Telegram Web
የላይብረሪ ጉዳይ አሳሳቢ ሁኔታ ላይ ደርሷል

በጉዳዩ የላይብረሪ ባለድርሻዎችና የተማሪ ህብረት ጽ/ቤት በቀን 12/03/2017 ምክክር አድርገውበታል።

በዚህ ምክክር እስካሁን ድረስ በተማሪም ሆነ በሰራተኛ ሲፈጠሩ የነበሩ የቤተ-መፃህፍት ህግና ደንብ የጣሱ ክፍቶች በያዝነው የትምህርት  ዘመን እንደማይኖሩ እንዲሁም ለመማር ማስተማር ሂደቱ ሁሉም የበኩሉን ድርሻ እንደሚወታ ስምምነት ላይ ተደርሷል ።
             
  በዚህ ጉዳይ የኛ ቻናል ጋዜጠኞች ከተማሪ ህብረት አካላት ጋር በመሆን በሃላፊነት ካሉ ሰዎች ጋር ባሳለፍነው ዓመት በተመሳሳይ መልኩ ስምምነት ላይ ደርሰን እንደነበር ይታወቃል።

በየአመቱ የስነምግባር ስምምነት የውልድ እድሳት የሚፈልግ አይመስለኝም። ቦታው የፀጥታና ለጥናት ምቹ መሆን ያለበት ስፍራ ነው። በትኩረት ሊሰራበት ይገባል።

ይህን እና መሰል ለተማሪ ምላሽ ያልተሰጠባቸውን ጥያቄዎች ይዘን እንመለሳለን!
@DBU11
@DBU111
👍17😁4
ዛሬ ከ7:30 ጀምሮ ኦረንቴሽን ይሰጣል።

አዲስ ገቢ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲያችን እንኳን ደህና መጣችሁ።

በዩኒቨርሲቲ ቆይታችሁ እና በመማር ምስተማር ሂደት ዙሪያ ዛሬ አርብ 20/03/2017 ኦረንቴሽን ስለሚሰጥ በ7:30 በመመረቂያ አዳራሽ እምድትገኙ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች ማስተባበሪያ ጥሪውን አስተላልፏል።

Join our channel | Join Our Discussion Group
👍21😁6
ለአጭር ጊዜ ብቻ የሚቆይ ቅናሽ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ለማንኛውም አገልግሎት (Verification Access) መዋል የሚችል ኦርጂናል ህትመት

በሽክረት ህትመትና ማስታወቂያ ድርጅት መጥተው ህትመት ሲያሰሩ እስከ ህዳር ወር መጠናቀቂያ ብቻ የተማሪ መታወቂያችሁን በማሳየት ለተማሪ በተደረገው ቅናሽ

ኦርጂናል በ250 ብር እንዲሁም
ዲጂታል ኮፒ 100 ብር

ብቻ የቅናሽ አገልግሎታችን ተጠቃሚ ይሁኑ።

የህትመት አገልግሎት ለማካሄድ የሚያስፈልጋችሁ መመዝገብ እና የተመዘገባችሁበት ስልክ ቁጥር በእጃችሁ ላይ መኖር ብቻ ነው።

በስልክ የገባላችሁ ሜሴጅ ቢጠፋም ለመፍትሔው አለን!

አድራሻ - ደብረብርሃን ከተማ ስላሴ ቤተክርስቲያን/ ኬር ቁርጥ አጠገብ

ለበለጠ መረጃ 0940219376 ይደውሉ
Telegram @natiTg2

ሽክረት ዲዛይን፣ህትመትና ማስታወቂያ ድርጅት

@DBU11
@DBU111
👍28😁11
🚨 Huge Announcement from Techtonic! 🚨

We’re beyond excited to introduce Techtonic Labs, the latest evolution of the Techtonic Tribe community!

Techtonic Labs is your new home for innovation—a space where Tribe members and bootcamp graduates can:
🚀 Work on real-world projects
🎯 Build original products
🤝 Collaborate on exciting opportunities


👉 Join official Labs channel To Apply : Join Here!


🖇 Join Our : Channel | Group | Tik Tok | LinkedIn
👍9👏4👎1
#ADVERTISING

📣 እንኳን ደህና መጡ 📣 📣 📣
🌴ጉሊት ገበያ 🌴🌴
https://www.tgoop.com/aronium0224

https://www.tgoop.com/gulitgebeya02

የተለያዩ የሀገር ውስጥና ከሀገር ውጪ ምርት የሆኑ መዋቢያዎችንና መገልገያዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ ይሸምቱ
የተለያዩ ንፅህና ውበት መጠበቂያዎች

🌴ማንኛውም በሃኪም የሚታዘዙ የ ቆዳና የፀጉር መጠበቅያዎች አሉን
 
🌴 ኦሪጅናል የ ቆዳ ውበት መጠበቅያ
          -የብጉር ፣ ጠባሳ ፣ማድያት ማጥፊያ
    🌴 የ ፀጉር ማሳደግያና ውበት መጠበቅያ በኦይል፣ስፕረይና በ ክሬም

      🌴ቋሚ የ ፎፎርና የሽበት ማጥፊያ

     🌴የተለያዩ የሰውነት ክብደት   መጨመርያና መቀነሽያ ሰፕልሜንቶች አስገብተናል

        
   እኛ ጋር ከመጡ ማንኛውንም ዕቃ ያገኛሉ
👣 ሁሉም ምርቶቻችን ኦሪጅናል ናቸው

አድራሻ ፦ ደ/ብርሃን ጠባሴ ዩንቨርስቲ ሰፈር
👣ከ ደ/ብ ውጭ ለክልል ከተሞች በ ወኪሎቻችን በኩል እናደርሳለን

ይደውሉልን☎️0931648720
                  ☎️0716518723
🗣🗣ለጥያቄ ያናግሩን 
@aroncoin7

ቴሌግራም
https://www.tgoop.com/aronium0224

https://www.tgoop.com/gulitgebeya02
👍12👏5👎3
ለአዲስ ገቢ ሴት ተማሪዎች በሙሉ

ዛሬ ማለትም ማክሰኞ 24/03/2017 ልዩ የሴት ተማሪዎች ውይይት በሴቶች ማህበራዊ ጉዳይ አካቶ ትግበራ ስራ አስፈፃሚ ተዘጋጅቷል።
ከቀኑ ዘጠኝ ሰዓት በብሎክ 14 ሁላችሁም እንድትገኙ ጥሪ ተላልፏል።

የሴቶች ማህበራዊ ጉዳይ አካቶ ትግበራ ስራ አስፈፃሚ

@DBU11
@DBU111
👎12👍11
ማስታወቂያ
የደ/ብ/ዪ/ አንደኛ አመት ተማሪዎች በሙሉ፡፡
የላይፍ እስኪል ስልጠና ስለሚሰጥ በቀን 28/3/2017 ከጠዋቱ 2.30 በመመረቂያ አዳራሽ እንድትገኙ ስንል እንገልፃለን፡፡

የሴቶችናማህበራዊ ጉዳይ አካቶ ትግበራ ስራአስፈፃሚ፡፡

@dbu111
@dbu11
👍10
3 ቀን ብቻ ቀረው

ለብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ህትመት አቅርበን የነበረው ቅናሽ 3 ቀናት ብቻ ይቀሩታል።

የህትመት አገልግሎቱ ሁሌም የሚቀጥ ሲሆን ቅናሹ ግን እስከ ታህሳስ 1 ድረስ ብቻ ይቆያል።

ዲጂታል መታወቂያ ለምን ይጠቅማል?
👉እንደማንኛውም መታወቂያ ያገለግላል
👉በሃገር ውስጥ የሚከናወኑ ተቋማዊም ይሁን ግላዊ ክንውኖች ላይ ግዴታ እየሆነ ይገኛል
👉 አለም አቀፋዊ የሆኑ የኦንላይን ሳይቶችን ቬሪፋይ(ተቀባይነት ለማግኘት) ያገለግላል።

ህትመት አገልግሎት ለማድረግ ምን ያስፈልጋል
👉የተመዘገባችሁበት ስልክ በእጃችሁ ላይ መኖር ብቻ

ፋይዳ ቁጥር የጠፋበት መልሶ መላክ ስለሚቻል ጥያቄ ውስጥ አይገባም

ማስታወሻ፥ ይህን ዲጂታል መታወቂያ ህትመት ሲከናወንላችሁ Verified ካልሆነላችሁ ያለተጨማሪ ወጪ ድጋሜ ማውጣት እንደምትችሉ እንገልፃለን ።
ዋጋ- ኦርጂናል 350 250
ዲጂታል ኮፒ 150 100

ሽክረት ዲዛይን፣ህትመት እና ማስታወቂያ
ከዚህ በተጨማሪም ማንኛውም የህትመት፣የማስታወቂያ እና የስጦታ እቃዎች ህትመት ስራዎችን በድርጅታችን ይዘን ቀርበናል።

አድራሻ ፥ ደብረብርሃን ከተማ ከስላሴ ቤተክርስቲያን ቀጥሎ ያለው ህንፃ 1ኛ ፎቅ

ለበለጠ መረጃ 0940219376
:Telegram: @shikret07
@natiTg2
@DBU11
@DBU111
👍39😁2
በዩኒቨርስቲ የተማሪዎች የምግብ በጀት ተመን ላይ ማሻሻያ መደረጉን ለትምህርት ሚንስቴር ከተላከው ደብዳቤ ለማወቅ ተችሏል።በማሻሻያውም ከ22 ብር ወደ 100ብር አድጓል‼️

ለትምህርት ሚኒስቴር በተፃፈው ደብዳቤ
"የቀረበውን የምግብ በጀት ተመን ማሻሻያ ጥናት ከወቅቱ የገበያ ዋጋና ከመንግሥት የመክፈል አቅም አኳያ በማየት የተማሪዎች የምግብ በጀት ተመን በቀን በአንድ ተማሪ የነፍስ ወከፍ ወጪ 100 ብር (አንድ መቶ ብር ) ሆኖ ከታህሳስ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ሥራ ላይ እንዲውል ተወስኗል።"ተብሏል።

@DBU11
@DBU111
👍29😁21👏5
ማስታወቂያ

ለደብረብርሃን ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በሙሉ
ሰኞ በ30/3/2017ዓ/ም በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ አካቶ ትግበራ ስራ አስፈጻሚ ቢሮ አለማቀፍ የጸረ-ጾታዊ ጥቃት ቀን የኤች አይቪ ኤድስ ቀን እና የአካል ጉዳተኞች ቀን ይከበራል፡፡
በመሆኑም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት በ PR አዳራሽ በመገኘት የፕሮግራሙ ታዳሚ እንትሆኑ በአክብሮት እንጋብዛለን፡፡
በዕለቱ ልዩልዩ አዝናኝና አስተማሪ ፕሮግራሞች
ይቀርባሉ፡፡
ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ አካቶ ትግበራ ስራ አስፈጻሚ

@DBU11
@DBU111
@DBU_ENTERTAINMENT
👍11👎5👏4
#AD

መቶ ብር በ40 ብር እየተሸጠ ነው

ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ለአጭር ጊዜ በሚቆይ ቅናሽ በ40 ብር አዲስ ሲም ካርድ ሲያወጡ የ100 ብር የአየር ሰዓት እና 500mb ኢንተርኔት ዳታ ከ500 ደቂቃ የድምፅ ጥሪ ፓኬጅ ጋር  ይመረቅላችኋል ብሏል።

ይህንን አገልግሎት በዩኒቨርሲቲው ግቢ ውስጥ ለማግኘት https://www.tgoop.com/dbusafari
0936370157
0714935861

እነዚህን ስልኮች ይጠቀሙ።

@DBU11
@DBU111
👍22👎3😁3
ማስታወቂያ
ለደብረብርሃን ዩኒቨርሰቲ መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ
በተለያዬ ምክንያት non-cafe ላመለጣችሁ ተማሪዎች ምዝገባ የምናካሂደው ከታህሳስ 1/2017 እስከ ታህሳስ 04/2017 ድረስ ብቻ መሆኑ ታውቆ ለምዝገባ ስትመጡ
1.የተመዘገባችሁበትን ስሊፕ
2.ዩኒቨርስቲው የሰጣችሁን መታወቂያ
3.የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ኮፒ ሲሆን ፡ NG; Fx ያለባችሁ ተማሪዎች ደግሞ ግሬድ ሪፖርት በመያዝ በተጠቀሰው ቀን እንድትመዘገቡ በማለት እናሳስባለን፡፡
👉 ማሳሰቢያ
📍የምዝገባው ሰዓት ጠዋት ከ3፡00-5፡00 ከሰዓት 8፡00-10፡00 ብቻ፡
📍የምዝገባ ቦታ በመግቢያ በር ቲክ ማድረጊያ ቦታ፡፡
📍ምዝገባው በአካል መቅረብን ይጠይቃል፡፡

@dbu11
@dbu111
👍9👏1
ከዚህ በሗላ በሁሉም የመንግስት ዩንቨርስቲዎች የተጋነነ የምግብ ሜኑ ልዩነት ላንመለከት እንችላለን።በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የምግብ ሜኑ ተመሳሳይ እንዲሆን መወሰኑን ትምህርት ሚኒስቴር ማሳወቁን Tikvah-Ethiopia በቴሌግራም ገፁ ዘግቦታል።
ከዚህ ቀደም የነበረው እለታዊ የነፍስ ወከፍ የተማሪዎች የምግብ ወጭ 22 ብር የነበረ ሲሆን በተደረገው ማሻሻያ 100 ብር መግባቱን ተከትሎ በሑሉም የመንግስት ዩንቨርስቲዎች የሚቀርበው የምግብ ሜኑ ተመሳሳይ መሆን እንዳለበት ትምህርት ሚንስቴር አስቷውቋል።

በአዲሱ የበጀት ተመን መሰረት ለዩኒቨርስቲዎቹ ባላቸው ተማሪ ቁጥር ልክ ገንዘቡ እንደሚለቀቅላቸው ተጠቁሟል።

@dbu11
@dbu111
👏21😁9👍8
በዛሬው ዕለት ዓለም አቀፍ የጸረ ፆታዊ ጥቃት እንዲሁም የአካል ጉዳተኞች ቀን በግቢያችን ተከብሯል።

ይህ ቀን በሴቶች ላይ የሚፈጸሙ ጾታን መሠረት ያደረጉ ጥቃቶችን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለመከላከልና ግንዛቤ ለመፍጠር በማሰብ የሚከበር ነው።

የ16 ቀን የፀረ ፆታዊ ጥቃት ንቅናቄ "የሴቷ ጥቃት የእኔም ጥቃት ነው ፤ ዝም አልልም'' በሚል መሪ ሀሳብ ተከብሯል ።

በመድረኩ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች አካቶ ትግበራ ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ  አዲስ አስፋወሰን   ውይይት አካሂደዋል ።

በውይይቱም አካል ጉዳተኞችን ወደ ውሳኔ ሰጪነት ማምጣት አለብን የሚል ሀሳብ ተነስቷል ።

በተጨማሪም የሴቶችን ጥቃት በተመለከተ በአገራችን የወጡ ህጎች በአግባቡ አለመፈፀም አልያም ቸል ማለት፣ ጉዳዩን  ለመተግበር አስፈላጊ የሆነ  የበጀት ምደባ አለመኖር እና በማህበረሰብ ተፅዕኖ ጥቃቶች ወደ ህግ  ባለመቅረባቸው ጥቃቶች እንዲስፋፉና በታሰበው ልክ መቆጣጠር እንዳይቻል ማድረጉን ከተማሪዎች ጋር በተደረገው ውይይት ተጠቁሟል።

በመጨረሻም ሴቶችን መጠበቅ የሆነ አካል ሃላፊነት ሳይሆን የእያንዳንዳችን ስራ መሆኑን አፅንኦት ተሰቷል።

ዝግጅቱን ሆሄ ተስፋ ኪነጥበብ ቡድን  ከሴት ተማሪዎች ማህበር ጋር በመተባበር ፕሮግራሙን ደማቅ አድርገውታል።

@dbu11
@dbu111
👍16👎2😁1
የተማሪዎች ጥያቄ

መብራት ከጠፋ 3 ቀን

አስራት ወልደየስ ጤና ካምፓስ የሚማሩ ተማሪዎች መብራት ጠፍቶብናል። ጄኔሬተር እስከ ምሽት 4 ሰዓት ብቻ ነው የሚሰራው። ያለብንን የጥናት ስፋት መሸፈን አልቻልንም በማለት ቅሬታቸውን እያቀረቡ ይገኛሉ።

መፍትሔ መስጠት የሚችል አካል አለሁ ይበላቸው።

@DBU11
@DBU111
👍42😁9
የካፌ ጭማሬ በጀት

በተማሪዎች ምገባ ላይ የተደረገዉ ማሻሻያ ለአንድ ተማሪ በቀን ከሚያስፈልግ ወጪ ጋር የሚመጣጠን እንዳልሆነ መነሃሪያ ሬድዮ ያነጋገራቸው ዩኒቨርሲቲዎች ገልፀዋል።

የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ዲን አቶ አለምነው መልካሙ ለመነሃሪያ ሬድዮ እንደገለፁት ከሆነ "በነበረው የምግብ ሜኑ ወይም ዝርዝር ላይ ምንም አይነት የሚጨምር ነገር አይኖርም በማለት ከ22 ብር ወደ 1 መቶ ብር ከፍ ማለቱ መልካም ምላሽ ቢሆንም አሁንም ካለው የገበያ ንረት አንጻር በቂ በጀት አይደለም" ሲሉም ገልፀዋል።

በተጨማሪም አቶ አለምነው ለሬድዮ ቃለመጠይቁ እንደገለፁት ይህ ውሳኔ ከመጪው ጥር ወር 2017 ዓም ጀምሮ ተማሪዎችን ለመመገብ የማንችልበት አቅም ላይ እንደርስ የነበረውን ሊያረጋጋ የሚችል ውሳኔ እንጂ በአቅርቦትና በምግብ ሜኑ ላይ ለውጥ ያመጣል ተብሎ አይታሰብም ብለዋል።

@DBU11
@DBU111
👎93👍27😁3
2025/07/12 18:29:56
Back to Top
HTML Embed Code: