር ፌስቲቫሉ በሚያካትታቸው ስፓርቶች በሩጫ ከ100 -3000 ሜትር ፥በ ወንዶች እግርኳስ፥በ ወርልድ ቴክዋንዶ ፥ በባህላዊ ስፓርት እና ቼዝ የሚፋለሙ ነው የሚሆነው።
ውድድሩ ከ ጥር 17-27/05/2017 ዓ.ም ለተከታታይ 10 ቀናት ይካሔዳል ለዩንቨርስቲያችን ስፖርት ልዑክ መልካም ዕድል ተመኝተናል ሁላችንም በcomment መስጫ ሳጥን መልካም ምኞታችንን እናድርሳቸው ሰናይ ጊዜ ይሁንላችሁ።
@DBU11
@DBU111
👍29