ማስታወቂያ
ለAgricultur and FB college ለየካቲት ተመራቂዎች በሙሉ ከነገ ቀን 21/05/2017ዓ.ም ጀምሮ መውጫ ፈተና (exit exam)እስክትጨርሱ ድረስ ከድህረ ምረቃው(Post Graduate) ዲጂታል ላይብረሪ መጠቀም ትችላላችሁ ተብሏል።የደ/ብ/ዩ ቤተ-መፅሐፍትና ዲጂታል አግልግሎት ዳይሪክቶሬት ከተማሪዎች ህብረት አካዳሚክ ዘርፍ ተጠሪ ጋር በመሆን ሰለ ዲጂታል ላይብረሪ መጨናነቅ ተወያይቷል።ይህን መጨናነቅ አይቶ የተሻለ መፍትሄ ያለውን ለጊዜያዊም ቢሆን በሚለው ይህንን ሀሳብ ከጥቂት ማሳሰቢያዎች ጋር ይዞ መጥቷል።
ማሳሰቢያ
1.መጠቀም የምትችሉት ከጠዋቱ 1:30 እስከ ምሽቱ 2:30 ብቻ ነው
2. ሰባ Computers አሉ እነርሱ ከተያዙ መሰለፍም ሆነ እዛ አከባቢ መቀመጥ፣በቡድን ሆኖ ማውራት ተፈፅሞ የተከለከለ ነው
3. ID/መታወቂያ መያዝ የተጠበቀ ነው
4. የየካቲት ተመራቂ ብሎም ከሁለቱ ኮሌጆች ውጭ ለሌላው አልተፈቀደም
N.B :- "Exit exam" We have only six (6) days left!!!
"OUR REWARD IS STUDENTS HAPPINESS"
የደ/ብ/ዩ/ህ አካዳሚክ ዘርፍ ተጠሪ
ለAgricultur and FB college ለየካቲት ተመራቂዎች በሙሉ ከነገ ቀን 21/05/2017ዓ.ም ጀምሮ መውጫ ፈተና (exit exam)እስክትጨርሱ ድረስ ከድህረ ምረቃው(Post Graduate) ዲጂታል ላይብረሪ መጠቀም ትችላላችሁ ተብሏል።የደ/ብ/ዩ ቤተ-መፅሐፍትና ዲጂታል አግልግሎት ዳይሪክቶሬት ከተማሪዎች ህብረት አካዳሚክ ዘርፍ ተጠሪ ጋር በመሆን ሰለ ዲጂታል ላይብረሪ መጨናነቅ ተወያይቷል።ይህን መጨናነቅ አይቶ የተሻለ መፍትሄ ያለውን ለጊዜያዊም ቢሆን በሚለው ይህንን ሀሳብ ከጥቂት ማሳሰቢያዎች ጋር ይዞ መጥቷል።
ማሳሰቢያ
1.መጠቀም የምትችሉት ከጠዋቱ 1:30 እስከ ምሽቱ 2:30 ብቻ ነው
2. ሰባ Computers አሉ እነርሱ ከተያዙ መሰለፍም ሆነ እዛ አከባቢ መቀመጥ፣በቡድን ሆኖ ማውራት ተፈፅሞ የተከለከለ ነው
3. ID/መታወቂያ መያዝ የተጠበቀ ነው
4. የየካቲት ተመራቂ ብሎም ከሁለቱ ኮሌጆች ውጭ ለሌላው አልተፈቀደም
N.B :- "Exit exam" We have only six (6) days left!!!
"OUR REWARD IS STUDENTS HAPPINESS"
የደ/ብ/ዩ/ህ አካዳሚክ ዘርፍ ተጠሪ
👍36👎2
ለሬሚዲያል ተማሪዎች ጥሪ ተላልፏል 👆👆👆
የተመደባችሁበትን ግቢ ለማወቅ ማስታወቂያው ላይ የተገለፀውን ሊንክ ተጠቀሙ ።
tinyurl.com/dbu-rcp-2017
ለጓደኞቻችሁ ሼር አድርጉላቸው
@DBU11
@DBU11
የተመደባችሁበትን ግቢ ለማወቅ ማስታወቂያው ላይ የተገለፀውን ሊንክ ተጠቀሙ ።
tinyurl.com/dbu-rcp-2017
ለጓደኞቻችሁ ሼር አድርጉላቸው
@DBU11
@DBU11
👍21👏5🤬4
ሀገር አቀፍ የደም ልገሳ
ተስፋ አዲስ የካንሰር ሕሙማን ማዕከል ለሚገኙ ሕፃናት በሀገራችን በ20 ከተሞች ጥር 24 እና 25 2017 ዓ.ም 7ኛው ዙር የደም ልገሳ ፕሮግራም ይካሔዳል።
በከተማችን ደብረብርሀንም ቅዳሜ ጥር 24 2017 ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ ለ2ኛ ዙር በከተማው በሚገኘው ደም ባንክ የልገሳ መርሀ ግብሩ ይደረጋል።
ስለሆነም ለግቢያችን ተማሪዎች እና ሰራተኞች በሙሉ የተስፋ አዲስ ቤተሰብ "ኑ በደማችን ታሪክ እንፃፍ የህፃናቱን ሕይወት እንታደግ" እያለ ጥሪውን ያቀርባል።
ለተጨማሪ መረጃ
0942169900
0913314264 ይደውሉ
@dbu
ተስፋ አዲስ የካንሰር ሕሙማን ማዕከል ለሚገኙ ሕፃናት በሀገራችን በ20 ከተሞች ጥር 24 እና 25 2017 ዓ.ም 7ኛው ዙር የደም ልገሳ ፕሮግራም ይካሔዳል።
በከተማችን ደብረብርሀንም ቅዳሜ ጥር 24 2017 ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ ለ2ኛ ዙር በከተማው በሚገኘው ደም ባንክ የልገሳ መርሀ ግብሩ ይደረጋል።
ስለሆነም ለግቢያችን ተማሪዎች እና ሰራተኞች በሙሉ የተስፋ አዲስ ቤተሰብ "ኑ በደማችን ታሪክ እንፃፍ የህፃናቱን ሕይወት እንታደግ" እያለ ጥሪውን ያቀርባል።
ለተጨማሪ መረጃ
0942169900
0913314264 ይደውሉ
@dbu
👍12
Exit Exam day.xls
201 KB
👍13👌2
በኢትዮጵያ የዩንቨርስቲ ታሪክ ለብዙ በሚሊዎን ለሚቆጠሩ ተማሪዎች Freshman course video በአማርኛ በማቅረብ ባለውለታ የሆነው
A+ Ethiopia እነሆ አንደኛ አመቱን በማስመልከት 50ሺ Subscribers የመግባት Challenge ተጀምሯል 🥰
ለዚህም 10ሺ ብር ተዘጋጅቷል 😙 #ሰብስክራይብ በማድረግ እንዲሁም ለመጨረሻ ግዜ በተለቀቀው Logic chapter 5 በአማረኛ video ላይ Comment በማድረግ ብቻ 10ሺ ብር ተሸላሚ መሆን ትችላላችሁ🙌
ሽልማቱ በሚቀጥለው ወር በ 21 በ ቀጥታ ስርጭት ይወጣል ።
ለመሳተፍ
ዩቱብ 🔗🔗🔗🔗 👇👇👇
https://youtu.be/crJ4mQTGvZs?si=gxjGA_Mpd12EoZj9
በቴሌግራም ለመቀላቀል 10ሺ + 👇👇
👉 @AplusEthiopia
👉 @AplusEthiopia
👉 @AplusEthiopia
@dbu11
@dbu1111
A+ Ethiopia እነሆ አንደኛ አመቱን በማስመልከት 50ሺ Subscribers የመግባት Challenge ተጀምሯል 🥰
ለዚህም 10ሺ ብር ተዘጋጅቷል 😙 #ሰብስክራይብ በማድረግ እንዲሁም ለመጨረሻ ግዜ በተለቀቀው Logic chapter 5 በአማረኛ video ላይ Comment በማድረግ ብቻ 10ሺ ብር ተሸላሚ መሆን ትችላላችሁ🙌
ሽልማቱ በሚቀጥለው ወር በ 21 በ ቀጥታ ስርጭት ይወጣል ።
ለመሳተፍ
ዩቱብ 🔗🔗🔗🔗 👇👇👇
https://youtu.be/crJ4mQTGvZs?si=gxjGA_Mpd12EoZj9
በቴሌግራም ለመቀላቀል 10ሺ + 👇👇
👉 @AplusEthiopia
👉 @AplusEthiopia
👉 @AplusEthiopia
@dbu11
@dbu1111
👍22👎7👏3👌3🤬2
True Culture University የ2017 የመጀመሪያ የሆነዉን ፕሮግራም በ ጥር 25 ለማቅረብ ዝግጁ ነው። በፕሮግራሙ የፍሬሽማን ተማሪዎችን እንዲሁም አዲስ የTCU አባላት ምዝገባ ይካሄዳል።
📌 ምን ተዘጋጅቷል?
✅ የፍሬሽ ተማሪ አቀባበል ክፍለ ጊዜ
✅ አመታዊ TCU ሪፖርት
✅ መዝናኛ (ግጥም እና ዘፈኖች)
✅ ድርሰት ውድድር
✅ የጥያቄ እና መልስ ክፍለ ጊዜ
✅ የአባልነት ምዝገባ
📅 ቀን፡ እሁድ ጥር 25 ቀን 2017
⏰ ሰአት፡ 8፡00-9፡00 ሰአት
📍 ቦታ፡ PR አዳራሽ ከLH 4 ጀርባ
ዓለም አቀፋዊ እድሎችን ለመዳሰስ፣ ጠቃሚ ግንኙነቶችን ለመገንባት እና ፓን አፍሪካኒዝምን ለማወቅ ይህንን እድል እንዳያመልጥዎት!
@DBU11
@DBU111
📌 ምን ተዘጋጅቷል?
✅ የፍሬሽ ተማሪ አቀባበል ክፍለ ጊዜ
✅ አመታዊ TCU ሪፖርት
✅ መዝናኛ (ግጥም እና ዘፈኖች)
✅ ድርሰት ውድድር
✅ የጥያቄ እና መልስ ክፍለ ጊዜ
✅ የአባልነት ምዝገባ
📅 ቀን፡ እሁድ ጥር 25 ቀን 2017
⏰ ሰአት፡ 8፡00-9፡00 ሰአት
📍 ቦታ፡ PR አዳራሽ ከLH 4 ጀርባ
ዓለም አቀፋዊ እድሎችን ለመዳሰስ፣ ጠቃሚ ግንኙነቶችን ለመገንባት እና ፓን አፍሪካኒዝምን ለማወቅ ይህንን እድል እንዳያመልጥዎት!
@DBU11
@DBU111
👍11
👍7
"ኑ በደማችን ታሪክ እንፃፍ የህፃናቱን ሕይወት እንታደግ"
ብለው የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች ባቀረቡት ጥሪ መሰረት ዛሬ የዩንቨርስቲያችን ተማሪዎች ደብረብርሀን ደምባንክ ተገኝተው ደማቸውን ለግሰዋል።
Tesfa Addis parents children cancer organisation ( TAPCCO) የሚገኙ ህፃናት በካንሰር ሕመም ተጠቅተው ከሀገራችን የተለያዩ አካባቢዎች ተሰባስበው በማዕከል ውስጥ ሕክምናቸውን እየተከታተሉ ያሉ ህፃናት ናቸው። የደም ልገሳው በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ7ኛ ዙር እየተደረገ ያለ ሲሆን በከተማችን ደግሞ ለ2ኛ ዙር ተለግሷል።
የደም ልገሳው በዛሬው ዕለት በተመሳሳይ ሰዐት በ20 ከተሞች የተደረገ ሲሆን በተወሰኑ ከተሞች ነገም የሚቀጥል መሆኑን ገልፀዋል።
@dbu11
@dbu111
ብለው የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች ባቀረቡት ጥሪ መሰረት ዛሬ የዩንቨርስቲያችን ተማሪዎች ደብረብርሀን ደምባንክ ተገኝተው ደማቸውን ለግሰዋል።
Tesfa Addis parents children cancer organisation ( TAPCCO) የሚገኙ ህፃናት በካንሰር ሕመም ተጠቅተው ከሀገራችን የተለያዩ አካባቢዎች ተሰባስበው በማዕከል ውስጥ ሕክምናቸውን እየተከታተሉ ያሉ ህፃናት ናቸው። የደም ልገሳው በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ7ኛ ዙር እየተደረገ ያለ ሲሆን በከተማችን ደግሞ ለ2ኛ ዙር ተለግሷል።
የደም ልገሳው በዛሬው ዕለት በተመሳሳይ ሰዐት በ20 ከተሞች የተደረገ ሲሆን በተወሰኑ ከተሞች ነገም የሚቀጥል መሆኑን ገልፀዋል።
@dbu11
@dbu111
👍19👏1