የሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች መምህራን የሚሳተፉበት የውይይት መድረክ ሊደረግ ነው።
በትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጡሸኔ ተፈርሞ ለ47ቱ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተላከ ሰርኩላር እንደሚያሳየው፤ የአንድ ቀን ውይይቱ ነገ ግንቦት 15/2017 ዓ.ም በየተቋማቱ ይካሔዳል።
"ትውልድ በሀገር ይቀረጻል፥ ሀገር በትምህርት ይበለፅጋል" በሚል መሪ ቃል የሚደረገው ውይይቱ፤ በሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች እንደሚደረግ ሰምተናል።
የሁሉም ተቋማት መምህራን በውይይት መድረኩ ላይ እንዲገኙና በንቃት እንዲሳተፉ ሚኒስትር ዲኤታው አሳስበዋል።
መረጃው የ "Tikvah University" ነው።
https://www.tgoop.com/DBUstudent
በትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጡሸኔ ተፈርሞ ለ47ቱ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተላከ ሰርኩላር እንደሚያሳየው፤ የአንድ ቀን ውይይቱ ነገ ግንቦት 15/2017 ዓ.ም በየተቋማቱ ይካሔዳል።
"ትውልድ በሀገር ይቀረጻል፥ ሀገር በትምህርት ይበለፅጋል" በሚል መሪ ቃል የሚደረገው ውይይቱ፤ በሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች እንደሚደረግ ሰምተናል።
የሁሉም ተቋማት መምህራን በውይይት መድረኩ ላይ እንዲገኙና በንቃት እንዲሳተፉ ሚኒስትር ዲኤታው አሳስበዋል።
መረጃው የ "Tikvah University" ነው።
https://www.tgoop.com/DBUstudent
#Gc_Cup
ዛሬ የሚደረጉ የጂሲ ካፕ የመጨረሻ ጨዋታዎች
2:30 የሰቶች እግር ኳስ ጨዋታ
3:30 የደረጃ ጨዋታ
Narm & Agroeconomics Vs Biotech,Geology, Psychology
5:00 የጂሲ ካፕ የፍፃሜ ጨዋታ
Tourism & Logistics Vs Management
በዚሁ አጋጣሚ መጫወት የምትፈልጉ ነገር ግን ያልተመዘገባችሁ ሴት ተማሪዎች በጨዋታው ላይ መሳተፍ ትችላላችሁ።
https://www.tgoop.com/DBUstudent
https://www.tgoop.com/DBUstudent
ዛሬ የሚደረጉ የጂሲ ካፕ የመጨረሻ ጨዋታዎች
2:30 የሰቶች እግር ኳስ ጨዋታ
3:30 የደረጃ ጨዋታ
Narm & Agroeconomics Vs Biotech,Geology, Psychology
5:00 የጂሲ ካፕ የፍፃሜ ጨዋታ
Tourism & Logistics Vs Management
በዚሁ አጋጣሚ መጫወት የምትፈልጉ ነገር ግን ያልተመዘገባችሁ ሴት ተማሪዎች በጨዋታው ላይ መሳተፍ ትችላላችሁ።
https://www.tgoop.com/DBUstudent
https://www.tgoop.com/DBUstudent
#ባይንደር
ማህሌት ቢያድግልኝ ህትመት ስራዎች ድርጅት ከአዲስ አበባ የባይንደር ሥራውን በብር 290(ሁለት መቶ ዘጠና) ለመስራት እንደተስማማ ከዚህ በፊት አሳውቀናል።
ስለዚህም ከላይ በተያየዘው ሳምፕል መሰረት በምትፈልጉት የከለር አማራጭ(በሰማያዊና በበርገንዲ) በደረቅ ቀለም ባይንደር ማሰራት የምትፈልጉ ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ በየክፍላችሁ በተወከሉ የጂሲ ኮሚቴ ተወካያቹ በኩል ማሳወቅ እና ማሰራት ትችላላችሁ።
ማሳሰቢያ :- የቀረን ቀን በጣም አጭር ነው
የጂሲ ኮሚቴ ስራ አስፈፃሚ
https://www.tgoop.com/DBUstudent
https://www.tgoop.com/DBUstudent
ማህሌት ቢያድግልኝ ህትመት ስራዎች ድርጅት ከአዲስ አበባ የባይንደር ሥራውን በብር 290(ሁለት መቶ ዘጠና) ለመስራት እንደተስማማ ከዚህ በፊት አሳውቀናል።
ስለዚህም ከላይ በተያየዘው ሳምፕል መሰረት በምትፈልጉት የከለር አማራጭ(በሰማያዊና በበርገንዲ) በደረቅ ቀለም ባይንደር ማሰራት የምትፈልጉ ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ በየክፍላችሁ በተወከሉ የጂሲ ኮሚቴ ተወካያቹ በኩል ማሳወቅ እና ማሰራት ትችላላችሁ።
ማሳሰቢያ :- የቀረን ቀን በጣም አጭር ነው
የጂሲ ኮሚቴ ስራ አስፈፃሚ
https://www.tgoop.com/DBUstudent
https://www.tgoop.com/DBUstudent
የ 2017 ጂሲ ካፕ አሸናፊ TOURISM AND LOGISTICS
TOURISM AND LOGISTICS 2-0 MANAGEMENT
እንኳን ደስ አላችሁ!!!!!!
TOURISM AND LOGISTICS 2-0 MANAGEMENT
እንኳን ደስ አላችሁ!!!!!!
በትላትናው ዕለት በነበረው አስራት ሊግ የእግር ኳስ ጨዋታ ላይ ከ P.H.O(public health officer) ት/ት ክፍል ተመራቂ ተማሪ የሆነው ተማሪ ቆሪቾ ዳዲ በእግር ኳስ ጨዋታ መሀል በደረሰበት የአጥንት ጉዳት በሆስፒታላችን በተደረገለት ምርመራ ቀዶ ጥገና እነደሚያስፈልገውና በቶሎ መሰራት እንዳለበት ፤ ቀዶ ጥገናው ሊሰራ የሚችለው አዲስ አበባ መሆኑን እንዲሁም ለሕክምናው እስከ 70,000 (ሰባ ሺህ) ብር እንደሚያስፈልገው ተነግሮታል።
በመሆኑም በአስተባባሪዎች አማካኝነት በየዶርም እየዞሩ እርዳታ እየሰበሰቡ ስለሆነ በእናንተ በኩል የራሳችሁን ትብብር እንድታደርጉለት እንጠይቃለን።
የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት
https://www.tgoop.com/DBUstudent
https://www.tgoop.com/DBUstudent
በመሆኑም በአስተባባሪዎች አማካኝነት በየዶርም እየዞሩ እርዳታ እየሰበሰቡ ስለሆነ በእናንተ በኩል የራሳችሁን ትብብር እንድታደርጉለት እንጠይቃለን።
የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት
https://www.tgoop.com/DBUstudent
https://www.tgoop.com/DBUstudent
Telegram
DBU የተማሪዎች ህብረት!!
የደ/ብ/ዩ የተማሪዎች ህብረት የመረጃ አውታር !!!
🚫ኩረጃ🚫
ውድ የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች
እንደሚታወቀው አሁን ያለንበት ወቅት የፈተና ውቅት ነው። በመሆኑም ማንኛውም ዓይነት ማጭበርበር ወይም ኩረጃ የተከለከለ መሆኑን እና ከባድ አካዳሚካል የዲሲፕሊን ቅጣት እንደሚያስከትል ለማስታወስ እንወዳለን። ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ብዙ ተማሪዎች በተለያዩ አይነት የኩረጃ ተግባራት ውስጥ እየተሳተፉ ላልተፈለገ ችግር እየተዳረጉ ይገኛሉ። እናም ሁኔታውን ለማስተካከል ወደ ጽ/ቤታችን የሚመጡ ተማሪዎች ቁጥር ትንሽ የሚባል አይደለም። መታወቅ ያለበት ነገር ቢኖር አንድ ጊዜ የማጭበርበር/ኩርጃ ክስተት ከተከሰተ ነገሮችን ለማስተካከል ከባድ ከመሆኑም በላይ ከህግ አግባብ ውጪም ጭምር ነው። በመሆኑም ለሚፈጠረው ችግር እና ከትምህርት መስትጓጎል ራሱ ተማሪው ኃላፊነቱን እንደሚወስድ ለማስገንዘብ እንወዳለን።
❗ ኩረጃ ስህተት አይደለም የህግ ጥሰት እንጂ!!!
⚠️ የተለመዱ የማጭበርበር/የኩረጃ ዓይነቶች (ሁሉም የተከለከሉ ናቸው)
1; ፈተናዎች ውስጥ ስልኮችን እና ስማርት ሰአቶችን መጠቀም
2; ማስታወሻዎችን ወይም የወረቀት አጤሬራዎችን በፈተና ወቅት መጠቀም
3; ከሌላ ተማሪ መልስ መገልበጥ / ማስገልበጥ
4; ወረቀቶችን ወይም መልሶችን ከሌሎች ተማሪዎች ጋር መለዋወጥ
5; በፈተና ወቅት ኣላስፈላጊ እንቅስቃሴዎችን ማድረግ፣ ድምፅ ማሰማት እንዲሁም ከመምህር ጋር አላስፈላጊ ሰጣገባ/ግጭት ውስጥ መግባት
6; ሌሎች ሰዎችን ማስፈተን እንዲሁም መፈተን
7; በኦላይን ወይም በኮምፒውተር በሚሰጡ ፈተናዎች ወቅት ከፈተናው ውጪ የሆኑ ነገሮችን መጠቀም
8. የፈተና ወረቀቶችን መቀያየር
በኩረጃ ተግባር ላይ ተሳትፈው ከተያዙ በኋላ ወደ የተማሪ ህብረት ጽ/ቤት መምጣትና ማመልከት ችግሩን አይቀርፈውም። በዩንቨርሲቲው የዲሲፕሊን እርምጃዎች ውስጥ ጣልቃ መግባት ተገቢ አይደለም። ደንቦቹ በዩኒቨርሲቲ የተዘጋጁና ለያንዳንዱ ጥፋት ተገቢውን ቅጣት ያስቀመጡ ናቸው።
ይልቁን ማድረግ ያለብዎት ነገር
✅ ጠንክሮ ማጥናት እና ጊዜዎን በአግባቡ መጠቀም
✅ ፈተናውን መፈተን የማንችልበት ሁኔታ ወይም ችግር ካለ ከፈተናው በፊት ለሚመለከተው አካል ማሳወቅ
የወደፊቱ ሕይወታችሁ በእጃችሁ ላይ ነው!!!
የደ/ብ/ዩ ተማ/ህ/አካዳሚክ ዘርፍ
https://www.tgoop.com/DBUstudent
https://www.tgoop.com/DBUstudent
ውድ የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች
እንደሚታወቀው አሁን ያለንበት ወቅት የፈተና ውቅት ነው። በመሆኑም ማንኛውም ዓይነት ማጭበርበር ወይም ኩረጃ የተከለከለ መሆኑን እና ከባድ አካዳሚካል የዲሲፕሊን ቅጣት እንደሚያስከትል ለማስታወስ እንወዳለን። ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ብዙ ተማሪዎች በተለያዩ አይነት የኩረጃ ተግባራት ውስጥ እየተሳተፉ ላልተፈለገ ችግር እየተዳረጉ ይገኛሉ። እናም ሁኔታውን ለማስተካከል ወደ ጽ/ቤታችን የሚመጡ ተማሪዎች ቁጥር ትንሽ የሚባል አይደለም። መታወቅ ያለበት ነገር ቢኖር አንድ ጊዜ የማጭበርበር/ኩርጃ ክስተት ከተከሰተ ነገሮችን ለማስተካከል ከባድ ከመሆኑም በላይ ከህግ አግባብ ውጪም ጭምር ነው። በመሆኑም ለሚፈጠረው ችግር እና ከትምህርት መስትጓጎል ራሱ ተማሪው ኃላፊነቱን እንደሚወስድ ለማስገንዘብ እንወዳለን።
❗ ኩረጃ ስህተት አይደለም የህግ ጥሰት እንጂ!!!
⚠️ የተለመዱ የማጭበርበር/የኩረጃ ዓይነቶች (ሁሉም የተከለከሉ ናቸው)
1; ፈተናዎች ውስጥ ስልኮችን እና ስማርት ሰአቶችን መጠቀም
2; ማስታወሻዎችን ወይም የወረቀት አጤሬራዎችን በፈተና ወቅት መጠቀም
3; ከሌላ ተማሪ መልስ መገልበጥ / ማስገልበጥ
4; ወረቀቶችን ወይም መልሶችን ከሌሎች ተማሪዎች ጋር መለዋወጥ
5; በፈተና ወቅት ኣላስፈላጊ እንቅስቃሴዎችን ማድረግ፣ ድምፅ ማሰማት እንዲሁም ከመምህር ጋር አላስፈላጊ ሰጣገባ/ግጭት ውስጥ መግባት
6; ሌሎች ሰዎችን ማስፈተን እንዲሁም መፈተን
7; በኦላይን ወይም በኮምፒውተር በሚሰጡ ፈተናዎች ወቅት ከፈተናው ውጪ የሆኑ ነገሮችን መጠቀም
8. የፈተና ወረቀቶችን መቀያየር
በኩረጃ ተግባር ላይ ተሳትፈው ከተያዙ በኋላ ወደ የተማሪ ህብረት ጽ/ቤት መምጣትና ማመልከት ችግሩን አይቀርፈውም። በዩንቨርሲቲው የዲሲፕሊን እርምጃዎች ውስጥ ጣልቃ መግባት ተገቢ አይደለም። ደንቦቹ በዩኒቨርሲቲ የተዘጋጁና ለያንዳንዱ ጥፋት ተገቢውን ቅጣት ያስቀመጡ ናቸው።
ይልቁን ማድረግ ያለብዎት ነገር
✅ ጠንክሮ ማጥናት እና ጊዜዎን በአግባቡ መጠቀም
✅ ፈተናውን መፈተን የማንችልበት ሁኔታ ወይም ችግር ካለ ከፈተናው በፊት ለሚመለከተው አካል ማሳወቅ
የወደፊቱ ሕይወታችሁ በእጃችሁ ላይ ነው!!!
የደ/ብ/ዩ ተማ/ህ/አካዳሚክ ዘርፍ
https://www.tgoop.com/DBUstudent
https://www.tgoop.com/DBUstudent
Telegram
DBU የተማሪዎች ህብረት!!
የደ/ብ/ዩ የተማሪዎች ህብረት የመረጃ አውታር !!!
#የመውጫፈተና
ተፈታኞች ለፈተና ሲመጡ ብሄራዊ መታወቂያ (ፋይዳ) መያዝ ይጠበቅባቸዋል ተብሏል፡፡
የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) " የ2017 የዩኒቨርስቲ መውጫ ፈተና ከሰኔ 2 እስከ ሰኔ 10 /2017 ዓ.ም. በ51 ዩኒቨርስቲዎች በተዘጋጁ 87 የፈተና ማዕከላት ይሰጣል " ብለዋል።
ፈተናውን በ238 የትምህርት መርሃ ግብሮች ለ190 ሺ 787 ቅድመ መደበኛ እጩ ተመራቂ ተማሪዎች በበይነ መረብ ለመስጠት አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን ተናግረዋል፡፡
ለፈተናው 102 ሺ 360 ተማሪዎች ለመጀመሪያ ጊዜ፤ 88 ሺ 422 ተማሪዎች ደግሞ ዳግም የሚፈተኑ መሆናቸውን ጠቁመዋል።
ተማሪዎች ወደ ፈተና ማዕከላት ሲመጡ አገር አቀፍ ፋይዳ /ብሄራዊ መታወቂያ መያዝ እንደሚጠበቅባቸውም ኃላፊው አስገንዝበዋል፡፡
በፈተና ወቅት ፦
- ተንቀሳቃሽ ስልክ ፣
- ሜሞሪ ያለው የእጅ ሰዓት ፣
- የራስ ያልሆነ መታወቂያ፣
- ያልተፈቀዱ ሂሳብ ማሽኖች፣
- አጫጭር ማስታወሻዎች፣
- የተጭበረበሩ ሰነዶች
- ማንኛውንም ዓይነት የጦር መሣሪያ ይዞ መገኘት ክልክል መሆኑን አስገንዝበዋል።
ከላይ ከተጠቀሱት በተጨማሪ ፦
° አደንዛዥ ዕጽ ተጠቅሞ መምጣት፣
° ከፈተና አስፈጻሚዎች ጋር አሉታዊ ተጽእኖ ያላቸው ውዝግቦችን መፍጠር ፣
° ያለመታወቂያ ካርድ ወደ ፈተና ማእከል መሄድ ፣
° ያለፈቃድ ፈተና ማዕከል መገኘት
° ለሌላ ሰው መፈተን ፍጹም የተከለከሉ ዲሲፒሊን ጥሰቶች መሆናቸውን አሳስበዋል።
ከሰኔ 2 እስከ 10/ 20017 በሚሰጠው አገር አቀፍ የመውጫ ፈተና 4 ሺ 17 ፈተና አስፈጻሚዎች እንደሚሳተፉ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) ተናግረዋል።
https://www.tgoop.com/DBUstudent
https://www.tgoop.com/DBUstudent
ተፈታኞች ለፈተና ሲመጡ ብሄራዊ መታወቂያ (ፋይዳ) መያዝ ይጠበቅባቸዋል ተብሏል፡፡
የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) " የ2017 የዩኒቨርስቲ መውጫ ፈተና ከሰኔ 2 እስከ ሰኔ 10 /2017 ዓ.ም. በ51 ዩኒቨርስቲዎች በተዘጋጁ 87 የፈተና ማዕከላት ይሰጣል " ብለዋል።
ፈተናውን በ238 የትምህርት መርሃ ግብሮች ለ190 ሺ 787 ቅድመ መደበኛ እጩ ተመራቂ ተማሪዎች በበይነ መረብ ለመስጠት አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን ተናግረዋል፡፡
ለፈተናው 102 ሺ 360 ተማሪዎች ለመጀመሪያ ጊዜ፤ 88 ሺ 422 ተማሪዎች ደግሞ ዳግም የሚፈተኑ መሆናቸውን ጠቁመዋል።
ተማሪዎች ወደ ፈተና ማዕከላት ሲመጡ አገር አቀፍ ፋይዳ /ብሄራዊ መታወቂያ መያዝ እንደሚጠበቅባቸውም ኃላፊው አስገንዝበዋል፡፡
በፈተና ወቅት ፦
- ተንቀሳቃሽ ስልክ ፣
- ሜሞሪ ያለው የእጅ ሰዓት ፣
- የራስ ያልሆነ መታወቂያ፣
- ያልተፈቀዱ ሂሳብ ማሽኖች፣
- አጫጭር ማስታወሻዎች፣
- የተጭበረበሩ ሰነዶች
- ማንኛውንም ዓይነት የጦር መሣሪያ ይዞ መገኘት ክልክል መሆኑን አስገንዝበዋል።
ከላይ ከተጠቀሱት በተጨማሪ ፦
° አደንዛዥ ዕጽ ተጠቅሞ መምጣት፣
° ከፈተና አስፈጻሚዎች ጋር አሉታዊ ተጽእኖ ያላቸው ውዝግቦችን መፍጠር ፣
° ያለመታወቂያ ካርድ ወደ ፈተና ማእከል መሄድ ፣
° ያለፈቃድ ፈተና ማዕከል መገኘት
° ለሌላ ሰው መፈተን ፍጹም የተከለከሉ ዲሲፒሊን ጥሰቶች መሆናቸውን አሳስበዋል።
ከሰኔ 2 እስከ 10/ 20017 በሚሰጠው አገር አቀፍ የመውጫ ፈተና 4 ሺ 17 ፈተና አስፈጻሚዎች እንደሚሳተፉ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) ተናግረዋል።
https://www.tgoop.com/DBUstudent
https://www.tgoop.com/DBUstudent
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1446ተኛው የኢድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ !!!
https://www.tgoop.com/DBUstudent
https://www.tgoop.com/DBUstudent
ማስታወቂያ
ውድ የደብረ ብርሀን ዩኒቨርሲቲ የ 2017 ዓ/ም ተመራቂ ተማሪዎቻችን የምርቃት ቀንን በተመለከተ እስከ አሁኗ ሰዐት ድረስ ባለን መረጃ መሠረት ቀኑ እሁድ 15/10/17 ዓ/ም እንዳልተቀየረ ለማሳወቅ እንወዳለን ።
አዲስ መረጃ ሲደርሰን የምናሳውቃችሁ ይሆናል
የደ/ብ/ዩ/ተማ/ህ/ጽ/ቤት
https://www.tgoop.com/DBUstudent
https://www.tgoop.com/DBUstudent
ውድ የደብረ ብርሀን ዩኒቨርሲቲ የ 2017 ዓ/ም ተመራቂ ተማሪዎቻችን የምርቃት ቀንን በተመለከተ እስከ አሁኗ ሰዐት ድረስ ባለን መረጃ መሠረት ቀኑ እሁድ 15/10/17 ዓ/ም እንዳልተቀየረ ለማሳወቅ እንወዳለን ።
አዲስ መረጃ ሲደርሰን የምናሳውቃችሁ ይሆናል
የደ/ብ/ዩ/ተማ/ህ/ጽ/ቤት
https://www.tgoop.com/DBUstudent
https://www.tgoop.com/DBUstudent
የምርቃት ቀናችንን በበጎ ስራ እናሳልፍ !
ስለ መቄዶንያ የአረጋውያን እና የአይምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ምን ያህል ያውቃሉ 🤔 ?
ዛሬ ስለ መቄዶንያ ትንሽ እንበል
-ከ 8,200 በላይ አረጋውያን እና አይምሮ ህሙማንን በስሩ አቅፎ እንደያዘ
- በመላው ሀገሪቱ በስሩ 45 ቅርንጫፉች እንዳሉት
-2,500 የሚሆኑት ህሙማን በቀን ቢያንስ 3 የአዋቂ ፓምፐርስ እንደሚጠቀሙ
- በቀን ከ 2.5 ሚሊየን ብር በላይ ለመድኃኒት ፣ለምግብ እና ለሌሎች አስፈላጊ ቁሳቁሶች እንደሚያስፈልገው ....
እንዲሁም ይህ ሁሉ ያለ ምንም የውጪ እና የመንግስት ድጋፍ የሚከወን መሆኑን በመረዳት በቅርቡ በግቢያችን ለዚህ የሀገር ኩራት ለሆነው ማዕከል እርዳታ የሚውሉ የተወሰኑ ተግባራት በቅርብ ቀናት ውስጥ ስለሚከናወኑ እንድትዘጋጁ እየጠየቅን ። ለጊዜው በአቅማችን የመቄዶንያን እና የሰይፎ ሾው የዩትዩብ ቻናል Subscribe , Like , share እንድታደርጉ እንዲሁም
⋕በ8161 ላይ ok በማለት በቀን 1 ብር እንድትደግፉ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን 🙏
Links
የመቄዶንያ 👉 https://youtube.com/@mekedonia?si=kLvP7hGIBAoLEvzm
የሰይፉ ሾው 👉 https://youtube.com/@seifufantahun?si=BJglkVUzR4XY2f3f
ከላይ ባሉ ማስፈንጠሪያዎች ሰብስክራይብ በማድረግ screenshots ከስር ሀሳብ መስጫው ላይ ያጋሩን 🙏
<< ሰው ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው >>
የደ/ብ/ዩ/ተማ/ህ/ጽ/ቤት
https://www.tgoop.com/DBUstudent
https://www.tgoop.com/DBUstudent
ስለ መቄዶንያ የአረጋውያን እና የአይምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ምን ያህል ያውቃሉ 🤔 ?
ዛሬ ስለ መቄዶንያ ትንሽ እንበል
-ከ 8,200 በላይ አረጋውያን እና አይምሮ ህሙማንን በስሩ አቅፎ እንደያዘ
- በመላው ሀገሪቱ በስሩ 45 ቅርንጫፉች እንዳሉት
-2,500 የሚሆኑት ህሙማን በቀን ቢያንስ 3 የአዋቂ ፓምፐርስ እንደሚጠቀሙ
- በቀን ከ 2.5 ሚሊየን ብር በላይ ለመድኃኒት ፣ለምግብ እና ለሌሎች አስፈላጊ ቁሳቁሶች እንደሚያስፈልገው ....
እንዲሁም ይህ ሁሉ ያለ ምንም የውጪ እና የመንግስት ድጋፍ የሚከወን መሆኑን በመረዳት በቅርቡ በግቢያችን ለዚህ የሀገር ኩራት ለሆነው ማዕከል እርዳታ የሚውሉ የተወሰኑ ተግባራት በቅርብ ቀናት ውስጥ ስለሚከናወኑ እንድትዘጋጁ እየጠየቅን ። ለጊዜው በአቅማችን የመቄዶንያን እና የሰይፎ ሾው የዩትዩብ ቻናል Subscribe , Like , share እንድታደርጉ እንዲሁም
⋕በ8161 ላይ ok በማለት በቀን 1 ብር እንድትደግፉ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን 🙏
Links
የመቄዶንያ 👉 https://youtube.com/@mekedonia?si=kLvP7hGIBAoLEvzm
የሰይፉ ሾው 👉 https://youtube.com/@seifufantahun?si=BJglkVUzR4XY2f3f
ከላይ ባሉ ማስፈንጠሪያዎች ሰብስክራይብ በማድረግ screenshots ከስር ሀሳብ መስጫው ላይ ያጋሩን 🙏
<< ሰው ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው >>
የደ/ብ/ዩ/ተማ/ህ/ጽ/ቤት
https://www.tgoop.com/DBUstudent
https://www.tgoop.com/DBUstudent
ማስታወቂያ
በነገው ዕለት በቀን 15/10/17 ዓ/ም የምርቃት ፕሮግራም 1:30 መጀመሩን ተከትሎ የቁርስ ሰዐት እስከ 2:00 ሰዐት ስለሆነ በጊዜ ተመግባችሁ ወደ ፕሮግራሙ ገብታችሁ እንድትሳተፋ ለመግለጽ እንወዳለን።
የደ/ብ/ዩ/ተማ/ህ/ጽ/ቤት
https://www.tgoop.com/DBUstudent
በነገው ዕለት በቀን 15/10/17 ዓ/ም የምርቃት ፕሮግራም 1:30 መጀመሩን ተከትሎ የቁርስ ሰዐት እስከ 2:00 ሰዐት ስለሆነ በጊዜ ተመግባችሁ ወደ ፕሮግራሙ ገብታችሁ እንድትሳተፋ ለመግለጽ እንወዳለን።
የደ/ብ/ዩ/ተማ/ህ/ጽ/ቤት
https://www.tgoop.com/DBUstudent
Telegram
DBU የተማሪዎች ህብረት!!
የደ/ብ/ዩ የተማሪዎች ህብረት የመረጃ አውታር !!!
🎓🎉 መልካም የምረቃት ቀን ለሁሉም የ2017 ዓ.ም ተመራቂዎች 🎉🎓
ከደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
ውድ ተመራቂዎች
በቅድሚያ እንኳን ለዚች ለምትናፍቋት እና በጉጉት ስትጠብቋት ለነበረችው ውድ ቀን በሰላም አደረሳችሁ።
ዛሬ የደስታ እና ድል አንድ ቀናችሁ ነው። ከብዙ እንቅልፍ አልባ ሌሊቶችና ዓመታት እንዲሁም ከሌሎች ብዙ አስቸጋሪ የህይወት ውጣ ውረድ በኋላ በመጨረሻም ከዛሬው እለት ደርሳችኋልና እንኳን ደስ አላችሁ።
እናንተ ማለት ለበተሰቦቻችሁ ብርሃን፣ ላሳደጋችሁ እና ላኖራችሁ ማህበረሰብ ተስፋ እንዲሁም ለሃገራችሁ የወደፊት ተረካቢ ናችሁ፤ ይህንንም ደግሞ እስከዛረዋ እለት ድረስ በዘለቀው ጥረታችሁ አረጋግጣችኋልናልና ከልብ እናመሰግናለን።
📚 ከመጀመሪያው ወደ ግቢ ከገባችሁበት እለት እስከ መጨረሻዋ እለት ድረስ ያሉት እያንዳዷ እርምጃ በሁላችሁም ህይወት ውስጥ መቼም የማይፋቅ ትውስታ፣ ጓደኝነት እና ቤተሰባዊነትን ጥለው አልፈዋል።
ሁሉም መጨረሻ ለሌላ አዲስ መዕራፍ መጀመሪያ ነውና ይህም ምርቃት ለሌላ አዲስ ተለዕኮ መጀመሪያ ነው ከዚህ ግቢም ወጥታችሁ ቤተሰባችሁንና ሃገራችሁን የምትጠቅሙና ስራ ፈጣሪዎች ሆናችሁ ለሌሎች የምትተርፉ ጥሩና መልካም ዜጋ እንድትሆኑ መልካም ምኞታችንን እንገልፃለን።
በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ፤እንኳንቭተመርቃችሁ!!!
ከደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
ውድ ተመራቂዎች
በቅድሚያ እንኳን ለዚች ለምትናፍቋት እና በጉጉት ስትጠብቋት ለነበረችው ውድ ቀን በሰላም አደረሳችሁ።
ዛሬ የደስታ እና ድል አንድ ቀናችሁ ነው። ከብዙ እንቅልፍ አልባ ሌሊቶችና ዓመታት እንዲሁም ከሌሎች ብዙ አስቸጋሪ የህይወት ውጣ ውረድ በኋላ በመጨረሻም ከዛሬው እለት ደርሳችኋልና እንኳን ደስ አላችሁ።
እናንተ ማለት ለበተሰቦቻችሁ ብርሃን፣ ላሳደጋችሁ እና ላኖራችሁ ማህበረሰብ ተስፋ እንዲሁም ለሃገራችሁ የወደፊት ተረካቢ ናችሁ፤ ይህንንም ደግሞ እስከዛረዋ እለት ድረስ በዘለቀው ጥረታችሁ አረጋግጣችኋልናልና ከልብ እናመሰግናለን።
📚 ከመጀመሪያው ወደ ግቢ ከገባችሁበት እለት እስከ መጨረሻዋ እለት ድረስ ያሉት እያንዳዷ እርምጃ በሁላችሁም ህይወት ውስጥ መቼም የማይፋቅ ትውስታ፣ ጓደኝነት እና ቤተሰባዊነትን ጥለው አልፈዋል።
ሁሉም መጨረሻ ለሌላ አዲስ መዕራፍ መጀመሪያ ነውና ይህም ምርቃት ለሌላ አዲስ ተለዕኮ መጀመሪያ ነው ከዚህ ግቢም ወጥታችሁ ቤተሰባችሁንና ሃገራችሁን የምትጠቅሙና ስራ ፈጣሪዎች ሆናችሁ ለሌሎች የምትተርፉ ጥሩና መልካም ዜጋ እንድትሆኑ መልካም ምኞታችንን እንገልፃለን።
በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ፤እንኳንቭተመርቃችሁ!!!
እንኳን ደስ አለሽ ተማሪ ፈቲሃ አሕመድ
ከኢኮኖሚክስ ትምህርት ክፍል 4.00 ነጥብ በማምጣት የዩኒቨርስቲውን 🏆 ዋንጫ ወስዳዋለች ።
የሴቶች ዋንጫም ወስዳዋለች በድጋሚ እንኳን ደስ አለሽ በርቺልን
የደ/ብ/ዩ/ተማ/ህ/ጽ/ቤት
https://www.tgoop.com/DBUstudent
https://www.tgoop.com/DBUstudent
ከኢኮኖሚክስ ትምህርት ክፍል 4.00 ነጥብ በማምጣት የዩኒቨርስቲውን 🏆 ዋንጫ ወስዳዋለች ።
የሴቶች ዋንጫም ወስዳዋለች በድጋሚ እንኳን ደስ አለሽ በርቺልን
የደ/ብ/ዩ/ተማ/ህ/ጽ/ቤት
https://www.tgoop.com/DBUstudent
https://www.tgoop.com/DBUstudent
ማስታወቂያ
ለሁሉም በዩኒቨርስቲው ውስጥ ለሚገኙ ተማሪዎቻችን ከነገ ማለትም ረቡዕ ቀን 18/10/17 ዓ.ም 6:00 ሰዐት በኋላ ግቢው ውሰጥ አገልግሎት ስለማታገኙ አስፈላጊ ነገሮችን በተቻለ ፍጥነት እንድትጨርሱ ለማሳወቅ እንወዳለን።
የደ/ብ/ዩ/ተማ/ህ/ጽ/ቤት
https://www.tgoop.com/DBUstudent
ለሁሉም በዩኒቨርስቲው ውስጥ ለሚገኙ ተማሪዎቻችን ከነገ ማለትም ረቡዕ ቀን 18/10/17 ዓ.ም 6:00 ሰዐት በኋላ ግቢው ውሰጥ አገልግሎት ስለማታገኙ አስፈላጊ ነገሮችን በተቻለ ፍጥነት እንድትጨርሱ ለማሳወቅ እንወዳለን።
የደ/ብ/ዩ/ተማ/ህ/ጽ/ቤት
https://www.tgoop.com/DBUstudent
Telegram
DBU የተማሪዎች ህብረት!!
የደ/ብ/ዩ የተማሪዎች ህብረት የመረጃ አውታር !!!