በቅዱስ ፓትርያርኩ የሚመራ ልዑካን ቡድን ወደ
ክልል ትግራይ ርዕሰ ከተማ መቐለ ተጓዘ !
ሐምሌ 3 ቀን 2015 ዓ.ም (ተ.ሚ.ማ/አዲስ አበባ)
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ለክልል ትግራይ የሰብዓዊ ድጋፍ እንዲደረግና ቅዱስ ፓትርያርኩና ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በትግራይ ክልል ከሚገኙ አባቶች ጋር ውይይት እንዲያደረጉ ውሳኔ አስተላልፏል።
ይህ በእንዲህ እያለ ቀደም ሲል የተቋቋመው ኮሚቴው ወደ ክልሉ ከመጓዙ አስቀድሞ በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ የሚመራ ልዑካን ቡድን ወደ መቐለ እንዲጓዝና የሰብዓዊ ድጋፍ ከማድረግ በተጨማሪ በክልሉ ከሚገኙ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ጋር ውይይት አድርጎ እንዲመለስ በቋሚ ሲኖዶስ መወሰኑና ይኸው በመቐለ ሊካሔድ የታሰቀው መርሐ ግብርም አስቀድሞ ለክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር እንዲደርስ ተደርጓል።
በዚህም መሰረት በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የሚመራ 18 አባላት ያሉት የልዑካን ቡድን ዛሬ ሐምሌ 3 ቀን 2015 ዓ.ም ማለዳ ወደ ክልል ትግራይ መቐለ ከተማ አምርቷል።
ልዑካን ቡድኑ በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር በመገኘት የሰብዐዊ ድጋፉን የሚያበረክት ሲሆን በክልሉ ጊዜያዊ መንግስት በኩል በሚመቻቸው መሠረት ተፈናቃይ ወገኖችን ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በመርሐ ግብሩ መሰረትም ቅዱስ ፓትርያርኩና የልዑካን ቡድኑ አባላት በትግራይ ከሚገኙ ብፁዓን አባቶች ጋር ውይይት ያደርጋሉ።ቅዱስ ሲኖዶስ በቅርቡ ባስተላለፈው ውሳኔ መሠረት የትግራይን ሕዝብ ይቅርታ መጠየቁ ይታወሳል።
©የ/ኢ/ኦ/ተ/ቤተክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
#Ethiopia
https://www.tgoop.com/DIYAKONAE
ክልል ትግራይ ርዕሰ ከተማ መቐለ ተጓዘ !
ሐምሌ 3 ቀን 2015 ዓ.ም (ተ.ሚ.ማ/አዲስ አበባ)
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ለክልል ትግራይ የሰብዓዊ ድጋፍ እንዲደረግና ቅዱስ ፓትርያርኩና ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በትግራይ ክልል ከሚገኙ አባቶች ጋር ውይይት እንዲያደረጉ ውሳኔ አስተላልፏል።
ይህ በእንዲህ እያለ ቀደም ሲል የተቋቋመው ኮሚቴው ወደ ክልሉ ከመጓዙ አስቀድሞ በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ የሚመራ ልዑካን ቡድን ወደ መቐለ እንዲጓዝና የሰብዓዊ ድጋፍ ከማድረግ በተጨማሪ በክልሉ ከሚገኙ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ጋር ውይይት አድርጎ እንዲመለስ በቋሚ ሲኖዶስ መወሰኑና ይኸው በመቐለ ሊካሔድ የታሰቀው መርሐ ግብርም አስቀድሞ ለክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር እንዲደርስ ተደርጓል።
በዚህም መሰረት በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የሚመራ 18 አባላት ያሉት የልዑካን ቡድን ዛሬ ሐምሌ 3 ቀን 2015 ዓ.ም ማለዳ ወደ ክልል ትግራይ መቐለ ከተማ አምርቷል።
ልዑካን ቡድኑ በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር በመገኘት የሰብዐዊ ድጋፉን የሚያበረክት ሲሆን በክልሉ ጊዜያዊ መንግስት በኩል በሚመቻቸው መሠረት ተፈናቃይ ወገኖችን ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በመርሐ ግብሩ መሰረትም ቅዱስ ፓትርያርኩና የልዑካን ቡድኑ አባላት በትግራይ ከሚገኙ ብፁዓን አባቶች ጋር ውይይት ያደርጋሉ።ቅዱስ ሲኖዶስ በቅርቡ ባስተላለፈው ውሳኔ መሠረት የትግራይን ሕዝብ ይቅርታ መጠየቁ ይታወሳል።
©የ/ኢ/ኦ/ተ/ቤተክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
#Ethiopia
https://www.tgoop.com/DIYAKONAE
Telegram
ትምህርተ ኦርቶዶክስ
ውድ የ ትምህርተ ኦርቶዶክስ ቻናል ተከታዮች በሙሉ በዚህ ቻናል ሙሉ በሙሉ የኦርቶዶክስ ሀይማኖት ትምህርቶችን በቻ የምንለጥፍ መሆኑን ለመግለፅ እነዳለሁ ለሌሎችም በማጋራት (ሼር ) አገልግሎቱን ይደግፉ
✝ ኦርቶዶክስ ኖት ?
📚 የቱን ኦርቶዶክሳዊ መፅሀፍ ማንበብ
ይፈልጋሉ? የሚፈልጉትን መፅሀፍ በመንካት
መፅሐፉን ያግኙ። መልካም ንባብ 📖
█🔰 መጽሐፍ ቅዱስ
█🔰 ድርሳናት
█🔰 ገድላት
█🔰 ተዓምራት
█🔰 መልከዐት
█🔰 ውዳሴ ማርያም
█🔰 መዝሙረ ዳዊት
█🔰 ህማማት
█🔰 መፅሀፈ ቅዳሴ
█🔰 የሰዶም መጨረሻ
█🔰 ባህረ ሀሳብ
█🔰 የሳጥናኤል ጎል
█🔰 አንድሮሜዳ
█🔰 እመጓ ዝጎራ
█🔰 መርበብት ሰበዝ
█🔰 መጽሐፈ ሄኖክ
█🔰 ውዳሴ ማርያም
█🔰 የወጣቶች ህይወት
█🔰 ኦርቶዶክስ መልስ አላት
█🔰 የዋልድባ ገዳም ታሪክ
█🔰 መጽሐፈ አክሲማሮስ
█🔰 14ቱ ፍሬ ቅዳሴያት
█🔰 ሐይማኖተ አበው
█🔰 ራዕየ ማርያም
█🔰 ታቦተ ጽዮንን ፍለጋ
█🔰 ፍካሬ ኢየሱስ
█🔰 መርበብተ ሰሎሞን
█🔰 የቶ መስቀል ትርጉም
█🔰 ባሕረ ሐሳብ
█🔰 ኢትዮጵያዊ ጃንደረባ
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
█ 🔰 ✞ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ❖ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ✞ 🔰 █
█ 🔰 ✞ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ❖ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ✞ 🔰 █
█ 🔰 ✞ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ❖ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ✞ 🔰 █
█ 🔰 ✞ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ❖ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ✞ 🔰 █
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
📚 የቱን ኦርቶዶክሳዊ መፅሀፍ ማንበብ
ይፈልጋሉ? የሚፈልጉትን መፅሀፍ በመንካት
መፅሐፉን ያግኙ። መልካም ንባብ 📖
█🔰 መጽሐፍ ቅዱስ
█🔰 ድርሳናት
█🔰 ገድላት
█🔰 ተዓምራት
█🔰 መልከዐት
█🔰 ውዳሴ ማርያም
█🔰 መዝሙረ ዳዊት
█🔰 ህማማት
█🔰 መፅሀፈ ቅዳሴ
█🔰 የሰዶም መጨረሻ
█🔰 ባህረ ሀሳብ
█🔰 የሳጥናኤል ጎል
█🔰 አንድሮሜዳ
█🔰 እመጓ ዝጎራ
█🔰 መርበብት ሰበዝ
█🔰 መጽሐፈ ሄኖክ
█🔰 ውዳሴ ማርያም
█🔰 የወጣቶች ህይወት
█🔰 ኦርቶዶክስ መልስ አላት
█🔰 የዋልድባ ገዳም ታሪክ
█🔰 መጽሐፈ አክሲማሮስ
█🔰 14ቱ ፍሬ ቅዳሴያት
█🔰 ሐይማኖተ አበው
█🔰 ራዕየ ማርያም
█🔰 ታቦተ ጽዮንን ፍለጋ
█🔰 ፍካሬ ኢየሱስ
█🔰 መርበብተ ሰሎሞን
█🔰 የቶ መስቀል ትርጉም
█🔰 ባሕረ ሐሳብ
█🔰 ኢትዮጵያዊ ጃንደረባ
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
█ 🔰 ✞ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ❖ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ✞ 🔰 █
█ 🔰 ✞ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ❖ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ✞ 🔰 █
█ 🔰 ✞ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ❖ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ✞ 🔰 █
█ 🔰 ✞ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ❖ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ✞ 🔰 █
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ!!!
በመንፈስ ቅዱስ የሚመራው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ አምስትና በሕገ ቤተክርስቲያን አንቀጽ 19 ቁጥር 3 አስቸኳይ ጉዳይ ሲያጋጥም ምልዓተ ጉባኤ እንደሚያደርግ በተደነገገው መሠረት ሐምሌ 26ቀን 2015 ዓ.ም. ባካሄደው አስቸኳይ ምልዓተ ጉባኤ በቤተ ክርስቲያናችን ላይ በተፈጠረው ወቅታዊ የዶግማ፣ የቀኖናና የአስተዳደራዊ ጥሰቶችን አስመልክቶ ውሳኔዎች አሳልፏል፡፡
ጥንታዊት፣ ሐዋርያዊትና ዓለም አቀፋዊት የሆነች ቅድስት ቤተክርስቲያን ሕዝብና አሕዛብን፣ ሰውና መላእክትን፣ ፍጡራን እና ፈጣሪን አንድ አድርጋ የሰው ልጆች ሁሉ በቋንቋ፣ በቀለምና በጐሣ ሳይከፋፈሉ ሀብተ ወልድና ስመ ክርስትና አግኝተው ከአብራከ መንፈስ ቅዱስ ከማህፀነ ዮርዳኖስ የተወለዱ በማየ ገቦ ተጠምቀው የቤተ ክርስቲያን ልጆች በመሆን ልዩነት የሌለባትን ዘለዓለማዊት መንግሥተ እግዚአብሔር እንዲወርሱ በደመ ክርስቶስ የተመሠረተች ስትሆን በየዘመናቱ የተነሣባትን ፈተና ሁሉ አልፋ ከእኛ ዘመን ደርሳለች፤
ምንም እንኳ ከኦርቶዶክስ ትምህርተ ሃይማኖት ፈጽሞ በተለየ ሁኔታ ቤተ ክርስቲያንን በጐሣና በቋንቋ የመለየት ሂደት በዓለም አቀፍ ደረጃ እንግዳ ክስተት ቢሆንም ቤተ ክርስቲያን ከሃይማኖታዊና መንፈሳዊ ጠባይዋ በተለየ፣ ታሪኳንና ሥርዓቷን በማይመጥን፣ ከሕግ መንፈሳዊ፣ ከሕግ ጠባይአዊ እና ከሕገ አእምሮ በወጣ መልኩ የደረሰባት የዶግማ፣ የቀኖናና የአስተዳደር ጥሰት ቅዱስ ሲኖዶስን እጅግ አሳዝኖታል፤
ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ለሀገር አንድነት፣ ለፍትሕ፣ ለጥበብ፣ ለሕዝብ ትስስር፣ ለማኅበራዊ ዕድገት፣ ለጤና፣ ለሥነ-ምግባር መሠረትና ዐምድ፤ ሆና በዓለም አቀፍ ደረጃ የተፈራች፣ የተከበረችና የተወደደች፤ ዕሴቷ እና ዕምቅ የዕውቀት ሀብቷ በምሁራን የታወቀ፣ በትምህርተ ዓለም ሳይቀር የተቀረጸ፤ በእውነተኛ ሊቃውንት የተመሠከረ፣ ቅርሶቿ የተመዘገቡላት ስትሆን፤ ከፍተኛውን ሐዋርያዊ ተልእኮ እንዲወጡ አደራ በተሰጣቸው ሊቃነ ጳጳሳት በማኅበረሰብ ዕድገትና አስተዳደር ውስጥ ከሕዝብ ጋር በቆመች፣ ከፖለቲካ በጸዳች ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ላይ መንፈሳዊና ሕዝባዊት ተቋምነቷን በመካድ ከፍተኛ የሆነ ሕገ ወጥ ድርጊትና ተቋምን የመናድ እንደሁም መዋቅሯን የማፍረስ ተግባር ተከናውኗል፡-
በዚሁ መሠረት፡-
ሐምሌ 16 እና 23 ቀን 2015 ዓ/ም በክልል ትግራይ በማእከላዊ ዞን አክሱም ሀገረ ስብከት በርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ማርያም ገዳም ውስጥ የተፈጸመውን ሕገወጥ የሆነ አስነዋሪ፤ የቀኖና ቤተ ክርስቲያን ጥሰት አስመልከቶ ቅዱስ ሲኖዶስ ሐምሌ 26ቀን 2015 ዓ/ም አስቸኳይ ምልዐተ ጉባዔ አድርጓል፤
ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በደመ ክርስቶስ ከተመሠረተችበት ጊዜ ጀምሮ ያለፈተና የኖረችበት ጊዜ እንደሌለ ቅዱሳት መጻሕፍትና የታሪክ መዛግብት ሲመሰክሩ በዘመነ ሐዋርያት ቢጽ ሐሳውያን፣ በዘመነ ሊቃውንት የተለያዩ መናፍቃን፣… በየጊዜው እየተነሡ ሲፈታተኗት ኑረዋል፡፡ አሁንም በግልጽ እንደሚታየው ከውጭም ከውስጥም በተደራጁ ምንደኞች በመፈተን ላይ ትገኛለች፡፡ ይህንኑ በመረዳትም ቅዱስ ሲኖዶስ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት አስተዳደር ጉባዔ፣ የሊቃውንት ጉባኤ፤ የሕግ አገልግሎት መምሪያና የህግ ባለሙያዎች አቢይ ኮሚቴ፤ የውጪ ግንኙነት መምሪያ፣ ካቀረቡት ዶግማዊ፣ቀኖናዊ፣ታሪካዊና ትውፊታዊ ሰነዶች በመነሣት የቤተ ክርስቲያንን ልዕልና ለማስከበር ያስችል ዘንድ ጥልቅ ውይይት አድርጓል፡፡
በዚህም መሠረት ሐምሌ 16 እና 23 ቀን 2015 ዓ.ም. በክልል ትግራይ በርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ገዳም ውስጥ በትግራይ ክልል በሚገኙ ሊቃነ ጳጳሳት፡-
1. አባ ኢሳይያስ
2 አባ መቃርዮስ
3. አባ መርሐ ክርስቶስ
4 አባ ጴጥሮስ መሪነት እጅግ አሳዛኝ ኢ-ሲኖዶሳዊ የሆነ አስነዋሪ፣ ሕገ-ወጥ፣ የቀኖና ቤተ ክርስቲያን ጥሰት በመፈጸም 10 መነኮሳትን በእጩነት በመምረጥና ለዘጠኙ ህገወጥ ሲመት በመፈጸም፣ ሥርወ ትውፊት ዘሐዋርያት የሆነውን የኢትዮጽያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሐዋርያዊ መንበር በመካድ "መንበረ ሰላማ" የሚባል ህገወጥ መንበር በመሠየምና በህገወጥ መንገድ የሾሟቸውን ግለሰቦች ሊቃነ ጳጳሳት በሚመሯቸው በሀገር ውስጥና በውጪ በሚገኙ አህጉረ ስብከት በሕገ ወጥ መንገድ በመመደብ ከቀኖና ቤተ ክርስቲያን ጥሰት አልፎ አንዲት ኩላዊትና ዓለም አቀፋዊት የሆነችውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን የሚከፋፍል፤ የሀገር አንድነትን የሚሸረሽር እና የሚያፈርስ፣ ምእመናንን ከምእመናን፣ ካህናትን ከካህናት፣ ሊቃውንትን ከሊቃውንት ወጣትን ከወጣት የሚያጋጭ ሰላም የሚያናጋ መሆኑን ቅዱስ ሲኖዶስ ተገንዝቧል። በመሆኑም፤
- የቤተ ክርስቲያን መንበር ሐዋርያዊ ነው፡፡ ሐዋርያዊ መንበር ጌታችን አስተምሮ ከሾማቸው ከዐሥራ ሁለቱ ከሐዋርያት የወጣ አይደለም፤ ሥልጣነ ክህነት የሚተላለፍበት፣ የኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ትምህርተ ሃይማኖት እና ቀኖና ምንጩ ወይም ሥሩ የሚነገርበት፣ የሐዲስ ኪዳን ቤተ ክርስቲያን አማናዊና ሐዋርያዊ ታሪክ፣ ሃይማኖታዊና ቀኖናዊ ትውፊት የሚጀመርበት መነሻ ነው፡፡
- ቤተ ክርስቲያን የምትመራው በሐዋርያት ሥልጣነ ክህነት ነው፤ ይኽንን ሥልጣን ማንም እንደፈለገው ሊከፋፍለው አይችልም፤ በየትም ቦታ ያሉ ጳጳሳት ከቅዱስ ሲኖዶስ እና ከቅዱስ ፓትርያርክ ዕውቅና ውጭ እንደፈለጉ በቡድኑ እየሆኑ መንበር አቋቁመናል ሊሉ አይችሉም፤ ይህ ከቤተ ክርስቲያን ትውፊትና ታሪካዊ ቅብብል ውጭ የሆነ መናፍቅነት ነው፡፡ ከቅዱስ ሲኖዶስ ሕግ እና ሥርዓት ውጭ መውጣት ሕገ ወጥነት፣ ቀኖናን መሻር፣ ኃይማኖትን ማፍረስ ነው፡፡ የገቡትን ቃል መጣስ ነው፤ ከጥንት ጀምሮ መንበር ያለ ፓትርያርክና ከሀገሪቱ ርእሰ ከተማ ውጭ የማይሰየም መሆኑ እየታወቀ መንበር አቋቁመናል ማለት የፓትርያርክን እና የሲኖዶስን ሥልጣን መቃወም፤ ከሃይማኖትም፣ ከቀኖናዊ ትውፊትም፣ ከአስተዳደራዊ መዋቅርም መውጣትና ራሳቸውን ከቤተ ክርስቲያን መንበር የለዩ በመሆኑ ቅዱስ ሲኖዶስ ድርጊቱን አውግዟል፡፡
ይህን ህገወጥ ተግባር ለመፈጸም በሀገራችን ተከስቶ የነበረው ጦርነት እንደ ምክንያት የተጠቀሰ ቢሆንም ቤተክርስቲያን ከጦርነቱ በፊት ጦርነት እንዳይከሰት ያደረገችውን ጥረት በጦርነቱ ወቅት ለተደረጉ ድጋፎችና ከጦርነቱ በኋላ ለተደረጉ የእንወያይ ጥረቶች እንዲሁም በቤተክርስቲያን በኩል የተዘረጋውን የሰላምና የእርቅ በር ይልቁንም ለሰላም ሲባል በቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባዔ የተጠየቀውን ይፋዊ ይቅርታ በመግፋት የተደረገ ኢ-ክርስቲያናዊ ተግባር ነው።
በመሆኑም
• በሕገ ቤተ ክርስቲያን አንቀጽ 16 ንዑስ ቁጥር 30 የአጲስ ቀጶሳት መሾም አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ፣ በቤተ ክርስቲያን ቀኖና መሠረት እንዲመረጡና እንዲሾሙ የመወሰን ሥልጣን የቅዱስ ሲኖዶስ መሆን የሚደነግገውን ክፍል በግልጽ የጣሰ በመሆኑ
በመንፈስ ቅዱስ የሚመራው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ አምስትና በሕገ ቤተክርስቲያን አንቀጽ 19 ቁጥር 3 አስቸኳይ ጉዳይ ሲያጋጥም ምልዓተ ጉባኤ እንደሚያደርግ በተደነገገው መሠረት ሐምሌ 26ቀን 2015 ዓ.ም. ባካሄደው አስቸኳይ ምልዓተ ጉባኤ በቤተ ክርስቲያናችን ላይ በተፈጠረው ወቅታዊ የዶግማ፣ የቀኖናና የአስተዳደራዊ ጥሰቶችን አስመልክቶ ውሳኔዎች አሳልፏል፡፡
ጥንታዊት፣ ሐዋርያዊትና ዓለም አቀፋዊት የሆነች ቅድስት ቤተክርስቲያን ሕዝብና አሕዛብን፣ ሰውና መላእክትን፣ ፍጡራን እና ፈጣሪን አንድ አድርጋ የሰው ልጆች ሁሉ በቋንቋ፣ በቀለምና በጐሣ ሳይከፋፈሉ ሀብተ ወልድና ስመ ክርስትና አግኝተው ከአብራከ መንፈስ ቅዱስ ከማህፀነ ዮርዳኖስ የተወለዱ በማየ ገቦ ተጠምቀው የቤተ ክርስቲያን ልጆች በመሆን ልዩነት የሌለባትን ዘለዓለማዊት መንግሥተ እግዚአብሔር እንዲወርሱ በደመ ክርስቶስ የተመሠረተች ስትሆን በየዘመናቱ የተነሣባትን ፈተና ሁሉ አልፋ ከእኛ ዘመን ደርሳለች፤
ምንም እንኳ ከኦርቶዶክስ ትምህርተ ሃይማኖት ፈጽሞ በተለየ ሁኔታ ቤተ ክርስቲያንን በጐሣና በቋንቋ የመለየት ሂደት በዓለም አቀፍ ደረጃ እንግዳ ክስተት ቢሆንም ቤተ ክርስቲያን ከሃይማኖታዊና መንፈሳዊ ጠባይዋ በተለየ፣ ታሪኳንና ሥርዓቷን በማይመጥን፣ ከሕግ መንፈሳዊ፣ ከሕግ ጠባይአዊ እና ከሕገ አእምሮ በወጣ መልኩ የደረሰባት የዶግማ፣ የቀኖናና የአስተዳደር ጥሰት ቅዱስ ሲኖዶስን እጅግ አሳዝኖታል፤
ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ለሀገር አንድነት፣ ለፍትሕ፣ ለጥበብ፣ ለሕዝብ ትስስር፣ ለማኅበራዊ ዕድገት፣ ለጤና፣ ለሥነ-ምግባር መሠረትና ዐምድ፤ ሆና በዓለም አቀፍ ደረጃ የተፈራች፣ የተከበረችና የተወደደች፤ ዕሴቷ እና ዕምቅ የዕውቀት ሀብቷ በምሁራን የታወቀ፣ በትምህርተ ዓለም ሳይቀር የተቀረጸ፤ በእውነተኛ ሊቃውንት የተመሠከረ፣ ቅርሶቿ የተመዘገቡላት ስትሆን፤ ከፍተኛውን ሐዋርያዊ ተልእኮ እንዲወጡ አደራ በተሰጣቸው ሊቃነ ጳጳሳት በማኅበረሰብ ዕድገትና አስተዳደር ውስጥ ከሕዝብ ጋር በቆመች፣ ከፖለቲካ በጸዳች ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ላይ መንፈሳዊና ሕዝባዊት ተቋምነቷን በመካድ ከፍተኛ የሆነ ሕገ ወጥ ድርጊትና ተቋምን የመናድ እንደሁም መዋቅሯን የማፍረስ ተግባር ተከናውኗል፡-
በዚሁ መሠረት፡-
ሐምሌ 16 እና 23 ቀን 2015 ዓ/ም በክልል ትግራይ በማእከላዊ ዞን አክሱም ሀገረ ስብከት በርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ማርያም ገዳም ውስጥ የተፈጸመውን ሕገወጥ የሆነ አስነዋሪ፤ የቀኖና ቤተ ክርስቲያን ጥሰት አስመልከቶ ቅዱስ ሲኖዶስ ሐምሌ 26ቀን 2015 ዓ/ም አስቸኳይ ምልዐተ ጉባዔ አድርጓል፤
ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በደመ ክርስቶስ ከተመሠረተችበት ጊዜ ጀምሮ ያለፈተና የኖረችበት ጊዜ እንደሌለ ቅዱሳት መጻሕፍትና የታሪክ መዛግብት ሲመሰክሩ በዘመነ ሐዋርያት ቢጽ ሐሳውያን፣ በዘመነ ሊቃውንት የተለያዩ መናፍቃን፣… በየጊዜው እየተነሡ ሲፈታተኗት ኑረዋል፡፡ አሁንም በግልጽ እንደሚታየው ከውጭም ከውስጥም በተደራጁ ምንደኞች በመፈተን ላይ ትገኛለች፡፡ ይህንኑ በመረዳትም ቅዱስ ሲኖዶስ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት አስተዳደር ጉባዔ፣ የሊቃውንት ጉባኤ፤ የሕግ አገልግሎት መምሪያና የህግ ባለሙያዎች አቢይ ኮሚቴ፤ የውጪ ግንኙነት መምሪያ፣ ካቀረቡት ዶግማዊ፣ቀኖናዊ፣ታሪካዊና ትውፊታዊ ሰነዶች በመነሣት የቤተ ክርስቲያንን ልዕልና ለማስከበር ያስችል ዘንድ ጥልቅ ውይይት አድርጓል፡፡
በዚህም መሠረት ሐምሌ 16 እና 23 ቀን 2015 ዓ.ም. በክልል ትግራይ በርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ገዳም ውስጥ በትግራይ ክልል በሚገኙ ሊቃነ ጳጳሳት፡-
1. አባ ኢሳይያስ
2 አባ መቃርዮስ
3. አባ መርሐ ክርስቶስ
4 አባ ጴጥሮስ መሪነት እጅግ አሳዛኝ ኢ-ሲኖዶሳዊ የሆነ አስነዋሪ፣ ሕገ-ወጥ፣ የቀኖና ቤተ ክርስቲያን ጥሰት በመፈጸም 10 መነኮሳትን በእጩነት በመምረጥና ለዘጠኙ ህገወጥ ሲመት በመፈጸም፣ ሥርወ ትውፊት ዘሐዋርያት የሆነውን የኢትዮጽያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሐዋርያዊ መንበር በመካድ "መንበረ ሰላማ" የሚባል ህገወጥ መንበር በመሠየምና በህገወጥ መንገድ የሾሟቸውን ግለሰቦች ሊቃነ ጳጳሳት በሚመሯቸው በሀገር ውስጥና በውጪ በሚገኙ አህጉረ ስብከት በሕገ ወጥ መንገድ በመመደብ ከቀኖና ቤተ ክርስቲያን ጥሰት አልፎ አንዲት ኩላዊትና ዓለም አቀፋዊት የሆነችውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን የሚከፋፍል፤ የሀገር አንድነትን የሚሸረሽር እና የሚያፈርስ፣ ምእመናንን ከምእመናን፣ ካህናትን ከካህናት፣ ሊቃውንትን ከሊቃውንት ወጣትን ከወጣት የሚያጋጭ ሰላም የሚያናጋ መሆኑን ቅዱስ ሲኖዶስ ተገንዝቧል። በመሆኑም፤
- የቤተ ክርስቲያን መንበር ሐዋርያዊ ነው፡፡ ሐዋርያዊ መንበር ጌታችን አስተምሮ ከሾማቸው ከዐሥራ ሁለቱ ከሐዋርያት የወጣ አይደለም፤ ሥልጣነ ክህነት የሚተላለፍበት፣ የኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ትምህርተ ሃይማኖት እና ቀኖና ምንጩ ወይም ሥሩ የሚነገርበት፣ የሐዲስ ኪዳን ቤተ ክርስቲያን አማናዊና ሐዋርያዊ ታሪክ፣ ሃይማኖታዊና ቀኖናዊ ትውፊት የሚጀመርበት መነሻ ነው፡፡
- ቤተ ክርስቲያን የምትመራው በሐዋርያት ሥልጣነ ክህነት ነው፤ ይኽንን ሥልጣን ማንም እንደፈለገው ሊከፋፍለው አይችልም፤ በየትም ቦታ ያሉ ጳጳሳት ከቅዱስ ሲኖዶስ እና ከቅዱስ ፓትርያርክ ዕውቅና ውጭ እንደፈለጉ በቡድኑ እየሆኑ መንበር አቋቁመናል ሊሉ አይችሉም፤ ይህ ከቤተ ክርስቲያን ትውፊትና ታሪካዊ ቅብብል ውጭ የሆነ መናፍቅነት ነው፡፡ ከቅዱስ ሲኖዶስ ሕግ እና ሥርዓት ውጭ መውጣት ሕገ ወጥነት፣ ቀኖናን መሻር፣ ኃይማኖትን ማፍረስ ነው፡፡ የገቡትን ቃል መጣስ ነው፤ ከጥንት ጀምሮ መንበር ያለ ፓትርያርክና ከሀገሪቱ ርእሰ ከተማ ውጭ የማይሰየም መሆኑ እየታወቀ መንበር አቋቁመናል ማለት የፓትርያርክን እና የሲኖዶስን ሥልጣን መቃወም፤ ከሃይማኖትም፣ ከቀኖናዊ ትውፊትም፣ ከአስተዳደራዊ መዋቅርም መውጣትና ራሳቸውን ከቤተ ክርስቲያን መንበር የለዩ በመሆኑ ቅዱስ ሲኖዶስ ድርጊቱን አውግዟል፡፡
ይህን ህገወጥ ተግባር ለመፈጸም በሀገራችን ተከስቶ የነበረው ጦርነት እንደ ምክንያት የተጠቀሰ ቢሆንም ቤተክርስቲያን ከጦርነቱ በፊት ጦርነት እንዳይከሰት ያደረገችውን ጥረት በጦርነቱ ወቅት ለተደረጉ ድጋፎችና ከጦርነቱ በኋላ ለተደረጉ የእንወያይ ጥረቶች እንዲሁም በቤተክርስቲያን በኩል የተዘረጋውን የሰላምና የእርቅ በር ይልቁንም ለሰላም ሲባል በቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባዔ የተጠየቀውን ይፋዊ ይቅርታ በመግፋት የተደረገ ኢ-ክርስቲያናዊ ተግባር ነው።
በመሆኑም
• በሕገ ቤተ ክርስቲያን አንቀጽ 16 ንዑስ ቁጥር 30 የአጲስ ቀጶሳት መሾም አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ፣ በቤተ ክርስቲያን ቀኖና መሠረት እንዲመረጡና እንዲሾሙ የመወሰን ሥልጣን የቅዱስ ሲኖዶስ መሆን የሚደነግገውን ክፍል በግልጽ የጣሰ በመሆኑ
• በሕገ ቤተክርስቲያን አንቀጽ 31 ንዑስ ቁ 1 እና 3 የቅዱስ ፓትርያርኩን የመዓርግ ስምና መንበር በተመለከተ የተደነገገውን ድንጋጌ የሚያፋልስ ህገወጥ ተግባር የተፈጸመ በመሆኑ
• በሕገ ቤተ ክርስቲያን አንቀጽ 37 ንዑስ ቁ.1 የኤጲስ ቆጶሳት ምርጫ የሚፈጸመው ኤጲስ ቆጶሳት እንዲሾሙ አስፈላጊ መሆኑ በቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ሲታመንበትና ሲወሰን ብቻ እንደሚፈጸምና መደንገጉ፤
• በሕገ ቤተ ክርስቲያን አንቀጽ 18 ንዑስ ቁጥር 5 የቤተ ክርስቲያንን ሃይማኖታዊ ሕግጋትንና ቀኖናን የሚያፋልስ ሊቀ ጳጳስ /ኤጲስ ቆጶስ/ ከአባልነት እንደሚሰረዝ በመደንገጉ፤
• በአጠቃላይ የተፈጸመው ሕገ ወጥ ተግባር በሕገ ሰብእም ሆነ በሕገ እግዚአብሔር ሚዛን የተወገዘ ከመሠረተ እምነት የተለየ፣ በአበው ቀኖና፣ በሕገ ቤተ ክርስቲያን እና በቤተ ክርስቲያን አስተዳደር ተቀባይት የሌለው ነው፡፡ ስለዚህ
1ኛ. በፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ 5 ንኡስ አንቀጽ 138 መሠረት ሐምሌ 16 እና ሐምሌ 23 ቀን 2015 ዓ.ም በክልል ትግራይ በማዕከላዊ ዞን አክሱም ሀገረ ስብከት በርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ቤተክርስቲያን ውስጥ
1. ብፁዕ አቡነ ኢሳይያስ የመቀሌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የእንቅስቃሴው ሰብሳቢ
2. ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ በክልል ትግራይ የማዕከላዊ ዞን አክሱም ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
3. ብፁዕ አቡነ መርሐ ክርስቶስ የአዲግራት ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
4. ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ የሽሬ እንዳሥላሴ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
የቤተ ክርስቲያንን ቀኖና በመጣስ ባልተሰጣቸው ስልጣን 9 ኤጴስ ቆጰሳትን ሾመናል፤ ሲኖዶስ አቋቁመናል በማለት በተለያዩ ሚዲያዎች በሰጡት መግለጫና በክልሉ መንግሥት ሚዲያ በተላለፈው የቀጥታ ስርጭት የተረጋገጠ በመሆኑ በዚሁ ድርጊታቸው በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭው ዓለም የሚኖረውን ሕዝበ ክርስቲያንን በማታለል የክህደት እና የኑፋቄ ተግባር በመፈጸማቸው በመንፈስ ቅዱስ የሚመራው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ አውግዞ፤ ከቤተ ክርስቲያን የተሰጣቸውን ከዲቁና ጀምሮ ያለው ሙሉ ሥልጣነ ክህነት በመሻር አውግዞ ለይቷቸዋል፡፡
በመሆኑም፡-
ሀ. ሥልጣነ ክህነታቸውና የማዕረግ ስማቸው በቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ ውሳኔ የተነሣ ስለሆነ ከዛሬ ሐምሌ 26 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በቀድሞ ዓለማዊ ስማቸው እንዲጠሩ፤
ለ. በቤተ ክርስቲያናችን መንፈሳዊ አገልግሎት ዙርያም በሕይወትም ሆነ በሞት ማናቸውንም መንፈሳዊ አገልግሎት እንዳያገኙ ቅዱስ ሲኖዶስ አውግዞ ከቤተ ክርስቲያን ለይቷቸዋል፡፡
• ይሁን እንጅ ከላይ በስም ተጠቅሰው የተወገዙት ግለሰቦች በሠሩት የቀኖና ጥሰት ተጸጽው ይቅርታን ቢጠይቁ የቅድስት ቤተ ክርስቲያን የምህረት ደጆች ሁል ጊዜ ክፈት መሆናቸውና በቀኖና ቤተ ክርስቲያን መሠረት የምንቀበላቸው መሆኑን ቅዱስ ሲኖዶስ ያሳውቃል፤
2ኛ. የቅዱስ ሲኖዶሱንና የቤተ ክርስቲያኒቱን ልዕልና በመዳፈር እና ቀኖና ቤተ ክርስቲያንን በመጣስ በተነሳሱ ግለሰቦች አማካኝነት የኤጲስ ቆጶስነት ሹመት አግኝተናል፤ ተሹመናል እያሉ የሚገኙ 9 መነኮሳት
፩. አባ ዘሥላሴ ማርቆስ
፪. አባ ኃይለ ሚካኤል አረጋይ
፫. አባ እስጢፋኖስ ገብረ ጊዮርጊስ
፬. አባ መሓሪ ሀብቶ
፭. አባ ኤልያስ ታደሰ ገብረ ኪዳን
፮. አባ ጽጌ ገነት ኪዳነ ወልድ
፯. አባ ዘርአ ዳዊት ብርሃነ
፰. አባ ዮሐንስ ከበደ
፱. አባ የማነ ብርሃን ወልደ ሳሙኤል
በሕገ ወጥ መንገድ ቀኖና ቤተ ክርስቲያንንን ጥሰው የተገኙ በመሆኑ አስቀድሞ ከቤተ ክርስቲያን የተሰጣቸው ከዲቁና ጀምሮ ያለው ሙሉ ሥልጣነ ክህነት ተሽሮ ከዛሬ ሐምሌ 26 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በቤተ ክርስቲያናችን መንፈሳዊ አገልግሎት ዙርያ በሕይወትም ሆነ በሞት ማናቸውንም መንፈሳዊ አገልግሎት እንዳያገኙ ቅዱስ ሲኖዶስ አውግዞ ከቤተ ክርስቲያን ለይቷቸዋል፡፡
3ኛ. ይህ ህገወጥ ሢመት እንዲፈጸም ከመጀመሪያው ጽንሰ ሀሳብ ጀምሮ መሪ ተዋናይና ቀስቃሽ በመሆን ኢትዮጵያን ኤልዛቤል በማለትና ስሟን የሚጠራ የተረገመ ይሁን በማለት እንዲሁም ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ጋር የዶግማ ልዩነት አለን በማለት የኑፋቄ ትምህርት በተለያዩ መገናኛ ብዙኃን የተናገሩትና በህገወጥ ሢመቱ ላይም በእጩነት ተመርጠው በሂደት ላይ ያሉት አባ ሠረቀ ብርሃን ወልደ ሳሙኤልና ሂደቱን በዋና አስፈጻሚነት በመምራትና መግለጫ በመስጠት ላይ ያሉት መ/ር ተስፋዬ ሐደራ ከዛሬ ሐምሌ 26 ቀን 2015 ዓ/ም ጀምሮ በቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ተወግዘው ከቤተክርስቲያን ተለይተዋል።
ከላይ በስም ተጠቅሰው የተወገዙት ግለሰቦች በሠሩት የቀኖና ጥሰት ተጸጽው ይቅርታን ቢጠይቁ የቅድስት ቤተ ክርስቲያን የምህረት ደጆች ሁል ጊዜ ክፈት መሆናቸውና በቀኖና ቤተ ክርስቲያን መሠረት የምንቀበላቸው መሆኑን ቅዱስ ሲኖዶስ ያሳውቃል።
4ኛ. “መንበረ ሰላማ” የሚለው ሕገወጥ ሥያሜን በተመለከተ በቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ትውፊትም ሆነ በቀደምት አብያተ ክርስቲያናት ትውፊት የማይታወቅ፣ ሃይማኖታዊ መሠረት የሌለው፣ ከቀኖና የወጣ፣ አስተዳደራዊ መዋቅርን የሚያዛባ በመሆኑ የኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አትቀበለውም፤ በተጨማሪም ከአንዲት፣ ቅድስት፣ ሐዋርያዊትና ዓለም አቀፋዊትየሆነች የኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሐዋርያዊ መንበር መሠረተ እምነት፣ ታሪክና ቀኖና፣ ከአስተዳደር እና ሕግ ባፈነገጠ ሁኔታ ትውፊትን በመዳፈር ጎሣን መሠረት አድርጎ የተፈጠረ ሕገ ወጥ አደረጃጀት በመሆኑ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ አውግዞታል፡፡ ይሕንንም የክርስትናን ትውፊት እና ሐዋርያዊ መሠረት የሚዛባና ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን የማይወክል መሆኑ ታውቆ በመላው ዓለም ለሚመለከተው ሁሉ በደብዳቤ እንዲገለጽ እንዲደረግ፤
6. በየደረጃው የሚገኙ የቤተ ክርስቲያኒቱ የሥራ ኃላፊዎች፤ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፤ መነኮሳት፤ አገልጋይ ካህናት፤ የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች፤ ልዩ ልዩ የቤተ ክርስቲያኒቱ መንፈሳዊ ማህበራት እና ምእመናን እና ምእመናት ይህን ሕገ ወጥ አድራጎት ከመከላከል እና የቤተ ክርስቲያናችሁን ደህንነት ከመጠበቅ በተጨማሪ ለዚህ ሕገ ወጥ አድራጎት ልዩ ልዩ ድጋፍ የሚያደረግ ተቋማት እና ግለሰቦችን አስፈላጊውን ክትትል እና ቁጥጥር በማድረግ የመከላከል ሥራችሁን እንድትወጡ ዘንድ ቅዱስ ሲኖዶስ ወስኗል፡፡
8. የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ስምን ከፊትም ሆነ ከኃላ በመጨመር እና በመቀነስ በከፊልም ሆነ በሙሉ መጠቀም፤ ዓርማዋን፤ አድራሻዋን፤የአምልኮ እና የሥርዓት መፈጸሚያ የሆኑ ንዋያ ቅዱሳትንና አልባሳት እንዲሁም መጻሕፍት መገልገል የማይችሉ መሆኑ ታውቆ ይህንን ጉዳይ በየደረጃው ያሉ መንግሥታዊ አካላት እና የቤተ ክርስቲያኒቱ የሥራ ኃላፊዎች ተከታትለው እንዲያስፈጽሙ ቅዱስ ሲኖዶስ የወሰነ ሲሆን በተጨማሪም ይህን ውሳኔ ተላልፈው በሚገኙ ማናቸውም ግለሰቦች እና ተቋማት ላይ ተገቢውን ሕግ አግባብ ተከትሎ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ዓለማት የሚያስፈጽም ዓለም አቀፍ እና ሀገር አቀፍ የሕግ ባለሙያዎች በመመደብ ተገቢውን ሁሉ በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት በኩል እንዲፈጸም ቅዱስ ሲኖዶስ ወስኗል፡፡
• በሕገ ቤተ ክርስቲያን አንቀጽ 37 ንዑስ ቁ.1 የኤጲስ ቆጶሳት ምርጫ የሚፈጸመው ኤጲስ ቆጶሳት እንዲሾሙ አስፈላጊ መሆኑ በቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ሲታመንበትና ሲወሰን ብቻ እንደሚፈጸምና መደንገጉ፤
• በሕገ ቤተ ክርስቲያን አንቀጽ 18 ንዑስ ቁጥር 5 የቤተ ክርስቲያንን ሃይማኖታዊ ሕግጋትንና ቀኖናን የሚያፋልስ ሊቀ ጳጳስ /ኤጲስ ቆጶስ/ ከአባልነት እንደሚሰረዝ በመደንገጉ፤
• በአጠቃላይ የተፈጸመው ሕገ ወጥ ተግባር በሕገ ሰብእም ሆነ በሕገ እግዚአብሔር ሚዛን የተወገዘ ከመሠረተ እምነት የተለየ፣ በአበው ቀኖና፣ በሕገ ቤተ ክርስቲያን እና በቤተ ክርስቲያን አስተዳደር ተቀባይት የሌለው ነው፡፡ ስለዚህ
1ኛ. በፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ 5 ንኡስ አንቀጽ 138 መሠረት ሐምሌ 16 እና ሐምሌ 23 ቀን 2015 ዓ.ም በክልል ትግራይ በማዕከላዊ ዞን አክሱም ሀገረ ስብከት በርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን ቤተክርስቲያን ውስጥ
1. ብፁዕ አቡነ ኢሳይያስ የመቀሌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የእንቅስቃሴው ሰብሳቢ
2. ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ በክልል ትግራይ የማዕከላዊ ዞን አክሱም ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
3. ብፁዕ አቡነ መርሐ ክርስቶስ የአዲግራት ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
4. ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ የሽሬ እንዳሥላሴ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
የቤተ ክርስቲያንን ቀኖና በመጣስ ባልተሰጣቸው ስልጣን 9 ኤጴስ ቆጰሳትን ሾመናል፤ ሲኖዶስ አቋቁመናል በማለት በተለያዩ ሚዲያዎች በሰጡት መግለጫና በክልሉ መንግሥት ሚዲያ በተላለፈው የቀጥታ ስርጭት የተረጋገጠ በመሆኑ በዚሁ ድርጊታቸው በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭው ዓለም የሚኖረውን ሕዝበ ክርስቲያንን በማታለል የክህደት እና የኑፋቄ ተግባር በመፈጸማቸው በመንፈስ ቅዱስ የሚመራው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ አውግዞ፤ ከቤተ ክርስቲያን የተሰጣቸውን ከዲቁና ጀምሮ ያለው ሙሉ ሥልጣነ ክህነት በመሻር አውግዞ ለይቷቸዋል፡፡
በመሆኑም፡-
ሀ. ሥልጣነ ክህነታቸውና የማዕረግ ስማቸው በቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ ውሳኔ የተነሣ ስለሆነ ከዛሬ ሐምሌ 26 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በቀድሞ ዓለማዊ ስማቸው እንዲጠሩ፤
ለ. በቤተ ክርስቲያናችን መንፈሳዊ አገልግሎት ዙርያም በሕይወትም ሆነ በሞት ማናቸውንም መንፈሳዊ አገልግሎት እንዳያገኙ ቅዱስ ሲኖዶስ አውግዞ ከቤተ ክርስቲያን ለይቷቸዋል፡፡
• ይሁን እንጅ ከላይ በስም ተጠቅሰው የተወገዙት ግለሰቦች በሠሩት የቀኖና ጥሰት ተጸጽው ይቅርታን ቢጠይቁ የቅድስት ቤተ ክርስቲያን የምህረት ደጆች ሁል ጊዜ ክፈት መሆናቸውና በቀኖና ቤተ ክርስቲያን መሠረት የምንቀበላቸው መሆኑን ቅዱስ ሲኖዶስ ያሳውቃል፤
2ኛ. የቅዱስ ሲኖዶሱንና የቤተ ክርስቲያኒቱን ልዕልና በመዳፈር እና ቀኖና ቤተ ክርስቲያንን በመጣስ በተነሳሱ ግለሰቦች አማካኝነት የኤጲስ ቆጶስነት ሹመት አግኝተናል፤ ተሹመናል እያሉ የሚገኙ 9 መነኮሳት
፩. አባ ዘሥላሴ ማርቆስ
፪. አባ ኃይለ ሚካኤል አረጋይ
፫. አባ እስጢፋኖስ ገብረ ጊዮርጊስ
፬. አባ መሓሪ ሀብቶ
፭. አባ ኤልያስ ታደሰ ገብረ ኪዳን
፮. አባ ጽጌ ገነት ኪዳነ ወልድ
፯. አባ ዘርአ ዳዊት ብርሃነ
፰. አባ ዮሐንስ ከበደ
፱. አባ የማነ ብርሃን ወልደ ሳሙኤል
በሕገ ወጥ መንገድ ቀኖና ቤተ ክርስቲያንንን ጥሰው የተገኙ በመሆኑ አስቀድሞ ከቤተ ክርስቲያን የተሰጣቸው ከዲቁና ጀምሮ ያለው ሙሉ ሥልጣነ ክህነት ተሽሮ ከዛሬ ሐምሌ 26 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በቤተ ክርስቲያናችን መንፈሳዊ አገልግሎት ዙርያ በሕይወትም ሆነ በሞት ማናቸውንም መንፈሳዊ አገልግሎት እንዳያገኙ ቅዱስ ሲኖዶስ አውግዞ ከቤተ ክርስቲያን ለይቷቸዋል፡፡
3ኛ. ይህ ህገወጥ ሢመት እንዲፈጸም ከመጀመሪያው ጽንሰ ሀሳብ ጀምሮ መሪ ተዋናይና ቀስቃሽ በመሆን ኢትዮጵያን ኤልዛቤል በማለትና ስሟን የሚጠራ የተረገመ ይሁን በማለት እንዲሁም ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ጋር የዶግማ ልዩነት አለን በማለት የኑፋቄ ትምህርት በተለያዩ መገናኛ ብዙኃን የተናገሩትና በህገወጥ ሢመቱ ላይም በእጩነት ተመርጠው በሂደት ላይ ያሉት አባ ሠረቀ ብርሃን ወልደ ሳሙኤልና ሂደቱን በዋና አስፈጻሚነት በመምራትና መግለጫ በመስጠት ላይ ያሉት መ/ር ተስፋዬ ሐደራ ከዛሬ ሐምሌ 26 ቀን 2015 ዓ/ም ጀምሮ በቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ተወግዘው ከቤተክርስቲያን ተለይተዋል።
ከላይ በስም ተጠቅሰው የተወገዙት ግለሰቦች በሠሩት የቀኖና ጥሰት ተጸጽው ይቅርታን ቢጠይቁ የቅድስት ቤተ ክርስቲያን የምህረት ደጆች ሁል ጊዜ ክፈት መሆናቸውና በቀኖና ቤተ ክርስቲያን መሠረት የምንቀበላቸው መሆኑን ቅዱስ ሲኖዶስ ያሳውቃል።
4ኛ. “መንበረ ሰላማ” የሚለው ሕገወጥ ሥያሜን በተመለከተ በቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ትውፊትም ሆነ በቀደምት አብያተ ክርስቲያናት ትውፊት የማይታወቅ፣ ሃይማኖታዊ መሠረት የሌለው፣ ከቀኖና የወጣ፣ አስተዳደራዊ መዋቅርን የሚያዛባ በመሆኑ የኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አትቀበለውም፤ በተጨማሪም ከአንዲት፣ ቅድስት፣ ሐዋርያዊትና ዓለም አቀፋዊትየሆነች የኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሐዋርያዊ መንበር መሠረተ እምነት፣ ታሪክና ቀኖና፣ ከአስተዳደር እና ሕግ ባፈነገጠ ሁኔታ ትውፊትን በመዳፈር ጎሣን መሠረት አድርጎ የተፈጠረ ሕገ ወጥ አደረጃጀት በመሆኑ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ አውግዞታል፡፡ ይሕንንም የክርስትናን ትውፊት እና ሐዋርያዊ መሠረት የሚዛባና ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን የማይወክል መሆኑ ታውቆ በመላው ዓለም ለሚመለከተው ሁሉ በደብዳቤ እንዲገለጽ እንዲደረግ፤
6. በየደረጃው የሚገኙ የቤተ ክርስቲያኒቱ የሥራ ኃላፊዎች፤ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፤ መነኮሳት፤ አገልጋይ ካህናት፤ የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች፤ ልዩ ልዩ የቤተ ክርስቲያኒቱ መንፈሳዊ ማህበራት እና ምእመናን እና ምእመናት ይህን ሕገ ወጥ አድራጎት ከመከላከል እና የቤተ ክርስቲያናችሁን ደህንነት ከመጠበቅ በተጨማሪ ለዚህ ሕገ ወጥ አድራጎት ልዩ ልዩ ድጋፍ የሚያደረግ ተቋማት እና ግለሰቦችን አስፈላጊውን ክትትል እና ቁጥጥር በማድረግ የመከላከል ሥራችሁን እንድትወጡ ዘንድ ቅዱስ ሲኖዶስ ወስኗል፡፡
8. የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ስምን ከፊትም ሆነ ከኃላ በመጨመር እና በመቀነስ በከፊልም ሆነ በሙሉ መጠቀም፤ ዓርማዋን፤ አድራሻዋን፤የአምልኮ እና የሥርዓት መፈጸሚያ የሆኑ ንዋያ ቅዱሳትንና አልባሳት እንዲሁም መጻሕፍት መገልገል የማይችሉ መሆኑ ታውቆ ይህንን ጉዳይ በየደረጃው ያሉ መንግሥታዊ አካላት እና የቤተ ክርስቲያኒቱ የሥራ ኃላፊዎች ተከታትለው እንዲያስፈጽሙ ቅዱስ ሲኖዶስ የወሰነ ሲሆን በተጨማሪም ይህን ውሳኔ ተላልፈው በሚገኙ ማናቸውም ግለሰቦች እና ተቋማት ላይ ተገቢውን ሕግ አግባብ ተከትሎ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ዓለማት የሚያስፈጽም ዓለም አቀፍ እና ሀገር አቀፍ የሕግ ባለሙያዎች በመመደብ ተገቢውን ሁሉ በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት በኩል እንዲፈጸም ቅዱስ ሲኖዶስ ወስኗል፡፡
9. በሀገር ውስጥም ሆነ ከሀገር ውጭ የሚገኙ መንግስታዊም ሆነ መነግስታዊ ያልሆነ ተቋማት፤ አኃት አቢያተ ክርስቲያናት፤ የምሥራቅ ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት፤ የሮም ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን እና ሌሎች አብያተ ክርስቲያናት፤ የዓለም አቢያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት፤ የመላው አፍሪካ አብያት ክርስቲያናት ጉባዔ እና ሌሎች የአብያተ ክርስቲያናት እና የሃይማኖት ጉባኤዎች በሙሉ እነዚህ የተወገዙት ግለሰቦች የኢትዮጵያ ኦርቶደክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን የማይወክሉ እና ምንም አይነት የሥራ ግንኙነት የሌላቸው መሆኑ ታውቆ ማናቸውም ግንኙነት በቤተ ክርስቲያኑቱ ስም እንዳያደርጉ በጽሑፍ አንዲገለጽ ቅዱስ ሲኖዶስ ወስኗል፡፡
11. እነዚህ ግለሰቦች የፈጸሙት ተግባር ሃይማኖቱን የሚወድ፣ አባቶቹን የሚያከብር እና አስተዋይ የሆነውን የትግራይ ሕዝብ የማይወክል፣ የራሳቸውን የሥልጣን ጥማት ለማርካት ያደረጉት ሕገወጥ የቀኖና ጥሰት መሆኑ እንዲታወቅ፤ በተጨማሪም ለሚያሠራጩት የሐሰት አሉባልታ ወደፊት ተገቢው መልስ እንዲሰጥበት ቅዱስ ሲኖዶስ ወስኗል።
12. ይኽ ሕገወጥ አደረጃጀት ከረጅም ጊዜ ጀምሮ የታሰበበት፤ በየጊዜው የነበሩ የፖለቲካ እና የመንግሥት ኃላፊዎች በመታገዝ ሥር የሰደደ ድብቅ አጀንዳ በሚያስፈጽሙ ግለሰቦች የተቀናበረ መሆኑን ቅዱስ ሲኖዶስ ተገንዝቦ ቅዱስ ሲኖዶስ አውግዞታል፡፡ በመሆኑም ሕገ ወጥ አደረጃጀትን ማምከን እና ቤተ ክርሰቲያንን ነፃ ማድረግ የሚቻለው ጠንካራ ውስጣዊ አደረጃጀት እና ዓለም አቀፍ እንቅስቃሴ ሲደረግ በመሆኑ ከቅዱስ ሲኖዶስ አባላት ጀምሮ ሊቃውንት፣ መላው ውሉደ ክህነት፣ ወጣቶች ሰንበት ትምሀርት ቤት አባላት፣ መንፈሳውያን ማኅበራት፣ ምእመናን እና የቤተ ክርስቲያን ወዳጆች በሙሉ በመጾም፣ በመጸለይ፣ የቤተ ክርስቲያንን ተልእኮና መዋቅር በጠበቀ መልኩ በመደራጀት አፍራሽ እና የጥፋት መረጃዎችን፣ በመሰብሰብ፣ በመተንተን፣ ለውሳኔ በማቅረብ የቤተ ክርስቲያን ሁለንተናዊ ደኅንነት እስኪረጋገጥ ድረስ ያለማቋረጥ በመንፈሳዊ ተጋድሎ መበርታትና የመጣብንን ፈተና በጽናት መታገል እንደሚገባ፣ ቅዱስ ሲኖዶስ ያሳስባል፡፡
13. በአሁኑ ወቅት በሀገራችን በተለያዩ ክፍሎች እየተከሠተ ያለውን የሰላም መደፍረስ እና የእርስ በርስ ግጭት ምክንያት የሰው ሕይወትና የንብረት ውድመት የተፈጠረ አለመግባባት ካለፈው ስህተታችን በመማር ችግሩን ተቀራርቦ በውይይትና በእርቅ እንዲፈታ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ለሁሉም አካላት የሰላም ጥሪዋን ታስተላልፋለች፡፡
14. እንደ ሀገር የገጠመንን የሰላም መደፍረስ በተመለከተ ዘላቂ መፍትሔ በማፈላለግ እንደ ቤተ ክርስቲያን ስለ ሰላም ጉዳይ የሚሠሩ ከብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ ከሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፣ ከሀገር ሽማግሌዎች እና ምሁራን ያካተተ ዐቢይ ኮሚቴ በቋሚ ሲኖዶስ በኩል ተቋቁሞ ሥራው እንዲሠራ ወስኗል፡፡
በመጨረሻም እስከ አሁን ድረስ በተፈጠረው ችግር ምክንያት ከቅድስት ቤተ ክርስቲያን ጎን በመሆን አጋርነታችሁን ያሳያችሁ፣ ለቤተ ክርስቲያን አንድነት እና ሉዐላዊነት መከበር የበኩላችሁን በመወጣት መግለጫ የሰጣችሁ ሁሉ በልዑል እግዚአብሔር ስም እያመሰገንን ለወደፊቱም በጸሎታችሁ እና በመልካም አጋርነታችሁ ከጎናችን እንድትሆኑ ቅዱስ ሲኖዶስ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡
እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ
ሐምሌ 26 ቀን 2015 ዓ.ም.
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
11. እነዚህ ግለሰቦች የፈጸሙት ተግባር ሃይማኖቱን የሚወድ፣ አባቶቹን የሚያከብር እና አስተዋይ የሆነውን የትግራይ ሕዝብ የማይወክል፣ የራሳቸውን የሥልጣን ጥማት ለማርካት ያደረጉት ሕገወጥ የቀኖና ጥሰት መሆኑ እንዲታወቅ፤ በተጨማሪም ለሚያሠራጩት የሐሰት አሉባልታ ወደፊት ተገቢው መልስ እንዲሰጥበት ቅዱስ ሲኖዶስ ወስኗል።
12. ይኽ ሕገወጥ አደረጃጀት ከረጅም ጊዜ ጀምሮ የታሰበበት፤ በየጊዜው የነበሩ የፖለቲካ እና የመንግሥት ኃላፊዎች በመታገዝ ሥር የሰደደ ድብቅ አጀንዳ በሚያስፈጽሙ ግለሰቦች የተቀናበረ መሆኑን ቅዱስ ሲኖዶስ ተገንዝቦ ቅዱስ ሲኖዶስ አውግዞታል፡፡ በመሆኑም ሕገ ወጥ አደረጃጀትን ማምከን እና ቤተ ክርሰቲያንን ነፃ ማድረግ የሚቻለው ጠንካራ ውስጣዊ አደረጃጀት እና ዓለም አቀፍ እንቅስቃሴ ሲደረግ በመሆኑ ከቅዱስ ሲኖዶስ አባላት ጀምሮ ሊቃውንት፣ መላው ውሉደ ክህነት፣ ወጣቶች ሰንበት ትምሀርት ቤት አባላት፣ መንፈሳውያን ማኅበራት፣ ምእመናን እና የቤተ ክርስቲያን ወዳጆች በሙሉ በመጾም፣ በመጸለይ፣ የቤተ ክርስቲያንን ተልእኮና መዋቅር በጠበቀ መልኩ በመደራጀት አፍራሽ እና የጥፋት መረጃዎችን፣ በመሰብሰብ፣ በመተንተን፣ ለውሳኔ በማቅረብ የቤተ ክርስቲያን ሁለንተናዊ ደኅንነት እስኪረጋገጥ ድረስ ያለማቋረጥ በመንፈሳዊ ተጋድሎ መበርታትና የመጣብንን ፈተና በጽናት መታገል እንደሚገባ፣ ቅዱስ ሲኖዶስ ያሳስባል፡፡
13. በአሁኑ ወቅት በሀገራችን በተለያዩ ክፍሎች እየተከሠተ ያለውን የሰላም መደፍረስ እና የእርስ በርስ ግጭት ምክንያት የሰው ሕይወትና የንብረት ውድመት የተፈጠረ አለመግባባት ካለፈው ስህተታችን በመማር ችግሩን ተቀራርቦ በውይይትና በእርቅ እንዲፈታ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ለሁሉም አካላት የሰላም ጥሪዋን ታስተላልፋለች፡፡
14. እንደ ሀገር የገጠመንን የሰላም መደፍረስ በተመለከተ ዘላቂ መፍትሔ በማፈላለግ እንደ ቤተ ክርስቲያን ስለ ሰላም ጉዳይ የሚሠሩ ከብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ ከሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፣ ከሀገር ሽማግሌዎች እና ምሁራን ያካተተ ዐቢይ ኮሚቴ በቋሚ ሲኖዶስ በኩል ተቋቁሞ ሥራው እንዲሠራ ወስኗል፡፡
በመጨረሻም እስከ አሁን ድረስ በተፈጠረው ችግር ምክንያት ከቅድስት ቤተ ክርስቲያን ጎን በመሆን አጋርነታችሁን ያሳያችሁ፣ ለቤተ ክርስቲያን አንድነት እና ሉዐላዊነት መከበር የበኩላችሁን በመወጣት መግለጫ የሰጣችሁ ሁሉ በልዑል እግዚአብሔር ስም እያመሰገንን ለወደፊቱም በጸሎታችሁ እና በመልካም አጋርነታችሁ ከጎናችን እንድትሆኑ ቅዱስ ሲኖዶስ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡
እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ
ሐምሌ 26 ቀን 2015 ዓ.ም.
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
ሴቶችና ክህነት
አንዳንድ ወገኖች (በተለይም ወጣቶች) በምዕራባውያን አብያተ ክርስቲያናት ዘንድ የሚደረገውን በማየትና የቤተክርስቲያንንም ሥርዓት ካለመጠንቀቅ (በተገቢው ደረጃ ካለመረዳት) የተነሳ “ለሴቶች ለምን ክህነት (ዲቁና፣ ቅስና እና ጵጵስና) አይሰጣቸውም?” የሚል ጥያቄን ያነሳሉ። አልፎ አልፎም ቤተክርስቲያን ለሴቶች ክህነት አለመስጠቷ ለወንዶች ስለምታደላ (ሴቶችን ስለምታገል) ነው ሲሉም ይሰማሉ። በአጠቃላይም የክርስትና አስተምህሮ፣ ታሪክ፣ አገልግሎትና ሥርዓት ወንዶች ላይ ያተኮረና ሴቶችን ያላሳተፈ እንደሆነ አድርገው ያስባሉ። እነዚህን ብዥታዎችን ከግንዛቤ በማስገባት በዚህ ክፍል በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መንፈሳዊ አገልግሎት ውስጥ በክህነት ዙሪያ ሴቶችን የሚመለከተውን አስተምህሮ እናቀርባለን።
ሴቶችና ክህነት
ከሁሉም አስቀድሞ መታወቅ ያለበት ነገር ክህነት ክብር (honor) ሳይሆን የመስዋዕትነት (sacrifice) አገልግሎት መሆኑ ነው። ክህነት በሰው ምርጫ የሚገኝ ሳይሆን በመንፈስ ቅዱስ ፈቃድ የሚሰጥ ነው። በተጨማሪም ክህነት የሚሰጥ ኃላፊነት እንጂ የሚጠየቅ መብት አይደለም። ወንድም ቢሆን ወንድ ስለሆነ ወይም ስለተማረ ብቻ ክህነት አይሰጠውም። የክህነት አገልግሎት ሰውን ወደ ጽድቅ ቢመራም በራሱ ግን ጽድቅ ወይም የጽድቅ መስፈርት አይደለም። የክርስትና ግብም ድኅነትን ማግኘት እንጂ ክህነትን መያዝ አይደለም። ካህናት ምንም እንኳን የማሠርና የመፍታት ስልጣን ቢሰጣቸውም እንደሌሎች አገልጋዮች የቤተክርስቲያን አንድ አካል እንጂ የበላይ አካል ተደርገው መወሰድ የለባቸውም።
በመጽሐፍ ቅዱስ እንደምናነበው እግዚአብሔር አስቀድሞ የአብርሃም፣ የይስሐቅ፣ የያዕቆብ አምላክ ነኝ ብሏል። መስዋዕት በማቅረብና መሰል የክህነት አገልግሎት የሚፈፅሙትም ወንዶች ነበሩ። ዐበይትና ደቂቅ ነቢያትም ወንዶች ነበሩ። በሐዲስ ኪዳንም አስራ ሁለቱ ሐዋርያት፣ አራቱ ወንጌላውያን፣ መልእክታትን የፃፉት፣ በሐዋርያት እግርም የተተኩት ካህናት ወንዶች ናቸው። በዘመናችንም ያሉት ጳጳሳት፣ ቀሳውስትና ዲያቆናት በሥጋዊ ፆታቸው ወንዶች ናቸው። ከዚህ ጋር ተያይዞ የሚነሳው ዋናው ጥያቄ “ክህነት ለምን ለወንዶች ብቻ ይሰጣል?” የሚለው ነው።
የጌታችን ትምህርትና የሐዋርያት ትውፊት
በብሉይ ኪዳን ክህነት ይሰጥ የነበረው ከሌዊ ነገድ ለተወለዱ ወንዶች ብቻ ነበር። በሐዲስ ኪዳን ግን ክህነት በዘር ሳይሆን በመንፈስ ቅዱስ ፈቃድ ይሰጣል። ከብሉይ ኪዳኑ ውርስ ባሻገር የሐዲስ ኪዳን ክህነት ለወንዶች እንዲሰጥ መሠረት የሆነው ጌታችን አሥራ ሁለት ሐዋርያትን መምረጡና የመስዋዕትን ሥርዓትና የማሠርና የመፍታት ስልጣንን ለእነዚህ ብቻ መስጠቱ ነው። ከዚህም ጋር ተያይዞ ማርያም መግደላዊት የትንሣኤውን ብስራት ሰምታ በደስታ ጌታችንን ልትነካው ስትቀርብ ለስም አጠራሩ ክብር ምስጋና ይድረሰውና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ “አትንኪኝ፣ ገና ወደ አባቴ አላረግሁምና፣ ነገር ግን ወደ ወንድሞቼ ሂጂና ወደ አባቴ ወደ አባታችሁ፣ ወደ አምላኬ ወደ አምላካችሁ አርጋለሁ ብለሽ ንገሪያቸው።” (ዮሐንስ 20:17) ማለቱ የሐዲስ ኪዳን ክህነት ዋነኛ መገለጫ የሆነው የጌታችንን የከበረ ቅዱስ ሥጋውን መንካት “ወንድሞቼ” ላላቸው ደቀመዛሙርት ተለይቶ የተሰጠ መሆኑን እንረዳለን። ይህም ቶማስ በተጠራጠረ ጊዜ “ጣትህን ወዲህ አምጣና እጆቼን እይ፣ እጅህንም አምጣና ወደ ጎኔ አግባ።” (ዮሐንስ 20:27) በማለቱ የተገለጠ ነው። ስለዚህ እግዚአብሔር በሚያውቀው ምክንያት የሐዲስ ኪዳን ክህነት ለወንዶች ብቻ የሚሰጥ መሆኑን ቅዱሳት መጻሕፍትና የቤተክርስቲያን ትውፊት በግልፅ የደነገጉት ነው።
ሴቶች ክህነትን የሚቀበሉ ቢሆን ኖሮ ጌታን በመውለዷ ከነቢያትም ከሐዋርያትም፣ ከቅዱሳን ሊቃነ መላእክትም በላይ ለከበረችው ለድንግል ማርያምና ጌታችንን በመዋዕለ ሥጋዌው ለተከተሉት 36 ቅዱሳት አንስትም ይህንን የክህነት ሥልጣን በሰጣቸው ነበር። ክህነት የአገልግሎት ድርሻ ነው እንጂ አድልኦ አይደለም። ቅዱሳን ሐዋርያትም ያስቀጠሉት ጌታ ያስተማራቸውን ሥርዓት ነው። እርሱም ያለወንድ ዘር ከሴት (ከድንግል ማርያም) ወንድ ሆኖ ተወልዶ ራሱ መስዋዕት አቅራቢ፣ ራሱ መስዋዕት፣ ራሱ መስዋዕት ተቀባይ ሆኖ ሊቀ ካህን ሆኖ ሥርዓትን የሠራው ለዚህ ነው። ድንግል ማርያም የመስዋዕቱ መገኛ፣ ጌታችን መስዋዕት ነው።
የክህነት ስልጣን በዘመን ይለወጣል?
በአንዳንዶች ዘንድ “ጌታችን ለሴቶች ስልጣነ ክህነት ያልሰጠው በወቅቱ በነበረው ባህላዊና ማኅበራዊ ምክንያቶች ነበር፣ በዘመናችን ግን ሴቶችን ከክህነት ኃላፊነት ይከለክሉ የነበሩ ባህላዊና ማኅበራዊ ማነቆዎች ስለቀነሱ ሴቶች ካህን መሆን ይችላሉ” የሚል አስተሳሰብም እንዳለ ይታወቃል። ይሁንና ይህ አስተሳሰብ በሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን ተቀባይነት የሌለው መሠረታዊ ስህተት ነው። ምክንያቱም ጌታችን ለሰዎች ባህልና ማኅበራዊ ጉዳይ የሚገዛ (የሚያደላ) ኢ-ፍትሀዊ አምላክ አይደለምና በእነዚህ ምክንያቶች ልዩነትን አይፈጥርም። በተጨማሪም በዚያን ዘመን የነበረው አስተምህሮና ሥርዓት በወቅቱ በነበረው ባህልና ማኅበራዊ መስተጋብር ላይ የተመሠረተ ነበር ከተባለ እምነት ለባህል ተገዢ ነው፣ ቋሚ እምነትና የእምነት ሥርዓት የለም፣ እንደየዘመኑ ባህል መለዋወጥ አለበት ወደሚል ሌላ ስህተት ይመራል።
ክህነት ለሴቶች አለመሰጠቱ ከወንዶች ያሳንሳቸዋል?
ወንዶች እንደ ሴቶች ያለ የመውለድ ጸጋ ያልተሰጣቸው ከሴቶች ስለሚያንሱ እንዳልሆነ ሁሉ ክህነት ከወንዶች መካከል ለሚመረጡ መሰጠቱም ሴቶች ከወንዶች ስለሚያንሱ አይደለም። ምክንያቱም መንፈሳዊ አገልግሎት በጸጋ የሚገኝ እንጂ የመቻል ያለመቻል ጥያቄ አይደለምና። የክህነት አገልግሎት ለመስዋዕትነት የሚገቡበት እንጅ በዘመናችን እንደምናያቸው አንዳንድ ምንደኞች ሰማያዊ ስልጣንን ለምድራዊ ኃይል ማግኛ መሰላል ተደርጎ የሚወሰድ አይደለም። አንድ ካህን “እግዚአብሔር ይፍታህ/ሽ” ለማለት የሚያስፈልገው ቃል ሁሉም የሚችለው ነው። ሌላውም ለክህነት የሚያበቃ እውቀት ማንኛውም ሰው (ወንድም ሆነ ሴት) ተምሮ የሚደርስበት እንጂ ፍፁም የተለየ አይደለም። የተለየ የሚሆነው እግዚአብሔር በቸርነቱ ለካህናት የሰጠው የጸጋ ስልጣን ነው። የጸጋ ስጦታ ደግሞ የተለያየ ነው። ለወንዶች ብቻ የሚሰጥ፣ ለሴቶች ብቻ የሚሰጥ፣ ለሁለቱም የሚሰጥ ጸጋ አለ። ይልቁንም ጌታችን ለሴቶች ክህነትን ያልሰጠው በሰው ተፈጥሮ ካለው ልዩነት አንጻር እርሱ በሚያውቀው ለወንጌል አገልግሎት መስፋፋት ሁሉም የየራሱ ድርሻ እንዲኖረው ከማድረግ አንጻር እንጂ ለማበላለጥ እንዳልሆነ ማስተዋል ያስፈልጋል።
የዲያቆናዊት አገልግሎት
ለሴቶች ከሚሰጡ ከክህነት ጋር ተያያዥ የአገልግሎት ዘርፎች አንዱ የዲያቆናዊት አገልግሎት ነው። ለምሳሌ ያህል ዲያቆናዊት መሾም እንደሚገባ ፍትሐ ነገሥቱ ያዛል። ዲያቆናዊትም ሴቶችን ታስታምራለች፣ ለሴቶችም ምስጢራት ሲፈፀሙ ካህኑን ታግዛለች። በመጽሐፈ ዲድስቅልያ አንቀጽ 17 እንደተገለጸው “ኤጲስ ቆጶስ ንጹሖችን ሴቶች መርጦ ሴቶችን ለማገልገል ዲቁናን ይሾማቸዋል። ምዕመናን ሴቶችን ለሚያስፈልጋቸው ነገር በጠሩ ጊዜ ከዲያቆናዊት በቀር ወንድ ዲያቆን ወደ ሴቶች ቤት ሊልክ አይገባውም። ስለዚህም ስለሚያጠምቋትም ሴት ሰውነትን ሜሮን ትቀባ ዘንድ ነው። ወንድ የተራቆተችውን ሴት ማየት አይገባውምና” በማለት የዲያቆናዊትን አገልግሎት ያስረዳል።
አንዳንድ ወገኖች (በተለይም ወጣቶች) በምዕራባውያን አብያተ ክርስቲያናት ዘንድ የሚደረገውን በማየትና የቤተክርስቲያንንም ሥርዓት ካለመጠንቀቅ (በተገቢው ደረጃ ካለመረዳት) የተነሳ “ለሴቶች ለምን ክህነት (ዲቁና፣ ቅስና እና ጵጵስና) አይሰጣቸውም?” የሚል ጥያቄን ያነሳሉ። አልፎ አልፎም ቤተክርስቲያን ለሴቶች ክህነት አለመስጠቷ ለወንዶች ስለምታደላ (ሴቶችን ስለምታገል) ነው ሲሉም ይሰማሉ። በአጠቃላይም የክርስትና አስተምህሮ፣ ታሪክ፣ አገልግሎትና ሥርዓት ወንዶች ላይ ያተኮረና ሴቶችን ያላሳተፈ እንደሆነ አድርገው ያስባሉ። እነዚህን ብዥታዎችን ከግንዛቤ በማስገባት በዚህ ክፍል በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መንፈሳዊ አገልግሎት ውስጥ በክህነት ዙሪያ ሴቶችን የሚመለከተውን አስተምህሮ እናቀርባለን።
ሴቶችና ክህነት
ከሁሉም አስቀድሞ መታወቅ ያለበት ነገር ክህነት ክብር (honor) ሳይሆን የመስዋዕትነት (sacrifice) አገልግሎት መሆኑ ነው። ክህነት በሰው ምርጫ የሚገኝ ሳይሆን በመንፈስ ቅዱስ ፈቃድ የሚሰጥ ነው። በተጨማሪም ክህነት የሚሰጥ ኃላፊነት እንጂ የሚጠየቅ መብት አይደለም። ወንድም ቢሆን ወንድ ስለሆነ ወይም ስለተማረ ብቻ ክህነት አይሰጠውም። የክህነት አገልግሎት ሰውን ወደ ጽድቅ ቢመራም በራሱ ግን ጽድቅ ወይም የጽድቅ መስፈርት አይደለም። የክርስትና ግብም ድኅነትን ማግኘት እንጂ ክህነትን መያዝ አይደለም። ካህናት ምንም እንኳን የማሠርና የመፍታት ስልጣን ቢሰጣቸውም እንደሌሎች አገልጋዮች የቤተክርስቲያን አንድ አካል እንጂ የበላይ አካል ተደርገው መወሰድ የለባቸውም።
በመጽሐፍ ቅዱስ እንደምናነበው እግዚአብሔር አስቀድሞ የአብርሃም፣ የይስሐቅ፣ የያዕቆብ አምላክ ነኝ ብሏል። መስዋዕት በማቅረብና መሰል የክህነት አገልግሎት የሚፈፅሙትም ወንዶች ነበሩ። ዐበይትና ደቂቅ ነቢያትም ወንዶች ነበሩ። በሐዲስ ኪዳንም አስራ ሁለቱ ሐዋርያት፣ አራቱ ወንጌላውያን፣ መልእክታትን የፃፉት፣ በሐዋርያት እግርም የተተኩት ካህናት ወንዶች ናቸው። በዘመናችንም ያሉት ጳጳሳት፣ ቀሳውስትና ዲያቆናት በሥጋዊ ፆታቸው ወንዶች ናቸው። ከዚህ ጋር ተያይዞ የሚነሳው ዋናው ጥያቄ “ክህነት ለምን ለወንዶች ብቻ ይሰጣል?” የሚለው ነው።
የጌታችን ትምህርትና የሐዋርያት ትውፊት
በብሉይ ኪዳን ክህነት ይሰጥ የነበረው ከሌዊ ነገድ ለተወለዱ ወንዶች ብቻ ነበር። በሐዲስ ኪዳን ግን ክህነት በዘር ሳይሆን በመንፈስ ቅዱስ ፈቃድ ይሰጣል። ከብሉይ ኪዳኑ ውርስ ባሻገር የሐዲስ ኪዳን ክህነት ለወንዶች እንዲሰጥ መሠረት የሆነው ጌታችን አሥራ ሁለት ሐዋርያትን መምረጡና የመስዋዕትን ሥርዓትና የማሠርና የመፍታት ስልጣንን ለእነዚህ ብቻ መስጠቱ ነው። ከዚህም ጋር ተያይዞ ማርያም መግደላዊት የትንሣኤውን ብስራት ሰምታ በደስታ ጌታችንን ልትነካው ስትቀርብ ለስም አጠራሩ ክብር ምስጋና ይድረሰውና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ “አትንኪኝ፣ ገና ወደ አባቴ አላረግሁምና፣ ነገር ግን ወደ ወንድሞቼ ሂጂና ወደ አባቴ ወደ አባታችሁ፣ ወደ አምላኬ ወደ አምላካችሁ አርጋለሁ ብለሽ ንገሪያቸው።” (ዮሐንስ 20:17) ማለቱ የሐዲስ ኪዳን ክህነት ዋነኛ መገለጫ የሆነው የጌታችንን የከበረ ቅዱስ ሥጋውን መንካት “ወንድሞቼ” ላላቸው ደቀመዛሙርት ተለይቶ የተሰጠ መሆኑን እንረዳለን። ይህም ቶማስ በተጠራጠረ ጊዜ “ጣትህን ወዲህ አምጣና እጆቼን እይ፣ እጅህንም አምጣና ወደ ጎኔ አግባ።” (ዮሐንስ 20:27) በማለቱ የተገለጠ ነው። ስለዚህ እግዚአብሔር በሚያውቀው ምክንያት የሐዲስ ኪዳን ክህነት ለወንዶች ብቻ የሚሰጥ መሆኑን ቅዱሳት መጻሕፍትና የቤተክርስቲያን ትውፊት በግልፅ የደነገጉት ነው።
ሴቶች ክህነትን የሚቀበሉ ቢሆን ኖሮ ጌታን በመውለዷ ከነቢያትም ከሐዋርያትም፣ ከቅዱሳን ሊቃነ መላእክትም በላይ ለከበረችው ለድንግል ማርያምና ጌታችንን በመዋዕለ ሥጋዌው ለተከተሉት 36 ቅዱሳት አንስትም ይህንን የክህነት ሥልጣን በሰጣቸው ነበር። ክህነት የአገልግሎት ድርሻ ነው እንጂ አድልኦ አይደለም። ቅዱሳን ሐዋርያትም ያስቀጠሉት ጌታ ያስተማራቸውን ሥርዓት ነው። እርሱም ያለወንድ ዘር ከሴት (ከድንግል ማርያም) ወንድ ሆኖ ተወልዶ ራሱ መስዋዕት አቅራቢ፣ ራሱ መስዋዕት፣ ራሱ መስዋዕት ተቀባይ ሆኖ ሊቀ ካህን ሆኖ ሥርዓትን የሠራው ለዚህ ነው። ድንግል ማርያም የመስዋዕቱ መገኛ፣ ጌታችን መስዋዕት ነው።
የክህነት ስልጣን በዘመን ይለወጣል?
በአንዳንዶች ዘንድ “ጌታችን ለሴቶች ስልጣነ ክህነት ያልሰጠው በወቅቱ በነበረው ባህላዊና ማኅበራዊ ምክንያቶች ነበር፣ በዘመናችን ግን ሴቶችን ከክህነት ኃላፊነት ይከለክሉ የነበሩ ባህላዊና ማኅበራዊ ማነቆዎች ስለቀነሱ ሴቶች ካህን መሆን ይችላሉ” የሚል አስተሳሰብም እንዳለ ይታወቃል። ይሁንና ይህ አስተሳሰብ በሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን ተቀባይነት የሌለው መሠረታዊ ስህተት ነው። ምክንያቱም ጌታችን ለሰዎች ባህልና ማኅበራዊ ጉዳይ የሚገዛ (የሚያደላ) ኢ-ፍትሀዊ አምላክ አይደለምና በእነዚህ ምክንያቶች ልዩነትን አይፈጥርም። በተጨማሪም በዚያን ዘመን የነበረው አስተምህሮና ሥርዓት በወቅቱ በነበረው ባህልና ማኅበራዊ መስተጋብር ላይ የተመሠረተ ነበር ከተባለ እምነት ለባህል ተገዢ ነው፣ ቋሚ እምነትና የእምነት ሥርዓት የለም፣ እንደየዘመኑ ባህል መለዋወጥ አለበት ወደሚል ሌላ ስህተት ይመራል።
ክህነት ለሴቶች አለመሰጠቱ ከወንዶች ያሳንሳቸዋል?
ወንዶች እንደ ሴቶች ያለ የመውለድ ጸጋ ያልተሰጣቸው ከሴቶች ስለሚያንሱ እንዳልሆነ ሁሉ ክህነት ከወንዶች መካከል ለሚመረጡ መሰጠቱም ሴቶች ከወንዶች ስለሚያንሱ አይደለም። ምክንያቱም መንፈሳዊ አገልግሎት በጸጋ የሚገኝ እንጂ የመቻል ያለመቻል ጥያቄ አይደለምና። የክህነት አገልግሎት ለመስዋዕትነት የሚገቡበት እንጅ በዘመናችን እንደምናያቸው አንዳንድ ምንደኞች ሰማያዊ ስልጣንን ለምድራዊ ኃይል ማግኛ መሰላል ተደርጎ የሚወሰድ አይደለም። አንድ ካህን “እግዚአብሔር ይፍታህ/ሽ” ለማለት የሚያስፈልገው ቃል ሁሉም የሚችለው ነው። ሌላውም ለክህነት የሚያበቃ እውቀት ማንኛውም ሰው (ወንድም ሆነ ሴት) ተምሮ የሚደርስበት እንጂ ፍፁም የተለየ አይደለም። የተለየ የሚሆነው እግዚአብሔር በቸርነቱ ለካህናት የሰጠው የጸጋ ስልጣን ነው። የጸጋ ስጦታ ደግሞ የተለያየ ነው። ለወንዶች ብቻ የሚሰጥ፣ ለሴቶች ብቻ የሚሰጥ፣ ለሁለቱም የሚሰጥ ጸጋ አለ። ይልቁንም ጌታችን ለሴቶች ክህነትን ያልሰጠው በሰው ተፈጥሮ ካለው ልዩነት አንጻር እርሱ በሚያውቀው ለወንጌል አገልግሎት መስፋፋት ሁሉም የየራሱ ድርሻ እንዲኖረው ከማድረግ አንጻር እንጂ ለማበላለጥ እንዳልሆነ ማስተዋል ያስፈልጋል።
የዲያቆናዊት አገልግሎት
ለሴቶች ከሚሰጡ ከክህነት ጋር ተያያዥ የአገልግሎት ዘርፎች አንዱ የዲያቆናዊት አገልግሎት ነው። ለምሳሌ ያህል ዲያቆናዊት መሾም እንደሚገባ ፍትሐ ነገሥቱ ያዛል። ዲያቆናዊትም ሴቶችን ታስታምራለች፣ ለሴቶችም ምስጢራት ሲፈፀሙ ካህኑን ታግዛለች። በመጽሐፈ ዲድስቅልያ አንቀጽ 17 እንደተገለጸው “ኤጲስ ቆጶስ ንጹሖችን ሴቶች መርጦ ሴቶችን ለማገልገል ዲቁናን ይሾማቸዋል። ምዕመናን ሴቶችን ለሚያስፈልጋቸው ነገር በጠሩ ጊዜ ከዲያቆናዊት በቀር ወንድ ዲያቆን ወደ ሴቶች ቤት ሊልክ አይገባውም። ስለዚህም ስለሚያጠምቋትም ሴት ሰውነትን ሜሮን ትቀባ ዘንድ ነው። ወንድ የተራቆተችውን ሴት ማየት አይገባውምና” በማለት የዲያቆናዊትን አገልግሎት ያስረዳል።
በሐዲስ ኪዳን ፌበን (Pheobe) ቅዱስ ጳውሎስን ትራዳው የነበረች ዲያቆናዊት ነበረች (ሮሜ 16:1)። ቅድስት ማክሪና የቅዱስ ባስልዮስና የቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ ታላቅ እህት እንዲሁም ቅድስት ኦሊምፒያ የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ረዳት ዲያቆናዊቶች ነበሩ። ይህ የዲያቆናዊቶች አገልግሎት በጥንታዊት ቤተክርስቲያን የሚታወቅ ነው። ቅዱስ ጳውሎስ “ባልቴት በመዝገብ ብትጻፍ ዕድሜዋ ከስድሳ ዓመት እንዳያንስ፥ የአንድም ባል ሚስት የነበረች እንድትሆን ያስፈልጋል” (1ኛ ጢሞ 5:9) በማለት እንደተናገረው ዲያቆናዊት የሚሾሙት 60 ዓመት የሞላቸውና እምነታቸው የተመሠከረላቸው መበለቶች (የአንድ ባል ሚስት የነበረች) ወይም ደናግላን ናቸው። ዛሬም ዲያቆናዊቶች በጠቅላይ ቤተክህነትና በሀገረ ስብከት እንዲሁም በአጥቢያ ቤተክርስቲያን ደረጃ ሴቶችን በሚመለከቱ ጉዳዮች ራሱን የቻለ ቢሮ ተሰጥቷቸው አገልግሎታቸውን መፈጸም ይገባቸው ነበር። ነገር ግን በእኛ ቤተርስቲያን ይህ ሲደረግ አይታይም። የግብፅ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የሴቶች አገልግሎት እንዲስፋፋ በማሰብ ከቅርብ ዘመን ወዲህ ይህ አገልግሎት እንደገና እንዲያንሰራራ አድርጋለች።
ተመሳሳይና ተመጋጋቢ ድርሻዎች
የሴቶችን ክህነት በተመለከተ ሁለት ጎልተው የሚታዩ አስተሳሰቦች በዓለማችን ላይ አሉ። የመጀመሪያው የተመሳሳይነት አስተሳሰብ (egalitarianism) ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ የተመጋጋቢነት አስተሳሰብ (complementarianism) ነው። የተመሳሳይነት አስተሳሰብ ወንዶችና ሴቶች እኩል ናቸው ብሎ ያምናል፣ ኃላፊነትም ሊሰጣቸው የሚገባው በችሎታ ብቻ እንጂ በፆታ ሊሆን አይገባም ይላል። ይህ አስተሳሰብ ሴቶች ካህን መሆን ይችላሉ ይላል። የተመጋጋቢነት አስተሳሰብ ደግሞ ወንዶችና ሴቶች በሰውነት (ሰው በመሆን) እኩል ናቸው ብሎ ያምናል። ነገር ግን ኃላፊነታቸው የሚለያይና ተመጋጋቢ ነው ይላል። የወንዶችና የሴቶች ድርሻ አንድ ላይ ሲሆን ያማረና ምሉዕ ይሆናል ብሎ ያምናል። በዚህም መሠረት ለምሳሌ ልጅ መውለድ ለሴቶች የተሰጠ ነው፣ ክህነት ለወንዶች የሚሰጥ ነው ይላል። ይህ አስተሳሰብ ከእኛ ቤተክርስቲያን ሥርዓት ጋር የሚስማማ ይመስላል።
ማጠቃለያ
በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አስተምህሮ መሠረት ክህነት የሚሰጠው ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሠራውን፣ ሐዋርያትና ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን በዓለም ዞረው ያስተማሩትንና የደነገጉትን ሥርዓት በመከተል ነው። ይህም በመንፈስ ቅዱስ ምርጫና ሥልጣን የሚከናወን ምሥጢረ ክህነት ነው። ክህነትም ለወንዶች ብቻ መሰጠቱ ይህንን የክርስትና አስተምህሮ ከመጠበቅ አንጻር እንጂ ሴቶችን የሚያገል ተብሎ መገለጽ የለበትም። የመውለድን ጸጋ ለሴቶች ብቻ ሰጠ ብለን እግዚአብሔርን ባለማወቅ የማንተቸው ከሆነ “የክህነትን ጸጋም ለምን ለወንዶች ብቻ ሰጠ?” ብለን መተቸት አይቻለንም፣ አይገባንም። እርሱ ለሁሉ የሚሆነውን ያውቃልና። የሴቶች የመውለድ ጸጋ በመከራ የሚገኝ እንደሆነ ሁሉ ከወንዶች መካከል የሚመረጡ የካህናትም የክህነት ጸጋ በመከራ የሚፈፀም እንጂ በየዘመናቱ ያለፉና ያሉ ክህነትን ለግል ጥቅም የሚያውሉ ሰዎችን እዚህም እዚያም የሚታይ (anecdotal) አምባገነንነት በማየት የመስዋዕትነት አገልግሎቱን “የምድራዊ ክብር ማሳያ” አድርገን አንየው። እግዚአብሔር ለሰው ልጆች የሚሰጠው ጸጋና የሰው ልጆችም የአገልግሎት ድርሻ የተለያየ ነውና። ለሴቶች ብቻ የተሰጣቸውም ታላላቅ ጸጋዎች አሉና። ጽድቅም የሚገኘው ሰው በተሰጠው ጸጋ የሚጠበቅበትን ሲያደርግ ነው። ስለዚህ የቤተክርስቲያን ሥርዓት በመንፈሳዊ መነጽር እንጂ በሥጋዊ ፍልስፍና ሊመረመርና ሊፈረጅ አይገባውም እንላለን።
✞✞✞✞✞ሰናይ ሚዲያ✞✞✞✞✞
https://www.tgoop.com/DIYAKONAE
ተመሳሳይና ተመጋጋቢ ድርሻዎች
የሴቶችን ክህነት በተመለከተ ሁለት ጎልተው የሚታዩ አስተሳሰቦች በዓለማችን ላይ አሉ። የመጀመሪያው የተመሳሳይነት አስተሳሰብ (egalitarianism) ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ የተመጋጋቢነት አስተሳሰብ (complementarianism) ነው። የተመሳሳይነት አስተሳሰብ ወንዶችና ሴቶች እኩል ናቸው ብሎ ያምናል፣ ኃላፊነትም ሊሰጣቸው የሚገባው በችሎታ ብቻ እንጂ በፆታ ሊሆን አይገባም ይላል። ይህ አስተሳሰብ ሴቶች ካህን መሆን ይችላሉ ይላል። የተመጋጋቢነት አስተሳሰብ ደግሞ ወንዶችና ሴቶች በሰውነት (ሰው በመሆን) እኩል ናቸው ብሎ ያምናል። ነገር ግን ኃላፊነታቸው የሚለያይና ተመጋጋቢ ነው ይላል። የወንዶችና የሴቶች ድርሻ አንድ ላይ ሲሆን ያማረና ምሉዕ ይሆናል ብሎ ያምናል። በዚህም መሠረት ለምሳሌ ልጅ መውለድ ለሴቶች የተሰጠ ነው፣ ክህነት ለወንዶች የሚሰጥ ነው ይላል። ይህ አስተሳሰብ ከእኛ ቤተክርስቲያን ሥርዓት ጋር የሚስማማ ይመስላል።
ማጠቃለያ
በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አስተምህሮ መሠረት ክህነት የሚሰጠው ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሠራውን፣ ሐዋርያትና ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን በዓለም ዞረው ያስተማሩትንና የደነገጉትን ሥርዓት በመከተል ነው። ይህም በመንፈስ ቅዱስ ምርጫና ሥልጣን የሚከናወን ምሥጢረ ክህነት ነው። ክህነትም ለወንዶች ብቻ መሰጠቱ ይህንን የክርስትና አስተምህሮ ከመጠበቅ አንጻር እንጂ ሴቶችን የሚያገል ተብሎ መገለጽ የለበትም። የመውለድን ጸጋ ለሴቶች ብቻ ሰጠ ብለን እግዚአብሔርን ባለማወቅ የማንተቸው ከሆነ “የክህነትን ጸጋም ለምን ለወንዶች ብቻ ሰጠ?” ብለን መተቸት አይቻለንም፣ አይገባንም። እርሱ ለሁሉ የሚሆነውን ያውቃልና። የሴቶች የመውለድ ጸጋ በመከራ የሚገኝ እንደሆነ ሁሉ ከወንዶች መካከል የሚመረጡ የካህናትም የክህነት ጸጋ በመከራ የሚፈፀም እንጂ በየዘመናቱ ያለፉና ያሉ ክህነትን ለግል ጥቅም የሚያውሉ ሰዎችን እዚህም እዚያም የሚታይ (anecdotal) አምባገነንነት በማየት የመስዋዕትነት አገልግሎቱን “የምድራዊ ክብር ማሳያ” አድርገን አንየው። እግዚአብሔር ለሰው ልጆች የሚሰጠው ጸጋና የሰው ልጆችም የአገልግሎት ድርሻ የተለያየ ነውና። ለሴቶች ብቻ የተሰጣቸውም ታላላቅ ጸጋዎች አሉና። ጽድቅም የሚገኘው ሰው በተሰጠው ጸጋ የሚጠበቅበትን ሲያደርግ ነው። ስለዚህ የቤተክርስቲያን ሥርዓት በመንፈሳዊ መነጽር እንጂ በሥጋዊ ፍልስፍና ሊመረመርና ሊፈረጅ አይገባውም እንላለን።
✞✞✞✞✞ሰናይ ሚዲያ✞✞✞✞✞
https://www.tgoop.com/DIYAKONAE
Telegram
ትምህርተ ኦርቶዶክስ
ውድ የ ትምህርተ ኦርቶዶክስ ቻናል ተከታዮች በሙሉ በዚህ ቻናል ሙሉ በሙሉ የኦርቶዶክስ ሀይማኖት ትምህርቶችን በቻ የምንለጥፍ መሆኑን ለመግለፅ እነዳለሁ ለሌሎችም በማጋራት (ሼር ) አገልግሎቱን ይደግፉ
ሴቶች በወር አበባ ወቅት
በኦርቶዶክሳዊ አስተምህሮ
“ሴቶች በቤተክርስቲያን” በሚለው ዐቢይ ርዕሰ ጉዳይ ዙሪያ ሌላው የሚያወያየው ነጥብ ሴቶች በወር አበባ (ደመ ጽጌ፣ ልማደ አንስት) ወቅትና ድኅረ ወሊድ (ሕፃን ልጅ እስኪጠመቅ ድረስ) ወደ ቤተክርስቲያን መግባት የለባቸውም የሚለው የሠለስቱ ምዕት ትዕዛዝ (ፍት ነገ አንቀፅ 6) እና ይህን እንደመነሻ በመጠቀም በልማድ የዳበሩ የተሳሳቱ አመለካከቶች ጉዳይ ነው። የፍትሐ ነገሥቱን ክልከላ ዓላማ በሚገባ ያልተረዱ አንዳንድ ወገኖች የወር አበባን በዘሌ 12:1-8 ካለው መርገም/ርኩሰት ጋር ያያይዙታል። በዚህም የተነሳ በወር አበባ ላይ ያሉ ሴቶችን በተለየና ከርኩሰት ጋር በማያያዝ የሚመለከቱ አሉ። በሌላም በኩል ይህ ሥርዓት “ሴቶችን አግላይ ነውና መሻሻል ይገባዋል” ብለው የሚከራከሩም አሉ። የወር አበባን ከእርግማን ጋር በማነፃፀር ሴቶችን ወደ ቤተክርስቲያን ከመሄድ፣ ጸሎት ከመፀለይ፣ መስቀል ከመሳለምና መሰል መንፈሳዊ አገልግሎቶች የሚከለክሉ እንዳሉ ሁሉ የፍትሐ ነገሥቱን ክልከላ መሠረታዊ ምክንያት ባለመረዳት “ሴቶች በወር አበባ ወቅት ቤተክርስቲያን ቢገቡ ምንም ችግር የለውም” የሚሉም ይሰማሉ። በዚህች ጦማር ሴቶች በወር አበባና በድኅረ ወሊድ ወቅት ቤተክርስቲያን ስለመግባት ያለውን ሥርዓትና ተያያዥ ጉዳዮችን እንዳስሳለን።
የወር አበባ ወቅት
የወር አበባ ሴቶች ከእግዚአብሔር የተቀበሉትን ተፈጥሯዊ የመውለድ ፀጋ የሚያሳይ ምልክት ነው። የወር አበባን በማየት የመጀመሪያዋ ሴት የሁላችን እናት ሔዋን ናት። የወር አበባ በሔዋን ዘመን ባለመታዘዝ (የመጀመሪያ በደል) ምክንያት የመጣ የእርግማን ምልክት እንደነበር መጽሐፍ ቅዱስ ይነግረናል። ይሁንና በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ቤዛነት በአዳም፣ በሔዋንና በልጅ ልጆቻቸው (የሰው ዘር) በሙሉ ተወግዷል። የተወደደ ሐዋርያ ቅዱስ ጳውሎስ እንዳስተማረን በቀዳማዊ አዳም አለመታዘዝ ምክንያት የመጣ ኃጢአትና ርግማን በዳግማዊ አዳም ኢየሱስ ክርስቶስ ፍፁም መታዘዝ ርቆልናል፣ ቀርቶልናል። ምክንያተ ሞት በሆነች በቀዳማዊት ሔዋን አለመታዘዝ የመጣ ርግማን ምክንያተ ሕይወት በሆነች በዳግሚት ሔዋን በድንግል ማርያም መታዘዝና ትህትና ቀርቶልናል። መቅድመ ተአምረ ማርያም “የሔዋን ጽኑ (የሚጎዳ) ማሰሪያዋ በአንቺ የተቆረጠላት እመቤቴ ማርያም ሆይ ደስ ይበልሽ” እንዲል። በዚህ መልኩ በዘመነ ሐዲስ የርግማን ማሳያነታቸው ቀርቶ የእግዚአብሔር ተቆጥሮ የማያልቅ የጸጋ ስጦታ መገለጫ ከሆኑት ነገሮች አንዱ በሴቶች ያለ ወርኃዊ ልማድ ነው። ምንም እንኳ የወር አበባ የመውለድ ጸጋ እንጂ የርግማን ምልክት ባይሆንም ከሚያስከትላቸው አካላዊና ስነልቦናዊ መገለጫዎች የተነሳ ሴቶች በወር አበባ ወቅት የክርስቶስ ሥጋና ደም ተፈትቶ ለምዕመናን ወደሚሰጥበት የቤተክርስቲያን ክፍል (ቅድስት ወይም ቅኔ ማኅሌት) እንዳይገቡ የቤተክርስቲያን ሥርዓት ይደነግጋል።
ይህን ሴቶች በወር አበባ ወቅት ወደ ቤተክርስቲያን እንዳይገቡ የሚከለክለውን የቤተክርስቲያን ሥርዓት ከሁለት የተሳሳቱ ሀሳቦች ጋር የሚያገናኙ ወገኖች አሉ። አንደኛው ስሁት ሀሳብ የወር አበባን እንደ መርገም ከመቁጠር የመነጨ ነው። ይህም የሰው ልጅን ፍፁም ድኅነት በሚገባ ካለመረዳትና የወር አበባን ምንነት ጠንቅቆ ካለማወቅ የሚመጣ ስህተት ነው። የወር አበባ ተፈጥሮአዊ አጀማመር ከሔዋን አለመታዘዝ ጋር መገናኘቱ በዘመነ ሐዲስ በክርስቶስ ቤዛነት የተዋጁ ሴቶች ካላቸው ተፈጥሯዊ ዑደት ጋር መምታታት የለበትም። ዛሬም በርግማን ሥር እንዳለን አድርጎ ማሰብና ማስተማር የክርስቶስን ቤዛነት ማቃለል፣ የሰውነትን ክብር ማዋረድ ነው። ከሰናዖር ሰዎች አመፅ የተነሳ በመደበላለቅ (ርግማን) ብዙ ቋንቋዎች ቢፈጠሩም በዘመነ ሐዲስ ግን እነዚያ ቋንቋዎች (ልሳናት) የመንፈስ ቅዱስ ስጦታ ማሳያ እንደሆኑት ሁሉ ከርግማን ጋር የተያያዘ መነሻ ታሪክ ያለው የሴቶች የወር አበባም በዘመነ ሐዲስ የእግዚአብሔር ስጦታ እንጂ የመርገም ምልክት አይደለም። የምንናገረው ቋንቋ የርግማን ምልክት አለመሆኑን እንደምናምን፣ እንምንረዳ ሁሉ የወር አበባንም “የርግማን ምልክት” አድርጎ የሚያይ አስተሳሰብ ሊኖረን አይገባም።
ከላይ እንደተገለጠው በወር አበባ ወቅት ተለይተው ወደታወቁ የሕንፃ ቤተክርስቲያን ክፍሎች መግባትና ከቅዱስ ሥጋውና ከክቡር ደሙ መቀበል የሚከለከለው በርግማን ምክንያት ሳይሆን የወር አበባ ፈሳሽ በሚፈጥረው ወይም ይፈጥረዋል ተብሎ በሚገመተው አካላዊና ስነልቦናዊ ጫና ምክንያት ነው። እንደመነሻ የሚያገለግለውም በዘሌዋውያን 15:19 “ሴት ፈሳሽ ነገር ቢኖርባት በሥጋዋም ያለው ፈሳሽ ነገር ደም ቢሆን፥ በመርገምዋ ሰባት ቀን ትቀመጣለች፤ የሚነካትም ሁሉ እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ነው” የሚለው የቅዱስ መጽሐፍ ንባብ ነው። ነገር ግን ከርግማንና ከቁራኝነት ጋር የተያያዙ የዘመነ ብሉይ ንባባት ከዘመነ ሐዲስ የክርስቶስ ቤዛነት ጋር ተስማምተው መነበብና መተርጎም እንዳለባቸው የታወቀ ነው። በክርስቶስ ድኅነት የተፈጸመለት ሰው (ሴትም ወንድም) በኃጢአት ምክንያት የሚመጣ ርኩሰት ካልሆነ በቀር በተፈጥሮው መርገም የለበትም። የወር አበባ የሚባለው በማኅፀን ውስጥ ፅንስን ለመንከባከብ የተዘጋጀ መደላድል ፅንስ ሳይመጣ ሲቀር ለሌላ ዑደት ቦታውን የሚለቅበት ሂደት እንጂ ከመርገም ጋር የሚያያዝ አይደለም። ሁላችንም በማኅፀን ሳለን እንክብካቤ ያገኘነው በዚህ መልኩ መሆኑን ማስተዋልም ያስፈልጋል። በአጭር ቋንቋ ልማደ አንስት ከርኩሰት ወይም ከመርገም ጋር አይገናኝም። ሴቶችም በዚህ ወቅት “ርኩስ ነኝ” የሚል ስሜት ሊሰማቸው ከቶ አይገባም።
ሁለተኛው ስህተት ደግሞ ሴቶች በደመ ፅጌ ወቅት ወደ ቤተክርስቲያን ቢገቡ ቤተክርስቲያኑን ያረክሱታል ከሚል የአይሁድ ሥርዓት የተወሰደ ነው። በመጀመሪያው እንዳየነው የወር አበባ መርገም/ርኩሰት ስላልሆነ ማንንም አያረክስም። በሌላ በኩልም በሰዎች ምክንያት የምትረክስ ቤተክርስቲያን የለችንም። ሰዎች ሥርዓቷን ቢጥሱ እንኳን ራሳቸው በኃጢአታቸው ይረክሳሉ እንጂ ቤተክርስቲያንን አያረክሷትም። ስለዚህ የዚህ ስህተት ሌላው መሠረቱ ቤተክርስቲያን የማትረክስ መሆኗን ካለማስተዋልም ጭምር የመጣ ነው። ሴቶችም በዚህ ወቅት ቤተክርስቲያን ብሄድ፣ መስቀል ብሳላም፣ የጸሎት መጻሕፍትን ብነካ ‘ላረክስ እችላለሁ’ የሚል ስጋት ሊገባቸው ከቶ አይገባም።
ታዲያ “ሴቶች በወር አበባ ወቅት ለምን ወደ ቤተክርስቲያን አይገቡም?” ቢሉ የዚህ ምክንያት ከቤተክርስቲያን ምስጢራት አንዱ ከሆነው ከቅዱስ ቁርባን ክብር ጋር የተያያዘ ነው። ሰው ወደ ቤተክርስቲያን የሚሄደው ለማስቀደስና የክርስቶስን ቅዱስ ሥጋና ክቡር ደም ለመቀበል ነው። ከቅዱስ ቁርባኑ የሚቀበል ሰው ደግሞ መንፈሳዊና አካላዊ ዝግጅት ማድረግ ይጠበቅበታል። ከአካላዊ ዝግጅት መካከልም ከሰውነት የሚወጣ ፈሳሽ (ህልመ ሌሊት፣ ደመ ፅጌ፣ የቁስል ፈሳሽ፣ የአፍንጫ ፈሳሽና የመሳሰሉት) ሊኖረው አይገባም የሚለው አንዱ ነው። ይህም የሚሆነው ለቅዱስ ቁርባን ከሚሰጠው ልዩ ክብር የተነሳ ነው። በዚህም መሠረት ሴቶች በወር አበባ ወቅት፣ ወንዶችም ህልመ ሌሊት ከመታቸው፣ ባለትዳሮችም ለሦስት ቀናት ራሳቸውን ከሩካቤ ካልከለከሉ ከቅዱስ ቁርባኑ አይቀበሉም (ዘሌ 7:19-21)። በፍትሐ ነገሥት አንቀጽ 6 “ከቀሳውስትና ከዲያቆናት ወገን አንዱስ እንኳ አደፋፍሮ ከግዳጅዋ (ከደሟ) ያልነጻችውን ሴት ቤተክርስቲያን ያስገባ በደሟም ወራት ሥጋውንና ደሙን ያቀበላት ቢኖር ከሹመቱ ይሻር፡፡ ምንም ከነገሥታት ሴቶች ወገን
በኦርቶዶክሳዊ አስተምህሮ
“ሴቶች በቤተክርስቲያን” በሚለው ዐቢይ ርዕሰ ጉዳይ ዙሪያ ሌላው የሚያወያየው ነጥብ ሴቶች በወር አበባ (ደመ ጽጌ፣ ልማደ አንስት) ወቅትና ድኅረ ወሊድ (ሕፃን ልጅ እስኪጠመቅ ድረስ) ወደ ቤተክርስቲያን መግባት የለባቸውም የሚለው የሠለስቱ ምዕት ትዕዛዝ (ፍት ነገ አንቀፅ 6) እና ይህን እንደመነሻ በመጠቀም በልማድ የዳበሩ የተሳሳቱ አመለካከቶች ጉዳይ ነው። የፍትሐ ነገሥቱን ክልከላ ዓላማ በሚገባ ያልተረዱ አንዳንድ ወገኖች የወር አበባን በዘሌ 12:1-8 ካለው መርገም/ርኩሰት ጋር ያያይዙታል። በዚህም የተነሳ በወር አበባ ላይ ያሉ ሴቶችን በተለየና ከርኩሰት ጋር በማያያዝ የሚመለከቱ አሉ። በሌላም በኩል ይህ ሥርዓት “ሴቶችን አግላይ ነውና መሻሻል ይገባዋል” ብለው የሚከራከሩም አሉ። የወር አበባን ከእርግማን ጋር በማነፃፀር ሴቶችን ወደ ቤተክርስቲያን ከመሄድ፣ ጸሎት ከመፀለይ፣ መስቀል ከመሳለምና መሰል መንፈሳዊ አገልግሎቶች የሚከለክሉ እንዳሉ ሁሉ የፍትሐ ነገሥቱን ክልከላ መሠረታዊ ምክንያት ባለመረዳት “ሴቶች በወር አበባ ወቅት ቤተክርስቲያን ቢገቡ ምንም ችግር የለውም” የሚሉም ይሰማሉ። በዚህች ጦማር ሴቶች በወር አበባና በድኅረ ወሊድ ወቅት ቤተክርስቲያን ስለመግባት ያለውን ሥርዓትና ተያያዥ ጉዳዮችን እንዳስሳለን።
የወር አበባ ወቅት
የወር አበባ ሴቶች ከእግዚአብሔር የተቀበሉትን ተፈጥሯዊ የመውለድ ፀጋ የሚያሳይ ምልክት ነው። የወር አበባን በማየት የመጀመሪያዋ ሴት የሁላችን እናት ሔዋን ናት። የወር አበባ በሔዋን ዘመን ባለመታዘዝ (የመጀመሪያ በደል) ምክንያት የመጣ የእርግማን ምልክት እንደነበር መጽሐፍ ቅዱስ ይነግረናል። ይሁንና በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ቤዛነት በአዳም፣ በሔዋንና በልጅ ልጆቻቸው (የሰው ዘር) በሙሉ ተወግዷል። የተወደደ ሐዋርያ ቅዱስ ጳውሎስ እንዳስተማረን በቀዳማዊ አዳም አለመታዘዝ ምክንያት የመጣ ኃጢአትና ርግማን በዳግማዊ አዳም ኢየሱስ ክርስቶስ ፍፁም መታዘዝ ርቆልናል፣ ቀርቶልናል። ምክንያተ ሞት በሆነች በቀዳማዊት ሔዋን አለመታዘዝ የመጣ ርግማን ምክንያተ ሕይወት በሆነች በዳግሚት ሔዋን በድንግል ማርያም መታዘዝና ትህትና ቀርቶልናል። መቅድመ ተአምረ ማርያም “የሔዋን ጽኑ (የሚጎዳ) ማሰሪያዋ በአንቺ የተቆረጠላት እመቤቴ ማርያም ሆይ ደስ ይበልሽ” እንዲል። በዚህ መልኩ በዘመነ ሐዲስ የርግማን ማሳያነታቸው ቀርቶ የእግዚአብሔር ተቆጥሮ የማያልቅ የጸጋ ስጦታ መገለጫ ከሆኑት ነገሮች አንዱ በሴቶች ያለ ወርኃዊ ልማድ ነው። ምንም እንኳ የወር አበባ የመውለድ ጸጋ እንጂ የርግማን ምልክት ባይሆንም ከሚያስከትላቸው አካላዊና ስነልቦናዊ መገለጫዎች የተነሳ ሴቶች በወር አበባ ወቅት የክርስቶስ ሥጋና ደም ተፈትቶ ለምዕመናን ወደሚሰጥበት የቤተክርስቲያን ክፍል (ቅድስት ወይም ቅኔ ማኅሌት) እንዳይገቡ የቤተክርስቲያን ሥርዓት ይደነግጋል።
ይህን ሴቶች በወር አበባ ወቅት ወደ ቤተክርስቲያን እንዳይገቡ የሚከለክለውን የቤተክርስቲያን ሥርዓት ከሁለት የተሳሳቱ ሀሳቦች ጋር የሚያገናኙ ወገኖች አሉ። አንደኛው ስሁት ሀሳብ የወር አበባን እንደ መርገም ከመቁጠር የመነጨ ነው። ይህም የሰው ልጅን ፍፁም ድኅነት በሚገባ ካለመረዳትና የወር አበባን ምንነት ጠንቅቆ ካለማወቅ የሚመጣ ስህተት ነው። የወር አበባ ተፈጥሮአዊ አጀማመር ከሔዋን አለመታዘዝ ጋር መገናኘቱ በዘመነ ሐዲስ በክርስቶስ ቤዛነት የተዋጁ ሴቶች ካላቸው ተፈጥሯዊ ዑደት ጋር መምታታት የለበትም። ዛሬም በርግማን ሥር እንዳለን አድርጎ ማሰብና ማስተማር የክርስቶስን ቤዛነት ማቃለል፣ የሰውነትን ክብር ማዋረድ ነው። ከሰናዖር ሰዎች አመፅ የተነሳ በመደበላለቅ (ርግማን) ብዙ ቋንቋዎች ቢፈጠሩም በዘመነ ሐዲስ ግን እነዚያ ቋንቋዎች (ልሳናት) የመንፈስ ቅዱስ ስጦታ ማሳያ እንደሆኑት ሁሉ ከርግማን ጋር የተያያዘ መነሻ ታሪክ ያለው የሴቶች የወር አበባም በዘመነ ሐዲስ የእግዚአብሔር ስጦታ እንጂ የመርገም ምልክት አይደለም። የምንናገረው ቋንቋ የርግማን ምልክት አለመሆኑን እንደምናምን፣ እንምንረዳ ሁሉ የወር አበባንም “የርግማን ምልክት” አድርጎ የሚያይ አስተሳሰብ ሊኖረን አይገባም።
ከላይ እንደተገለጠው በወር አበባ ወቅት ተለይተው ወደታወቁ የሕንፃ ቤተክርስቲያን ክፍሎች መግባትና ከቅዱስ ሥጋውና ከክቡር ደሙ መቀበል የሚከለከለው በርግማን ምክንያት ሳይሆን የወር አበባ ፈሳሽ በሚፈጥረው ወይም ይፈጥረዋል ተብሎ በሚገመተው አካላዊና ስነልቦናዊ ጫና ምክንያት ነው። እንደመነሻ የሚያገለግለውም በዘሌዋውያን 15:19 “ሴት ፈሳሽ ነገር ቢኖርባት በሥጋዋም ያለው ፈሳሽ ነገር ደም ቢሆን፥ በመርገምዋ ሰባት ቀን ትቀመጣለች፤ የሚነካትም ሁሉ እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ነው” የሚለው የቅዱስ መጽሐፍ ንባብ ነው። ነገር ግን ከርግማንና ከቁራኝነት ጋር የተያያዙ የዘመነ ብሉይ ንባባት ከዘመነ ሐዲስ የክርስቶስ ቤዛነት ጋር ተስማምተው መነበብና መተርጎም እንዳለባቸው የታወቀ ነው። በክርስቶስ ድኅነት የተፈጸመለት ሰው (ሴትም ወንድም) በኃጢአት ምክንያት የሚመጣ ርኩሰት ካልሆነ በቀር በተፈጥሮው መርገም የለበትም። የወር አበባ የሚባለው በማኅፀን ውስጥ ፅንስን ለመንከባከብ የተዘጋጀ መደላድል ፅንስ ሳይመጣ ሲቀር ለሌላ ዑደት ቦታውን የሚለቅበት ሂደት እንጂ ከመርገም ጋር የሚያያዝ አይደለም። ሁላችንም በማኅፀን ሳለን እንክብካቤ ያገኘነው በዚህ መልኩ መሆኑን ማስተዋልም ያስፈልጋል። በአጭር ቋንቋ ልማደ አንስት ከርኩሰት ወይም ከመርገም ጋር አይገናኝም። ሴቶችም በዚህ ወቅት “ርኩስ ነኝ” የሚል ስሜት ሊሰማቸው ከቶ አይገባም።
ሁለተኛው ስህተት ደግሞ ሴቶች በደመ ፅጌ ወቅት ወደ ቤተክርስቲያን ቢገቡ ቤተክርስቲያኑን ያረክሱታል ከሚል የአይሁድ ሥርዓት የተወሰደ ነው። በመጀመሪያው እንዳየነው የወር አበባ መርገም/ርኩሰት ስላልሆነ ማንንም አያረክስም። በሌላ በኩልም በሰዎች ምክንያት የምትረክስ ቤተክርስቲያን የለችንም። ሰዎች ሥርዓቷን ቢጥሱ እንኳን ራሳቸው በኃጢአታቸው ይረክሳሉ እንጂ ቤተክርስቲያንን አያረክሷትም። ስለዚህ የዚህ ስህተት ሌላው መሠረቱ ቤተክርስቲያን የማትረክስ መሆኗን ካለማስተዋልም ጭምር የመጣ ነው። ሴቶችም በዚህ ወቅት ቤተክርስቲያን ብሄድ፣ መስቀል ብሳላም፣ የጸሎት መጻሕፍትን ብነካ ‘ላረክስ እችላለሁ’ የሚል ስጋት ሊገባቸው ከቶ አይገባም።
ታዲያ “ሴቶች በወር አበባ ወቅት ለምን ወደ ቤተክርስቲያን አይገቡም?” ቢሉ የዚህ ምክንያት ከቤተክርስቲያን ምስጢራት አንዱ ከሆነው ከቅዱስ ቁርባን ክብር ጋር የተያያዘ ነው። ሰው ወደ ቤተክርስቲያን የሚሄደው ለማስቀደስና የክርስቶስን ቅዱስ ሥጋና ክቡር ደም ለመቀበል ነው። ከቅዱስ ቁርባኑ የሚቀበል ሰው ደግሞ መንፈሳዊና አካላዊ ዝግጅት ማድረግ ይጠበቅበታል። ከአካላዊ ዝግጅት መካከልም ከሰውነት የሚወጣ ፈሳሽ (ህልመ ሌሊት፣ ደመ ፅጌ፣ የቁስል ፈሳሽ፣ የአፍንጫ ፈሳሽና የመሳሰሉት) ሊኖረው አይገባም የሚለው አንዱ ነው። ይህም የሚሆነው ለቅዱስ ቁርባን ከሚሰጠው ልዩ ክብር የተነሳ ነው። በዚህም መሠረት ሴቶች በወር አበባ ወቅት፣ ወንዶችም ህልመ ሌሊት ከመታቸው፣ ባለትዳሮችም ለሦስት ቀናት ራሳቸውን ከሩካቤ ካልከለከሉ ከቅዱስ ቁርባኑ አይቀበሉም (ዘሌ 7:19-21)። በፍትሐ ነገሥት አንቀጽ 6 “ከቀሳውስትና ከዲያቆናት ወገን አንዱስ እንኳ አደፋፍሮ ከግዳጅዋ (ከደሟ) ያልነጻችውን ሴት ቤተክርስቲያን ያስገባ በደሟም ወራት ሥጋውንና ደሙን ያቀበላት ቢኖር ከሹመቱ ይሻር፡፡ ምንም ከነገሥታት ሴቶች ወገን
ብትሆን፡፡” በማለት ሥርዓቱ ተቀምጧል። ከዚህ ውጭ ግን ከማንኛውም መንፈሳዊ አገልግሎት እንዳይሳተፉ የሚከለክላቸው ነገር የለም።
ድኅረ ወሊድ ያለው ወቅት
እናቶች ድኅረ ወሊድ ወቅት ለተወሰኑ ሳምንታት ከማኅፀናቸው ደም/ፈሳሽ እንደሚፈሳቸው ይታወቃል። ይህም ድኅረ ወሊድ እስከ አራት ሳምንት ድረስ ሊቆይ ይችላል። በተጨማሪም እናቶች በዚህ ወቅት በእርግዝናና በወሊድ ወቅት ከደረሰባቸው አካላዊ ድካም እንዲያርፉ፣ ጨቅላ ሕፃኑ(ኗ)ንም ጡት እንዲያጠቡና እንዲከባከቡ ሲባል ከመደበኛ ሥራም ጭምር ያርፋሉ። በመንፈሳዊውም አገልግሎት እንዲሁ ጾምና ስግደት አይጠበቅባቸውም። ጸሎትም ቢሆን የቻሉትን ያህል ብቻ እንዲጸልዩ ይመከራሉ። ከዚህ ባሻገር ስለየወር አበባ በተገለፀው ምክንያትም አካላዊ ዝግጅት ስለሚያስፈልጋቸው በዚህ ወቅት ቅዱስ ቁርባንን አይቀበሉም። ሕፃኑ(ኗ) 40/80 ቀን ሲሆነው/ናት ወደ ቤተክርስቲያን ወስደው ያስጠምቃሉ፣ ያስባርካሉ።
ወደ ቤተክርስቲያን ሲሄዱ ጸሎት የሚደረግላቸውና ጠበል የሚረጩትም ሕፃን እና እናትን ለመባረክ ነው እንጂ መርገም ስላለባቸው ለማንፃት አይደለም። በዚህም ቀን እግዚአብሔር ልጅን ስለሰጣቸው የሚያመሰግኑበትና የተሰጣቸውም ልጅ ዳግመኛ ከውኃና ከመንፈስ ቅዱስ የሚወለድበት የደስታ ቀን ነው። የባለትዳሮች የፍቅርና የአንድነታቸው ፍሬ እንዲሁም የእግዚአብሔር ስጦታ የሆነውን ልጅ በመውለድ በሴቶች ላይ የሚመጣ መርገም/ርኩሰት አለ ብሎ ማሰብ ምንኛ አለመታደል ነው?!። በተጨማሪም በብዙ ድካም የወለደችን እናት ከድካሟ እንኳን ሳታገግም ደስታዋን በመካፈልና በማበርታት ፈንታ የረከሰች አድርጎ መቁጠር፣ አለመቅረብ፣ ዕቃ እንኳን ብትነካ ይረክሳል ብሎ ማሰብ ኃጢአትም በደልም ነው። የሕይወትን ምንጭ (እናትን) በዚህ መልኩ ማቃለል ከቃለ ሕይወት (ከፍርድ ቀን ሽልማት) የሚከለክል በደል ነው ማለት ይቀላል።
ደም ይፈሳት የነበረች ሴት
አንዳንዶች “አሥራ ሁለት ዓመት ደም ይፈሳት የነበረች ሴት ክርስቶስን ነክታ ከዳነች (ማቴ 9:20-22) ለምንድን ነው ሴቶች በወር አበባ ወቅት የክርስቶስን ቅዱስ ሥጋና ክቡር ደም የማይቀበሉት?” ሲሉ ይጠይቃሉ። ይህንን ለመረዳት ሁለት ነጥቦችን ማስተዋል ያስፈልጋል። አንደኛው ይህች ሴት ያለማቋረጥ ደም ይፈሳት የነበረው በተፈጥሮ ልማድ ሳይሆን በበሽታ ምክንያት ነበር። ወደ ክርስቶስም የመጣችው ከዚህ በሽታዋ ለመፈወስ ነበር። ሁለተኛው በፍጹም እምነት የነካችውም የልብሱን ጫፍ ብቻ ነበር። እነዚህ ሁለት ነጥቦች የዚህችን ሴት መዳን ከሴቶች የወር አበባ የቅዱስ ቁርባን ሥርዓት ጋር በፍፁም የማይነፃፀር ያደርጉታል።
በሌላ በኩል ጥንት በነበረው ሥርዓት (ንፅሕና መጠበቂያ ግብዓቶች ባልነበሩበት ዘመን) ሴቶች በወር አበባ ወቅት ቤተክርስቲያን አይግቡ መባሉ እና አሁን ሁሉ ነገር በሰለጠነበትና ዘመናዊ የንፅሕና መጠበቂያ ቁሳቁሶች ባሉበት ዘመንም እንዴት ተመሳሳይ ሥርዓት ሊኖር ይችላል? ብለው የሚጠይቁ ወገኖችም አሉ። እዚህ ላይ ማስተዋል የሚያስፈልገው ሥርዓቱ የተሠራው የቅዱስ ቁርባንን ክብር፣ የቤተክርስቲያንን ክብር፣ እንዲሁም “ከሰውነት የሚፈስ ፈሳሽን” ምክንያት በማድረግ እንጂ የንፅሕና መጠበቂያ ግብዓት አለመኖርን መነሻ በማድረግ አይደለም። ሴቶችም በወር አበባ ወቅት ወደ ቤተክርስቲያን የማይገቡት ቤተክርስቲያንን እና ቅዱስ ቁርባንን ከማክበር አንጻር መሆኑን በሕሊናቸው ሊያኖሩት ይገባል። ይህ በእንዲህ እንዳለ በቤተክርስቲያን ውስጥም ሆነ በቤተክርስቲያኑ ዙሪያ የሚደረግ ጸሎትና የሚቀርብ ምስጋና ወደ እግዚአብሔር ከመድረስ አንጻር ልዩነት የለውም። ይልቁንም በትህትና፣ ራስን ዝቅ በማድረግና ህሊናን ሰብስቦ መጸለይና ማመስገን ላይ ነው ዋናው ቁም ነገሩ ያለው።
ይህ ሥርዓት ሴቶችን አግላይ ነውን?
ሴቶች በአማካይ ከ12-15 ዓመታቸው ጀምሮ እስከ 45-49 ዓመታቸው ድረስ በአጠቃላይ ለ34 ዓመታት ያህል በአማካይ በየ28 ቀኑ የወር አበባ ያያሉ። በዕድሜያቸውም በአማካይ ለ444 ጊዜ (ነፍሰ ጡር ካልሆኑ) ያያሉ። እያንዳንዱም ዑደት ከ3-7 ቀናት ሊቆይ ይችላል። የወር አበባቸው ከመጣ እስከ ሰባት ቀን ድረስ ቤተክርስቲያን አይገቡም። በዚህ ቀመር እያንዳንዷ ሴት ከ4 ሳምንት አንድ ሳምንት በተፈጥሮ ምክንያት ቤተክርስቲያን አትገባም ማለት ነው። በአጠቃላይም ከዕድሜዋ ለ3,105 ቀናት (8 ዓመት ከ6 ወር) በወር አበባዋ ምክንያት ቤተክርስቲያን እንዳትገባ ትሆናለች ማለት ነው። ከዚያም ባሻገር ከወሊድ በኋላ ባለው ወቅት ከላይ በተገለፀው መልኩ በቤተክርስቲያን የውስጥ አገልግሎቶች የተገደበ ሱታፌ ይኖራቸዋል።
ታዲያ “ይህ ሥርዓት ሴቶችን አግላይ አይደለምን?” የሚል ጥያቄ ሊያስነሳ ይችላል። ሥርዓቱ የተሠራው ሴቶችን በተፈጥሮ በሚያዩት የወር አበባ ወይም የድኅረ ወሊድ ፈሳሽ ምክንያት ለማግለል ሳይሆን ለቅዱስ ቁርባን የሚሰጠውን ክብር ለመግለፅ የተሠራ ሥርዓት ነው። ሴቶችም በወር አበባቸው ምክንያት ምንም አይነት መገለል ሊደርስባቸው እንደማይገባ የቤተክርስቲያን አስተምህሮ ያስረዳል። ይሁን እንጂ የቤተክርስቲያን አገልጋዮች የሆኑ ካህናትን ጨምሮ ቀላል የማይባል ቁጥር ባላቸው ምዕመናን ዘንድ ከላይ የተጠቀሱት የወር አበባንና ድኅረ ወሊድ ፈሳሽን ከርግማን ጋር የማምታታት ክፉ ልማድ አለ። ይህ ልማድ በሥርዓት ከተደነገገው የአገልግሎት ገደብ ጋር በመደበላለቁ ሴቶችን የሚያገል አስተሳሰብ ሥር እንዲሰድ ምክንያት ሆኗል። ስለሆነም ቤተክርስቲያን የወር አበባና የድኅረ ወሊድ ወቅትን በተመለከተ በሚገባው ልክ ልታስተምር ይገባል።
ሴቶችን በተፈጥሮ በሚያዩት የወር አበባ ምክንያት የሚያገላቸው ካለ ክርስትናንም ይሁን የሰውን ልጅ ተፈጥሮ ያልተረዳ ነው። ይልቁንም ሁላችንም “ትምክህተ ዘመድነ/የባሕርያችን መመኪያ” የምንላት፣ አምላክን በድንግልና ከልማደ አንስት ልዩ በሆነ ሁኔታ በመውለዷ በሔዋን ምክንያት የመጣ የሴቶችን መናቅ ያስቀረች የድንግል ማርያምን የነገረ ድኅነት ሱታፌ ባለማወቅ የሚያቃልል ነው። ሴቶችን ከተፈጥሮ ጸጋ የተነሳ ማቃለልና እንደርኩስ ማየት እግዚአብሔር ከክብር ሁሉ የበለጠውን ክብር ለሰው ልጆች በድንግል ማርያም በኩል የገለጠበትን መቅደስ ማቃለል ነውና። ይህንንም በተአምረ ማርያም ከተመዘገበው ዮሐንስ የተባለ ካህንና አንዲት በወር አበባ ምክንያት እንደርኩስ ተቆጥራ የአምላክን ሰው መሆን በሚያናንቁ ንስጥሮሳውያን እርቃኗን በተተፋባት ሴት ታሪክ መረዳት እንችላለን። ዮሐንስ የተባለ ካህን በሚተፉባት ሰዎች ፊት የተዋረደ እርቃኗን ስሞ “እኔስ እግዚአብሔር ከሴት እንደተወለደ አምናለሁ” በማለት እምነቱን መሰከረ። የቅዱሳት መጻሕፍትን ምስጢር የማይረዱ መናፍቃን ግን የዚህን ፃድቅ ታሪክ በማይረባ መልኩ እየተረጎሙ ስተው ያስቱበታል። በእውነት ደም እየፈሰሰው፣ ምራቅ እየተተፋበት ያለን የሴት አካል ከሥጋዊ ፍትወት ጋር አነፃፅረው የሚያምታቱ መናፍቃን ምን ያህል የጎሰቆለ አዕምሮ እንዳላቸው እንረዳለን። እነርሱ የቅዱሳት መጻሕፍት ጠላቶች መሆናቸው የተገለጠ ነውና። ካህኑ ዮሐንስ ግን ሰው የሚፀየፈውን ደም ይፈሳት የነበረችውን የዚህችን ሴት እርቃን መሳሙ በወር አበባ ላይ ሴቶችን ከባሕርያቸው የተነሳ ርግማን ያለባቸው አድርጎ ማሰብ የተሳሳተ መሆኑን ያስረዳናል። ስለሆነም በወር አበባም ሆነ ድኅረ ወሊድ በሚመጣ የተፈጥሮ ፈሳሽ የተነሳ ሴቶችን ማቃለልም ሆነ ማግለል የእግዚአብሔርን ስጦታ ማቃለል መሆኑን ሁሉም ሊረዳው ይገባል። ሴቶችም በወር አበባ ወቅት ከቅዱስ ቁርባኑ ስለተከለከሉ የመገለል ስሜት
ድኅረ ወሊድ ያለው ወቅት
እናቶች ድኅረ ወሊድ ወቅት ለተወሰኑ ሳምንታት ከማኅፀናቸው ደም/ፈሳሽ እንደሚፈሳቸው ይታወቃል። ይህም ድኅረ ወሊድ እስከ አራት ሳምንት ድረስ ሊቆይ ይችላል። በተጨማሪም እናቶች በዚህ ወቅት በእርግዝናና በወሊድ ወቅት ከደረሰባቸው አካላዊ ድካም እንዲያርፉ፣ ጨቅላ ሕፃኑ(ኗ)ንም ጡት እንዲያጠቡና እንዲከባከቡ ሲባል ከመደበኛ ሥራም ጭምር ያርፋሉ። በመንፈሳዊውም አገልግሎት እንዲሁ ጾምና ስግደት አይጠበቅባቸውም። ጸሎትም ቢሆን የቻሉትን ያህል ብቻ እንዲጸልዩ ይመከራሉ። ከዚህ ባሻገር ስለየወር አበባ በተገለፀው ምክንያትም አካላዊ ዝግጅት ስለሚያስፈልጋቸው በዚህ ወቅት ቅዱስ ቁርባንን አይቀበሉም። ሕፃኑ(ኗ) 40/80 ቀን ሲሆነው/ናት ወደ ቤተክርስቲያን ወስደው ያስጠምቃሉ፣ ያስባርካሉ።
ወደ ቤተክርስቲያን ሲሄዱ ጸሎት የሚደረግላቸውና ጠበል የሚረጩትም ሕፃን እና እናትን ለመባረክ ነው እንጂ መርገም ስላለባቸው ለማንፃት አይደለም። በዚህም ቀን እግዚአብሔር ልጅን ስለሰጣቸው የሚያመሰግኑበትና የተሰጣቸውም ልጅ ዳግመኛ ከውኃና ከመንፈስ ቅዱስ የሚወለድበት የደስታ ቀን ነው። የባለትዳሮች የፍቅርና የአንድነታቸው ፍሬ እንዲሁም የእግዚአብሔር ስጦታ የሆነውን ልጅ በመውለድ በሴቶች ላይ የሚመጣ መርገም/ርኩሰት አለ ብሎ ማሰብ ምንኛ አለመታደል ነው?!። በተጨማሪም በብዙ ድካም የወለደችን እናት ከድካሟ እንኳን ሳታገግም ደስታዋን በመካፈልና በማበርታት ፈንታ የረከሰች አድርጎ መቁጠር፣ አለመቅረብ፣ ዕቃ እንኳን ብትነካ ይረክሳል ብሎ ማሰብ ኃጢአትም በደልም ነው። የሕይወትን ምንጭ (እናትን) በዚህ መልኩ ማቃለል ከቃለ ሕይወት (ከፍርድ ቀን ሽልማት) የሚከለክል በደል ነው ማለት ይቀላል።
ደም ይፈሳት የነበረች ሴት
አንዳንዶች “አሥራ ሁለት ዓመት ደም ይፈሳት የነበረች ሴት ክርስቶስን ነክታ ከዳነች (ማቴ 9:20-22) ለምንድን ነው ሴቶች በወር አበባ ወቅት የክርስቶስን ቅዱስ ሥጋና ክቡር ደም የማይቀበሉት?” ሲሉ ይጠይቃሉ። ይህንን ለመረዳት ሁለት ነጥቦችን ማስተዋል ያስፈልጋል። አንደኛው ይህች ሴት ያለማቋረጥ ደም ይፈሳት የነበረው በተፈጥሮ ልማድ ሳይሆን በበሽታ ምክንያት ነበር። ወደ ክርስቶስም የመጣችው ከዚህ በሽታዋ ለመፈወስ ነበር። ሁለተኛው በፍጹም እምነት የነካችውም የልብሱን ጫፍ ብቻ ነበር። እነዚህ ሁለት ነጥቦች የዚህችን ሴት መዳን ከሴቶች የወር አበባ የቅዱስ ቁርባን ሥርዓት ጋር በፍፁም የማይነፃፀር ያደርጉታል።
በሌላ በኩል ጥንት በነበረው ሥርዓት (ንፅሕና መጠበቂያ ግብዓቶች ባልነበሩበት ዘመን) ሴቶች በወር አበባ ወቅት ቤተክርስቲያን አይግቡ መባሉ እና አሁን ሁሉ ነገር በሰለጠነበትና ዘመናዊ የንፅሕና መጠበቂያ ቁሳቁሶች ባሉበት ዘመንም እንዴት ተመሳሳይ ሥርዓት ሊኖር ይችላል? ብለው የሚጠይቁ ወገኖችም አሉ። እዚህ ላይ ማስተዋል የሚያስፈልገው ሥርዓቱ የተሠራው የቅዱስ ቁርባንን ክብር፣ የቤተክርስቲያንን ክብር፣ እንዲሁም “ከሰውነት የሚፈስ ፈሳሽን” ምክንያት በማድረግ እንጂ የንፅሕና መጠበቂያ ግብዓት አለመኖርን መነሻ በማድረግ አይደለም። ሴቶችም በወር አበባ ወቅት ወደ ቤተክርስቲያን የማይገቡት ቤተክርስቲያንን እና ቅዱስ ቁርባንን ከማክበር አንጻር መሆኑን በሕሊናቸው ሊያኖሩት ይገባል። ይህ በእንዲህ እንዳለ በቤተክርስቲያን ውስጥም ሆነ በቤተክርስቲያኑ ዙሪያ የሚደረግ ጸሎትና የሚቀርብ ምስጋና ወደ እግዚአብሔር ከመድረስ አንጻር ልዩነት የለውም። ይልቁንም በትህትና፣ ራስን ዝቅ በማድረግና ህሊናን ሰብስቦ መጸለይና ማመስገን ላይ ነው ዋናው ቁም ነገሩ ያለው።
ይህ ሥርዓት ሴቶችን አግላይ ነውን?
ሴቶች በአማካይ ከ12-15 ዓመታቸው ጀምሮ እስከ 45-49 ዓመታቸው ድረስ በአጠቃላይ ለ34 ዓመታት ያህል በአማካይ በየ28 ቀኑ የወር አበባ ያያሉ። በዕድሜያቸውም በአማካይ ለ444 ጊዜ (ነፍሰ ጡር ካልሆኑ) ያያሉ። እያንዳንዱም ዑደት ከ3-7 ቀናት ሊቆይ ይችላል። የወር አበባቸው ከመጣ እስከ ሰባት ቀን ድረስ ቤተክርስቲያን አይገቡም። በዚህ ቀመር እያንዳንዷ ሴት ከ4 ሳምንት አንድ ሳምንት በተፈጥሮ ምክንያት ቤተክርስቲያን አትገባም ማለት ነው። በአጠቃላይም ከዕድሜዋ ለ3,105 ቀናት (8 ዓመት ከ6 ወር) በወር አበባዋ ምክንያት ቤተክርስቲያን እንዳትገባ ትሆናለች ማለት ነው። ከዚያም ባሻገር ከወሊድ በኋላ ባለው ወቅት ከላይ በተገለፀው መልኩ በቤተክርስቲያን የውስጥ አገልግሎቶች የተገደበ ሱታፌ ይኖራቸዋል።
ታዲያ “ይህ ሥርዓት ሴቶችን አግላይ አይደለምን?” የሚል ጥያቄ ሊያስነሳ ይችላል። ሥርዓቱ የተሠራው ሴቶችን በተፈጥሮ በሚያዩት የወር አበባ ወይም የድኅረ ወሊድ ፈሳሽ ምክንያት ለማግለል ሳይሆን ለቅዱስ ቁርባን የሚሰጠውን ክብር ለመግለፅ የተሠራ ሥርዓት ነው። ሴቶችም በወር አበባቸው ምክንያት ምንም አይነት መገለል ሊደርስባቸው እንደማይገባ የቤተክርስቲያን አስተምህሮ ያስረዳል። ይሁን እንጂ የቤተክርስቲያን አገልጋዮች የሆኑ ካህናትን ጨምሮ ቀላል የማይባል ቁጥር ባላቸው ምዕመናን ዘንድ ከላይ የተጠቀሱት የወር አበባንና ድኅረ ወሊድ ፈሳሽን ከርግማን ጋር የማምታታት ክፉ ልማድ አለ። ይህ ልማድ በሥርዓት ከተደነገገው የአገልግሎት ገደብ ጋር በመደበላለቁ ሴቶችን የሚያገል አስተሳሰብ ሥር እንዲሰድ ምክንያት ሆኗል። ስለሆነም ቤተክርስቲያን የወር አበባና የድኅረ ወሊድ ወቅትን በተመለከተ በሚገባው ልክ ልታስተምር ይገባል።
ሴቶችን በተፈጥሮ በሚያዩት የወር አበባ ምክንያት የሚያገላቸው ካለ ክርስትናንም ይሁን የሰውን ልጅ ተፈጥሮ ያልተረዳ ነው። ይልቁንም ሁላችንም “ትምክህተ ዘመድነ/የባሕርያችን መመኪያ” የምንላት፣ አምላክን በድንግልና ከልማደ አንስት ልዩ በሆነ ሁኔታ በመውለዷ በሔዋን ምክንያት የመጣ የሴቶችን መናቅ ያስቀረች የድንግል ማርያምን የነገረ ድኅነት ሱታፌ ባለማወቅ የሚያቃልል ነው። ሴቶችን ከተፈጥሮ ጸጋ የተነሳ ማቃለልና እንደርኩስ ማየት እግዚአብሔር ከክብር ሁሉ የበለጠውን ክብር ለሰው ልጆች በድንግል ማርያም በኩል የገለጠበትን መቅደስ ማቃለል ነውና። ይህንንም በተአምረ ማርያም ከተመዘገበው ዮሐንስ የተባለ ካህንና አንዲት በወር አበባ ምክንያት እንደርኩስ ተቆጥራ የአምላክን ሰው መሆን በሚያናንቁ ንስጥሮሳውያን እርቃኗን በተተፋባት ሴት ታሪክ መረዳት እንችላለን። ዮሐንስ የተባለ ካህን በሚተፉባት ሰዎች ፊት የተዋረደ እርቃኗን ስሞ “እኔስ እግዚአብሔር ከሴት እንደተወለደ አምናለሁ” በማለት እምነቱን መሰከረ። የቅዱሳት መጻሕፍትን ምስጢር የማይረዱ መናፍቃን ግን የዚህን ፃድቅ ታሪክ በማይረባ መልኩ እየተረጎሙ ስተው ያስቱበታል። በእውነት ደም እየፈሰሰው፣ ምራቅ እየተተፋበት ያለን የሴት አካል ከሥጋዊ ፍትወት ጋር አነፃፅረው የሚያምታቱ መናፍቃን ምን ያህል የጎሰቆለ አዕምሮ እንዳላቸው እንረዳለን። እነርሱ የቅዱሳት መጻሕፍት ጠላቶች መሆናቸው የተገለጠ ነውና። ካህኑ ዮሐንስ ግን ሰው የሚፀየፈውን ደም ይፈሳት የነበረችውን የዚህችን ሴት እርቃን መሳሙ በወር አበባ ላይ ሴቶችን ከባሕርያቸው የተነሳ ርግማን ያለባቸው አድርጎ ማሰብ የተሳሳተ መሆኑን ያስረዳናል። ስለሆነም በወር አበባም ሆነ ድኅረ ወሊድ በሚመጣ የተፈጥሮ ፈሳሽ የተነሳ ሴቶችን ማቃለልም ሆነ ማግለል የእግዚአብሔርን ስጦታ ማቃለል መሆኑን ሁሉም ሊረዳው ይገባል። ሴቶችም በወር አበባ ወቅት ከቅዱስ ቁርባኑ ስለተከለከሉ የመገለል ስሜት
ሊሰማቸው አይገባም። ይልቁንም ይህን ጊዜ የሚጸልዩበት፣ በቂ ዕረፍት የሚያደርጉበትና ራሳቸውን የሚንከባከቡበት ሊያደርጉት ይገባል።
ቤተክርስቲያን የገነት ምሳሌ ናት። ቅዱሳት መጻሕፍት እንደሚያስረዱን ሔዋን ከአዳም ጋር በገነት ለሰባት ዓመታት ስትኖር የወር አበባ አታይም ነበር። ስለዚህም ቤተክርስቲያን የገነት አማናዊ ምሳሌ መሆኗን ለማሳየት ሴቶች በወር አበባ ወቅት፣ ወንዶችም ህልመ ሌሊት ከመታቸው ወደ ቤተክርስቲያን አይገቡም። ነገር ግን አገልግሎቱን የሚከታተሉበት ሥፍራ በሚገባ ሊዘጋላቸው ይገባል። ለምሳሌ እንደየቦታው የቴክኖሎጂ ተደራሽነት የሚወሰን ቢሆንም ቅዳሴውን ከውጭ ሆነው ቀጥታ እያዳመጡና እያዩ የሚከታተሉበት ስክሪን፣ የተሟላ ወንበር፣ የጸሎት መጻሕፍትና በአጠቃላይ ውስጥ ያለው አገልግሎት (ከቅዱስ ቁርባኑ በቀር) ባሉበት እንዲደርሳቸው ጥረት ሊደረግ ይገባል። ከዚህም በተጨማሪ ይህ እህቶችና እናቶች የሚያስቀድሱበት ቦታ መለየቱን መነሻ በማድረግ እዚያ ሆነው የሚያስቀድሱት ላይ ሌላ መገለል እንዳይደርስ ምዕመናንን ስለየወር አበባ ምንነትና ተያያዥ ጉዳዮች ማስተማር ይገባል። ይህንን ሳያደርጉ “መግባት የለባቸውም” ማለት ብቻውን ሴቶች ከቤተክርስቲያን ከአገልግሎት እንዲርቁ ሊያደርጋቸው ይችላል። እኛም የቤተክርስቲያን አባቶች እና መምህራን ለዚህ ጉዳይ በቂ ትኩረት ሰጥተው እንዲያስተምሩ በልጅነት መብታችን እንጠይቃለን።
https://www.tgoop.com/sratebetkrstyane
ቤተክርስቲያን የገነት ምሳሌ ናት። ቅዱሳት መጻሕፍት እንደሚያስረዱን ሔዋን ከአዳም ጋር በገነት ለሰባት ዓመታት ስትኖር የወር አበባ አታይም ነበር። ስለዚህም ቤተክርስቲያን የገነት አማናዊ ምሳሌ መሆኗን ለማሳየት ሴቶች በወር አበባ ወቅት፣ ወንዶችም ህልመ ሌሊት ከመታቸው ወደ ቤተክርስቲያን አይገቡም። ነገር ግን አገልግሎቱን የሚከታተሉበት ሥፍራ በሚገባ ሊዘጋላቸው ይገባል። ለምሳሌ እንደየቦታው የቴክኖሎጂ ተደራሽነት የሚወሰን ቢሆንም ቅዳሴውን ከውጭ ሆነው ቀጥታ እያዳመጡና እያዩ የሚከታተሉበት ስክሪን፣ የተሟላ ወንበር፣ የጸሎት መጻሕፍትና በአጠቃላይ ውስጥ ያለው አገልግሎት (ከቅዱስ ቁርባኑ በቀር) ባሉበት እንዲደርሳቸው ጥረት ሊደረግ ይገባል። ከዚህም በተጨማሪ ይህ እህቶችና እናቶች የሚያስቀድሱበት ቦታ መለየቱን መነሻ በማድረግ እዚያ ሆነው የሚያስቀድሱት ላይ ሌላ መገለል እንዳይደርስ ምዕመናንን ስለየወር አበባ ምንነትና ተያያዥ ጉዳዮች ማስተማር ይገባል። ይህንን ሳያደርጉ “መግባት የለባቸውም” ማለት ብቻውን ሴቶች ከቤተክርስቲያን ከአገልግሎት እንዲርቁ ሊያደርጋቸው ይችላል። እኛም የቤተክርስቲያን አባቶች እና መምህራን ለዚህ ጉዳይ በቂ ትኩረት ሰጥተው እንዲያስተምሩ በልጅነት መብታችን እንጠይቃለን።
https://www.tgoop.com/sratebetkrstyane
Telegram
✝️ስርዓተ ቤተክርስቲያን መመሪያ ✝️
እንኳን ወደዚህ ቻናል በሰላም መጡ
የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ ሊቀላቀለዉ የሚገባ ስለ ሀይማኖቱ ስርአት ስለ ቤተክርስቲያን መመሪያ ህግጋት ደንብ የምናስተምርበት ቻናል ነው ።
share share share
የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ ሊቀላቀለዉ የሚገባ ስለ ሀይማኖቱ ስርአት ስለ ቤተክርስቲያን መመሪያ ህግጋት ደንብ የምናስተምርበት ቻናል ነው ።
share share share
ሴቶች እና ማስተማር
በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሴቶች ያላቸው የቅድስና ሱታፌ ሴቶች በቤተ ክርስቲያን ከሚሉት ጦማሮቻችን በመጀመሪያው በስፋት ተዳስሷል። ይሁንና በዘመናችን ባለ ኦርቶዶክሳዊ አገልግሎት ብዙውን ጊዜ ሴቶች ከመዘመር፣ ከማስቀደስ፣ ከፅዳት፣ ከመሰናዶና ከማስተናገድ ያለፈ መንፈሳዊ አገልግሎት ሲፈፅሙ አይታይም። አልፎ አልፎም የሰበካ ጉባዔ አባል ይሆናሉ። ይህ እውነታ ሲታይ ሴቶች ከወንዶች የተሻለ ቤተክርስቲያን የሚያዘወትሩና ከምስጢራትም የሚሳተፉ ከመሆናቸው አንፃር ያላቸውን የአገልግሎት ሱታፌ አነስተኛ ያደርገዋል። በተለይም በማስተማር ዙሪያ ያላቸው ተሳትፎ ጎልቶ የሚታይ አይደለም። ለዚህም ምክንያት ተደርጎ የሚወሰደው “ሴቶች ማስተማር የለባቸውም” የሚለው አስተሳሰብ ነው። ይህም መነሻ የሚያደርገው ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ “ሴት በነገር ሁሉ እየተገዛች በዝግታ ትማር፤ ሴት ግን በዝግታ ትኑር እንጂ ልታስተምር ወይም በወንድ ላይ ልትሰለጥን አልፈቅድም” (1ኛ ጢሞ 2፡11-12) በማለት የተናገረው ነው። ይህንን መነሻ በማድረግ ወንጌልን ማስተማርና ሌሎች ሴቶች ሊያበረክቷቸው የሚችሉትን መንፈሳዊ አገልግሎቶች ቅዱሳት መጻሕፍትን ዋቢ በማድረግ እንዳስሳለን።
ማስተማር ምን ምን ያካትታል?
አስቀድመን የጠቀስነውን “ሴት ልታስተምር ወይም በወንድ ላይ እንድትሰለጥን አልፈቅድም” የሚለውን ቃል ከማየታችን በፊት “ማስተማር” ማለት ምን ምን እንደሚያጠቃልል እንይ። በዘመናችን ማስተማርን በተመለከተ እጅግ የተዛባ፣ ንግድ የወለደው አስተሳሰብ አለ። ለብዙዎች ማስተማር ማለት ቀሚስ ለብሶ እና/ወይም መስቀል አንጠልጥሎ/ይዞ አውደ ምህረት ላይ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስን ማብራራት፣ ቀልድና ተረት መናገር ወይም ታሪክ መተረክ ብቻ ይመስላቸዋል። ይሁንና ዋናው ማስተማር ክርስትናን በሕይወት እየኖሩ ለሌሎች ምሳሌና አርአያ መሆን ነው። ይህ ደግሞ ወንድ ወይም ሴት ሳይል ከሁሉም ክርስቲያን የሚጠበቅ መንፈሳዊ ግዴታ ነው። ሐዋርያውም “ሴት ልታስተምር … አልፈቅድም” ያለው ይህንን እንዳልሆነ ግልፅ ነው።
ስለዚህ ሴቶች በሕይወታቸው መልካም አርአያ በመሆን ብዙዎችን ማስተማር እንደሚችሉና በዚህም ረገድ ብዙ እንደሚጠበቅባቸው ማስተዋል ይገባል። ከዚያም ባሻገር “ማስተማር” በአንድ አቅጣጫ ብቻ እንደሚፈስ ጎርፍ (unidirectional) አስተማሪው ጮሆ እየተናገረ፣ ተማሪዎች በፀጥታ እያዳመጡ የሚታዩበት ሥርዓት ብቻ አይደለም። ይህን መሰሉ የማስተማር ስልት በአንድ ጊዜ ብዙ ሰዎችን ለማስተማር የሚጠቅም ቢሆንም በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ታሪክና ትውፊት ዋነኛው የማስተማሪያ መንገድ አልነበረም። ይህን የማይረዱ ሰዎች የቤተ ክርስቲያንን ወንጌልን የማስፋፋት ተግባር በቅርብ ጊዜ ከተጀመሩ የሰንበት ት/ቤትና መንፈሳዊ ኮሌጅ አሠራሮች ጋር አዳብለው በማየት የተሳሳተ ምስል ይፈጥራሉ። አብነት ትምህርት ቤቶችን ጨምሮ በበርካታ ማኅበራዊና መንፈሳዊ አውዶች ትምህርተ ወንጌል የሚሰጠው በእርጋታ በሚደረግ አሳታፊ ምልልስ እንጅ አንዱን ተናጋሪ ብቻ፣ ሌሎችን አድማጭ ብቻ በሚያደርግ አሰራር አይደለም።
ክርስትናን መማርም ይሁን ማስተማር ብዙውን ጊዜ ኢ-መደበኛ (informal teaching) ነው። ብዙ ለውጥ የሚያመጣውም የዚህ አይነቱ የማስተማሪያ ዘዴ ነው። ይህም በቤተሰብ፣ በጓደኝነት፣ በሥራ ባልደረባነት፣ በማኅበራዊ ትሥሥር (social networks) በንግግር፣ በፅሑፍ በድራማና በመሳሰሉት ሰዎችን በግልና በቡድን የተለያዩ አጋጣሚዎችን በመጠቀም ማስተማር ነው። ሐዋርያው “አልፈቅድም” ያለው ይህንን ይጨምራል ብሎ መከራከር የክርስትናን አስተምህሮ መፃረር ይሆናል። ታላላቅ ነቢያት፣ መሪዎች፣ ጠቢባን፣ ሊቃውንት እንዲሁም ቅዱሳን ክርስትናን እና ጥበብን ከእናቶቻቸው እንደተማሩ በክፍል ፩ በሰፊው አይተናል። ይህም የእናቶችን የማስተማር ድርሻ ግልፅ ያደርግልናል።
ወንጌል ማስተማር በመደበኛ ትምህርት ቤት (በአብነት ትምህርት ቤት፣ በመንፈሳዊ ኮሌጆች፣ በተከታታይ ስልጠና) የተደራጀ ትምህርት መስጠትንም ያካትታል። በእነዚህም ትምህርት ቤቶች ያለው የሴቶች ሚና ጥቂትም ቢሆኑ በአብነት ትምህርት ቤትና በመንፈሳዊ ኮሌጆች በማስተማርና ምርምር በመሥራት ፍሬ ያፈሩ ሴቶች እንዳሉ ግልፅ ነው። በተለይም በአብነት ትምህርት ቤት ቅኔ በማስተማር የተመሠከረላቸውን ቅዱሳት አንስት በክፍል ፩ በሰፊው አሳይተናል። ይህም የሚያሳየን ሴቶች መንፈሳዊውን ትምህርት በሚገባ ተምረው በቤተክርስቲያኒቱ ትምህርት ቤቶች ከማስተማር የሚከለክላቸው ነገር እንደሌለ ነው። ነገር ግን ከልጅነታቸው ጀምሮ ይህንን አውቀው እንዲያድጉና በማኅበረሰቡም ዘንድ ሴቶች በመደበኛው ትምህርት ማስተማር እንደሚገባቸው ግንዛቤ መፍጠር ያስፈልጋል።
የምንፈጥረው ግንዛቤ ግን በዓለም እንዳለው ቅኝት ከፆታ መበላለጥና እኩልነት አንፃር የሚቃኝ ሳይሆን የመንግስቱን ወንጌል ለዓለም ለማዳረስ በሚል ትሁት እይታ ብቻ ሊሆን ይገባዋል። ማስተማር ማለት እንደ ጧፍ ለሌሎች እያበሩ መንደድ እንጅ በሌሎች ላይ የመሰልጠን (ራስን የመጫን) አጋንንታዊ ልማድ አይደለም። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ 12 ሐዋርያትንና 72 አርድእትን ለወንጌል መልእክተኝነት እንደጠራው ሁሉ 36 ቅዱሳን አንስትንም እንደሚገባቸው መጠን የክርስቶስን ወንጌል በሰማዕትነት ጭምር እንዲመሰክሩ የጠራቸው መሆኑን ማስተዋል ያስፈልጋል። ይህም ለሁሉም ሴቶች እንደ ሰማዕትነት አቅማቸው የተሰጠ እንጂ የቄስ ወይም የመርጌታ ልጆች ለሆኑ ሴቶች ብቻ ተለይቶ የሚሰጥ የዝምድና ማወራረጃ አይደለም። በእነ እሙሃይ ገላነሽ ቅኔ የሚኮራ ሰው የቅዱስ ጳውሎስን ትምህርትና የቤተክርስቲያንን ትውፊት በአግባቡ ተረድቶ የተመዘነ እይታ ሊኖረው ይገባል እንጂ ክህነትን በማይጠይቁ አገልግሎቶች ሁሉ “ለሴት አይፈቀድም!” በማለት ባህላዊና ማኅበራዊ ጫናዎችን ፍፁም መንፈሳዊ አስመስሎ ማቅረብ የተሳሳተ ነው፣ ለቤተክርስቲያንም አይጠቅማትም።
አራተኛውና በተለምዶ “ማስተማር” ተብሎ የሚታወቀው “የአውደምህረት ስብከት” ነው። ይህም በተለይ ከቅዳሴ መካከል/በኋላ የሚሰጠው ስብከት ነው። ይህም በካህናት የሚከናወን ስለሆነ ሐዋርያው በወቅቱ “ሴት ልታስተምር አልፈቅድም” ብሎ በኤፌሶን ለነበረው ለደቀመዝሙሩ ለጢሞቴዎስ የፃፈው ይህንን እንደነበር ብዙዎች ይስማሙበታል። ነገር ግን በአውደምህረትም ቢሆን ከተለመደው ስብከት ውጭ በስነ-ጽሑፍ፣ በመዝሙር፣ በድራማና በመሳሰሉት ሴቶች ብዙ እያስተማሩ እንዳሉ ይታወቃል። በተጨማሪም ሴቶች ብቻ በሚገኙበት ጉባዔ (ለምሳሌ በሴቶች ገዳም፣ በሴቶች ፅዋ፣ በሴት ተማሪዎች መኖሪያ ወዘተ) ሴቶች በአውድምሕረትም ጭምር ሲያስተምሩ ኖረዋል፣ ሊያስተምሩም ይገባል። ይህ አገልግሎታቸውም ተጠናክሮ መቀጠል ይኖርበታል።
ሴቶች በስብከተ ወንጌል
“ሴት ልታስተምር አልፈቅድም” ያለው ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በሌላው መልእክቱ “እንዲሁም አሮጊቶች ሴቶች አካሄዳቸው ለቅዱስ አገልግሎት የሚገባ፥ የማያሙ፥ ለብዙ ወይን ጠጅ የማይገዙ፥ በጎ የሆነውን ነገር የሚያስተምሩ ይሁኑ” (ቲቶ 2፡3) በማለት ሴቶች (በተለይም አረጋውያን ሴቶች) ማስተማር እንደሚጠበቅባቸው ተናግሯል። ጌታችንን በሰማርያ ያገኘችው ሳምራዊቷ ሴትም ስለጌታችን ለሰማርያ ሰዎች ሰብካለች (ዮሐ 4:1:)። መግደላዊት ማርያምም ከሁሉ በፊት ትንሣኤውን አይታ ለደቀመዛሙርቱ አብስራለች። የመድህን መምጣት ለሰማርያ ሰዎች ማብሰርና የክርስቶስን ትንሣኤ ለደቀመዛሙርቱ ማብሰር ስብከት ካልተባለ ሌላ ምን ሊባል ነው? በሐዋርያት ዘመን
በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሴቶች ያላቸው የቅድስና ሱታፌ ሴቶች በቤተ ክርስቲያን ከሚሉት ጦማሮቻችን በመጀመሪያው በስፋት ተዳስሷል። ይሁንና በዘመናችን ባለ ኦርቶዶክሳዊ አገልግሎት ብዙውን ጊዜ ሴቶች ከመዘመር፣ ከማስቀደስ፣ ከፅዳት፣ ከመሰናዶና ከማስተናገድ ያለፈ መንፈሳዊ አገልግሎት ሲፈፅሙ አይታይም። አልፎ አልፎም የሰበካ ጉባዔ አባል ይሆናሉ። ይህ እውነታ ሲታይ ሴቶች ከወንዶች የተሻለ ቤተክርስቲያን የሚያዘወትሩና ከምስጢራትም የሚሳተፉ ከመሆናቸው አንፃር ያላቸውን የአገልግሎት ሱታፌ አነስተኛ ያደርገዋል። በተለይም በማስተማር ዙሪያ ያላቸው ተሳትፎ ጎልቶ የሚታይ አይደለም። ለዚህም ምክንያት ተደርጎ የሚወሰደው “ሴቶች ማስተማር የለባቸውም” የሚለው አስተሳሰብ ነው። ይህም መነሻ የሚያደርገው ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ “ሴት በነገር ሁሉ እየተገዛች በዝግታ ትማር፤ ሴት ግን በዝግታ ትኑር እንጂ ልታስተምር ወይም በወንድ ላይ ልትሰለጥን አልፈቅድም” (1ኛ ጢሞ 2፡11-12) በማለት የተናገረው ነው። ይህንን መነሻ በማድረግ ወንጌልን ማስተማርና ሌሎች ሴቶች ሊያበረክቷቸው የሚችሉትን መንፈሳዊ አገልግሎቶች ቅዱሳት መጻሕፍትን ዋቢ በማድረግ እንዳስሳለን።
ማስተማር ምን ምን ያካትታል?
አስቀድመን የጠቀስነውን “ሴት ልታስተምር ወይም በወንድ ላይ እንድትሰለጥን አልፈቅድም” የሚለውን ቃል ከማየታችን በፊት “ማስተማር” ማለት ምን ምን እንደሚያጠቃልል እንይ። በዘመናችን ማስተማርን በተመለከተ እጅግ የተዛባ፣ ንግድ የወለደው አስተሳሰብ አለ። ለብዙዎች ማስተማር ማለት ቀሚስ ለብሶ እና/ወይም መስቀል አንጠልጥሎ/ይዞ አውደ ምህረት ላይ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስን ማብራራት፣ ቀልድና ተረት መናገር ወይም ታሪክ መተረክ ብቻ ይመስላቸዋል። ይሁንና ዋናው ማስተማር ክርስትናን በሕይወት እየኖሩ ለሌሎች ምሳሌና አርአያ መሆን ነው። ይህ ደግሞ ወንድ ወይም ሴት ሳይል ከሁሉም ክርስቲያን የሚጠበቅ መንፈሳዊ ግዴታ ነው። ሐዋርያውም “ሴት ልታስተምር … አልፈቅድም” ያለው ይህንን እንዳልሆነ ግልፅ ነው።
ስለዚህ ሴቶች በሕይወታቸው መልካም አርአያ በመሆን ብዙዎችን ማስተማር እንደሚችሉና በዚህም ረገድ ብዙ እንደሚጠበቅባቸው ማስተዋል ይገባል። ከዚያም ባሻገር “ማስተማር” በአንድ አቅጣጫ ብቻ እንደሚፈስ ጎርፍ (unidirectional) አስተማሪው ጮሆ እየተናገረ፣ ተማሪዎች በፀጥታ እያዳመጡ የሚታዩበት ሥርዓት ብቻ አይደለም። ይህን መሰሉ የማስተማር ስልት በአንድ ጊዜ ብዙ ሰዎችን ለማስተማር የሚጠቅም ቢሆንም በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ታሪክና ትውፊት ዋነኛው የማስተማሪያ መንገድ አልነበረም። ይህን የማይረዱ ሰዎች የቤተ ክርስቲያንን ወንጌልን የማስፋፋት ተግባር በቅርብ ጊዜ ከተጀመሩ የሰንበት ት/ቤትና መንፈሳዊ ኮሌጅ አሠራሮች ጋር አዳብለው በማየት የተሳሳተ ምስል ይፈጥራሉ። አብነት ትምህርት ቤቶችን ጨምሮ በበርካታ ማኅበራዊና መንፈሳዊ አውዶች ትምህርተ ወንጌል የሚሰጠው በእርጋታ በሚደረግ አሳታፊ ምልልስ እንጅ አንዱን ተናጋሪ ብቻ፣ ሌሎችን አድማጭ ብቻ በሚያደርግ አሰራር አይደለም።
ክርስትናን መማርም ይሁን ማስተማር ብዙውን ጊዜ ኢ-መደበኛ (informal teaching) ነው። ብዙ ለውጥ የሚያመጣውም የዚህ አይነቱ የማስተማሪያ ዘዴ ነው። ይህም በቤተሰብ፣ በጓደኝነት፣ በሥራ ባልደረባነት፣ በማኅበራዊ ትሥሥር (social networks) በንግግር፣ በፅሑፍ በድራማና በመሳሰሉት ሰዎችን በግልና በቡድን የተለያዩ አጋጣሚዎችን በመጠቀም ማስተማር ነው። ሐዋርያው “አልፈቅድም” ያለው ይህንን ይጨምራል ብሎ መከራከር የክርስትናን አስተምህሮ መፃረር ይሆናል። ታላላቅ ነቢያት፣ መሪዎች፣ ጠቢባን፣ ሊቃውንት እንዲሁም ቅዱሳን ክርስትናን እና ጥበብን ከእናቶቻቸው እንደተማሩ በክፍል ፩ በሰፊው አይተናል። ይህም የእናቶችን የማስተማር ድርሻ ግልፅ ያደርግልናል።
ወንጌል ማስተማር በመደበኛ ትምህርት ቤት (በአብነት ትምህርት ቤት፣ በመንፈሳዊ ኮሌጆች፣ በተከታታይ ስልጠና) የተደራጀ ትምህርት መስጠትንም ያካትታል። በእነዚህም ትምህርት ቤቶች ያለው የሴቶች ሚና ጥቂትም ቢሆኑ በአብነት ትምህርት ቤትና በመንፈሳዊ ኮሌጆች በማስተማርና ምርምር በመሥራት ፍሬ ያፈሩ ሴቶች እንዳሉ ግልፅ ነው። በተለይም በአብነት ትምህርት ቤት ቅኔ በማስተማር የተመሠከረላቸውን ቅዱሳት አንስት በክፍል ፩ በሰፊው አሳይተናል። ይህም የሚያሳየን ሴቶች መንፈሳዊውን ትምህርት በሚገባ ተምረው በቤተክርስቲያኒቱ ትምህርት ቤቶች ከማስተማር የሚከለክላቸው ነገር እንደሌለ ነው። ነገር ግን ከልጅነታቸው ጀምሮ ይህንን አውቀው እንዲያድጉና በማኅበረሰቡም ዘንድ ሴቶች በመደበኛው ትምህርት ማስተማር እንደሚገባቸው ግንዛቤ መፍጠር ያስፈልጋል።
የምንፈጥረው ግንዛቤ ግን በዓለም እንዳለው ቅኝት ከፆታ መበላለጥና እኩልነት አንፃር የሚቃኝ ሳይሆን የመንግስቱን ወንጌል ለዓለም ለማዳረስ በሚል ትሁት እይታ ብቻ ሊሆን ይገባዋል። ማስተማር ማለት እንደ ጧፍ ለሌሎች እያበሩ መንደድ እንጅ በሌሎች ላይ የመሰልጠን (ራስን የመጫን) አጋንንታዊ ልማድ አይደለም። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ 12 ሐዋርያትንና 72 አርድእትን ለወንጌል መልእክተኝነት እንደጠራው ሁሉ 36 ቅዱሳን አንስትንም እንደሚገባቸው መጠን የክርስቶስን ወንጌል በሰማዕትነት ጭምር እንዲመሰክሩ የጠራቸው መሆኑን ማስተዋል ያስፈልጋል። ይህም ለሁሉም ሴቶች እንደ ሰማዕትነት አቅማቸው የተሰጠ እንጂ የቄስ ወይም የመርጌታ ልጆች ለሆኑ ሴቶች ብቻ ተለይቶ የሚሰጥ የዝምድና ማወራረጃ አይደለም። በእነ እሙሃይ ገላነሽ ቅኔ የሚኮራ ሰው የቅዱስ ጳውሎስን ትምህርትና የቤተክርስቲያንን ትውፊት በአግባቡ ተረድቶ የተመዘነ እይታ ሊኖረው ይገባል እንጂ ክህነትን በማይጠይቁ አገልግሎቶች ሁሉ “ለሴት አይፈቀድም!” በማለት ባህላዊና ማኅበራዊ ጫናዎችን ፍፁም መንፈሳዊ አስመስሎ ማቅረብ የተሳሳተ ነው፣ ለቤተክርስቲያንም አይጠቅማትም።
አራተኛውና በተለምዶ “ማስተማር” ተብሎ የሚታወቀው “የአውደምህረት ስብከት” ነው። ይህም በተለይ ከቅዳሴ መካከል/በኋላ የሚሰጠው ስብከት ነው። ይህም በካህናት የሚከናወን ስለሆነ ሐዋርያው በወቅቱ “ሴት ልታስተምር አልፈቅድም” ብሎ በኤፌሶን ለነበረው ለደቀመዝሙሩ ለጢሞቴዎስ የፃፈው ይህንን እንደነበር ብዙዎች ይስማሙበታል። ነገር ግን በአውደምህረትም ቢሆን ከተለመደው ስብከት ውጭ በስነ-ጽሑፍ፣ በመዝሙር፣ በድራማና በመሳሰሉት ሴቶች ብዙ እያስተማሩ እንዳሉ ይታወቃል። በተጨማሪም ሴቶች ብቻ በሚገኙበት ጉባዔ (ለምሳሌ በሴቶች ገዳም፣ በሴቶች ፅዋ፣ በሴት ተማሪዎች መኖሪያ ወዘተ) ሴቶች በአውድምሕረትም ጭምር ሲያስተምሩ ኖረዋል፣ ሊያስተምሩም ይገባል። ይህ አገልግሎታቸውም ተጠናክሮ መቀጠል ይኖርበታል።
ሴቶች በስብከተ ወንጌል
“ሴት ልታስተምር አልፈቅድም” ያለው ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በሌላው መልእክቱ “እንዲሁም አሮጊቶች ሴቶች አካሄዳቸው ለቅዱስ አገልግሎት የሚገባ፥ የማያሙ፥ ለብዙ ወይን ጠጅ የማይገዙ፥ በጎ የሆነውን ነገር የሚያስተምሩ ይሁኑ” (ቲቶ 2፡3) በማለት ሴቶች (በተለይም አረጋውያን ሴቶች) ማስተማር እንደሚጠበቅባቸው ተናግሯል። ጌታችንን በሰማርያ ያገኘችው ሳምራዊቷ ሴትም ስለጌታችን ለሰማርያ ሰዎች ሰብካለች (ዮሐ 4:1:)። መግደላዊት ማርያምም ከሁሉ በፊት ትንሣኤውን አይታ ለደቀመዛሙርቱ አብስራለች። የመድህን መምጣት ለሰማርያ ሰዎች ማብሰርና የክርስቶስን ትንሣኤ ለደቀመዛሙርቱ ማብሰር ስብከት ካልተባለ ሌላ ምን ሊባል ነው? በሐዋርያት ዘመን
የነበሩ እነ ፌቨንም ወንጌልን በማስተማር ይራዱ እንደነበር በሐዋርያት ሥራ ተፅፏል (ሮሜ 16:1)። ነቢይት ሐናም እንደ ስምዖን አረጋዊ እውነተኛ የክርስቶስ ምስክር ሆና አምላክነቱን መመስከሯን ቅዱስ ወንጌል ይነግረናል (ሉቃ 2:36~40)። እነዚህን ለምሳሌ አነሳን እንጂ በቤተክርስቲያን ታሪክ ወንጌልን በማስተማር ብዙ ድርሻ ያበረከቱ ቆጥረን የማንጨርሳቸው ብዙ ቅዱሳት አንስት አሉ።
“ሴቶች በማኅበር ዝም ይበሉ”
አንዳንድ ወገኖች ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንቶስ መልእክቱ “ሴቶች በማኅበር ዝም ይበሉ፤ ሕግ ደግሞ እንደሚል እንዲገዙ እንጂ እንዲናገሩ አልተፈቀደላቸውምና። ለሴት በማኅበር መካከል መናገር ነውር ነውና፥ ምንም ሊማሩ ቢወዱ በቤታቸው ባሎቻቸውን ይጠይቁ (1ኛ ቆሮ 14:34-35)” በማለት የተናገረውን በመጥቀስ ሴቶች ማስተማር የለባቸውም ብለው ይከራከራሉ። መልእክቱን ለሚያስተውል ግን ይህ ትዕዛዝ በማኅበር ሊኖር ስለሚገባው ሥርዓት እንጂ ስለማስተማር አይደለም። ሁሉም በሥርዓት እንዲሆን፣ ሁከት እንዳይነግሥና መደማመጥ እንዲኖር ያስተማረው ነው። ይህንንም ሲል በጉባዔ የታደሙ እርስ በእርሳቸው አይነጋገሩ፣ ትምህርቱን ጸጥ ብለው ያዳምጡ የሚል መልእክት ለማስተላለፍ ስለሆነ አስቀድሞ በቁጥር 33 ላይ “እግዚአብሔር የሰላም አምላክ እንጂ የሁከት አምላክ አይደለም” ብሏል። ስለዚህ የዚህ መልእክት ጭብጥ ማስተማርን የሚመለከት አይደለም።
ሴት እንድታስተምር አይፈቀድምን?
ከሴቶች የማስተማር ሚና አንጻር ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ የተናገረውን ቃል መመርመር ያስፈልጋል። ለጢሞቴዎስ “ሴት ልታስተምር ወይም በወንድ ላይ ልትሠለጥን አልፈቅድም” ያለው በወቅቱ በኤፌሶን የነበረውን ልዩ ሁኔታ የሚመለከት ቢሆንም በዋናነት ከክህነት ጋር ተያይዞ መታየት ይኖርበታል። ሐዋርያው “ልታስተምር አልፈቅድም” እንጂ “ልታስተምር አይገባም” አለማለቱ መልእክቱ ያተኮረው በወቅቱ በኤፌሶን የነበረው ልዩ ሁኔታ ላይ መሆኑን ያሳያል። “ልትሠለጥን” የሚለውም በዚሁ አግባብ ሊታይ ይገባዋል። ምክንያቱም ‘መሠልጠን’ መበላለጥን የሚያሳይ ስለሆነ ይህ መልእክት በጥንቃቄ መታየት ይኖርበታል።
የተወደደች የቅኔ መምህር የእማሆይ ገላነሽ ሐዲስ የልጅነት ታሪክና ክስተት የቅዱስ ጳውሎስን ክልከላ ሀሳብ መነሻ ለማሳየት ሊጠቅመን ይችላል። እማሆይ ገላነሽ በልጅነታቸው ወራት የቅኔ መምህር ከሆኑት ከአባታቸው ቄሰ ገበዝ ሐዲስ ቅኔን በሚገባ ተምረዋል። ከዕለታት በአንዱ በከበረ የደብረታቦር በዓል ከሥርዓተ ቅዳሴ በኋላ ቄሰ ገበዝ ሐዲስ በዓሉን የተመለከተ ቅኔ ማቅረብ ጀመሩ። “በታቦርሂ አመቀነፀ መለኮትከ ፈረስ•••” (መለኮትን በጉልበተኛ ፈረስ መስለው በታቦር ተራራ መለኮት በዘለለ ጊዜ•••) ብለው የጀመሩትን ሳይጨርሱ በቅኔ ቤት እንዳለው ልማድ በምቅዋመ አንስት (በሴቶች መቆሚያ) የነበረችው የያኔዋ ሕፃን እማሆይ ገላነሽ ሳትጠበቅ ተነስታ “ኢክሀሉ ስሂቦቶ ሙሴ ወኤልያስ” (ሙሴና ኤልያስ ሊስቡት፣ ሊቋቋሙት አልቻሉም) በማለት ቅኔውን በእውቀት ነጠቀቻቸው። ይህን በእውቀት የተሞላ፣ ከመንፈስ ቅዱስ የፈለቀ ቅኔ ነጠቃ ሌላ የቅኔ መምህር ወይም ተማሪ ቢፈፅመው ኖሮ “ይበል ነው” ተብሎ ይደነቅለታል፣ ካልሆነም ቅኔውን የተነጠቀው ሊቅ የጀመረውን ቅኔ በተለየ መልኩ መጽሐፋዊ ምስጢሩን ጠብቆ ይፈፅመዋል እንጂ ነጣቂው ላይ አላግባብ ማሸማቀቅ አይፈፀምበትም። በልጃቸው ቅኔውን የተነጠቁት አባት ግን እንደ ልማዱ በጀመሩት ቅኔ ከመመለስ ይልቅ “ወእንዘ ትትናገሪ ዘንተ በአድንኖ ክሳድ ወርእስ በከመ አነ ስማዕኩኪ ኢይስማዕኪ ጳውሎስ።” (እዩኝ በማለት (በትዕቢት) እንዲህ ስትናገሪ እኔ እንደሰማሁሽ ጳውሎስ እንዳይሰማሽ) በማለት ተናገሯት። የቄሰ ገበዙ መልስ ሥጋዊ እልህ የወለደው ማሸማቀቂያ ይሁን የገላነሽ አነጋገር ትዕቢታዊ ሆኖ የተገባ ተግሳፅ የሚያስረዳ አውድ (context) እንደነበረ ማወቅ ያስፈልጋል። የቅዱስ ጳውሎስ ክልከላ የሚመለከተው እዩኝ፣ እዩኝ በማለት ማስተማርን ራስን በሌሎች ላይ ከመሾም (ከመሰልጠን) አንፃር የሚያዩትን እንጂ በትህትና የሚናገሩትን አይመለከትም። ከዘመናት በኋላ እማሆይ ገላነሽ ትልቅ ሰው ሆነው የአባታቸውን ወንበር በመምህርነት መተካታቸው ምን ያስተምረን ይሆን?
ብዙ ሊቃውንት ይህንን “ሴት ልታስተምር አልፈቅድም” የሚለውን የሐዋርያውን መልእክት ሲያብራሩ በሦስት ነገሮች ላይ ያተኩራሉ። የመጀመሪያው ትህትናን የሚመለከት ነው። ይህም ሴት “እኔ ከሌላው እልቃለሁና ላስተምር” አትበል ማለቱ ነው። ይህም በወቅቱ እንዲህ የሚያደርጉ ሴቶች ስለነበሩ ትህትናን እና እኩልነትን ለማስተማር ነው። ሁለተኛው ምክንያት ደግሞ በቤተክርስቲያን (በማኅበር) ያለውን እኩልነትን የሚያረጋግጠው የፆታ ቅደም ተከተል (ካህናት፣ ወንዶች፣ ሴቶች) በማስተማርም ጭምር የሚገለጥ መሆኑን ለማሳየት ነው። ወንድ ከካህን ቀድሞ ላስተምር አይበል፣ ሴትም ከወንድ በፊት ላስተምር አትበል ሲል ነው። ሦስተኛው ደግሞ መልእክቱ የተጻፈው በኤፌሶን ለነበረው ለጢሞቴዎስ እንደመሆኑ በማኅበር ማስተማር ያለባቸው ካህናት መሆናቸውን ለማስገንዘብ ነው። ምክንያቱም ካህናት የክርስቶስ እንደራሴ ናቸውና። ይህም የአገልግሎት ጸጋን፣ ኃላፊነትና ድርሻን የሚያንጸባርቅ ነው።
በዘመናዊው ትምህርት ሴቶች ከመዋዕለ ሕፃናት ጀምሮ እስከ ዩኒቨርስቲ ድረስ በማስተማር ዘርፍ ከፍተኛ ድርሻ እያበረከቱ ይገኛሉ። በመንፈሳዊው ዘርፍም እንዲሁ የድርሻቸውን ሊያበረክቱ ይገባል። የሴቶችን ዕውቀትና ልዩ የማስተማር ጸጋ ለቤተክርስቲያን ዕድገትና ለምዕመናን መንፈሳዊ ሕይወት መጎልበት አለመጠቀም ዕድልን ማባከን እንጂ ሌላ ምንም ሊባል አይችልም። በተለይም በቂ መምህራን በሌሉበት አካባቢ ይህን ዕድል መጠቀም ያስፈልጋል። ይሁንና በእውቀትና በመንፈሳዊነት ሳይሆን በባህላዊ ፍርደ ገምድል አድልዎ ሴቶች ሕፃናትን እንኳ እንዳያስተምሩ የሚከለክል ስሁት ምልከታ በብዛት ይስተዋላል። በዚህም የተነሳ የሚያስተምሩትን የሚያውቁ እናቶችና እህቶች እየተገፉ የሚናገሩትን የማያውቁ ሰዎች “ወንዶች ስለሆኑ ብቻ” የማስተማር ድርሻ የሚሰጥባቸው ቦታዎች ብዙ ናቸው። ይህ ከቅዱሳት መጻሕፍትና ከቤተክርስቲያን ትውፊት የተፋታ አስተሳሰብና አሠራር በአግባቡ ተመርምሮ ሊስተካከል ይገባል። በሌሎች ኦርየንታል አብያተ ክርስቲያናት ልጆችን እና ወጣቶችን የሚያስተምሩት እናቶችና እህቶች መሆናቸው ከእነርሱም ብዙ መማር እንዳለብን ያመላክታል።
ወንጌልን መስበክና ክርስትናን ማስተማር የሁሉም ኃላፊነት ነው። የትምህርትና የስብከት መንገዱ ቢለያይም ወንድም ሴትም፣ ካህንም ምዕመንም፣ አረጋዊም ወጣትም፣ መነኩሴም ሕጋዊም ሁሉም የየራሱ ድርሻና ጸጋ አለው። ከቅዱሳት መጻሕፍት ንባብና ከቤተክርስቲያን ትውፊት እንደምንረዳው ሴቶች ትምህርተ ወንጌልንና ሥርዓተ ቤተክርስቲያንን ለሌሎች በማስተማርና በመመስከር የራሳቸው ድርሻ አላቸው። ስለሆነም ይህንን ሚና በሚገባ ተረድተን፣ ከሴቶች የማስተማር ሚና ወሰን ጋር ተያይዘው የሚነሱ መንፈሳዊ አመክንዮዎችን በአግባቡ ተረድተን፣ መንፈሳዊ መሰረት ከሌለው ጥቅል ፍረጃ ርቀን፣ በመንፈሳዊ ጉባኤዎቻችን ሴቶች ከምግብ አብሳይነት የዘለለ የማስተማር ሚና እንዲኖራቸው ማድረግ ይገባናል። ይህም የሁሉም የቤተክርስቲያን አካላት ድርሻ መሆን አለበት እንጂ አሳማኝ ባልሆነ ምክንያት በስብከተ ወንጌል የሴቶችን ዘርፈ ብዙ ሚና ባለማወቅ ማሳነስና ማንኳሰስ አይገባም። ከወሰናቸው ሳይተላለፉ በትዕቢት ሳይሆን በትህትና የእግዚአብሔርን ቃል በንግግርም በሕይወትም
“ሴቶች በማኅበር ዝም ይበሉ”
አንዳንድ ወገኖች ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንቶስ መልእክቱ “ሴቶች በማኅበር ዝም ይበሉ፤ ሕግ ደግሞ እንደሚል እንዲገዙ እንጂ እንዲናገሩ አልተፈቀደላቸውምና። ለሴት በማኅበር መካከል መናገር ነውር ነውና፥ ምንም ሊማሩ ቢወዱ በቤታቸው ባሎቻቸውን ይጠይቁ (1ኛ ቆሮ 14:34-35)” በማለት የተናገረውን በመጥቀስ ሴቶች ማስተማር የለባቸውም ብለው ይከራከራሉ። መልእክቱን ለሚያስተውል ግን ይህ ትዕዛዝ በማኅበር ሊኖር ስለሚገባው ሥርዓት እንጂ ስለማስተማር አይደለም። ሁሉም በሥርዓት እንዲሆን፣ ሁከት እንዳይነግሥና መደማመጥ እንዲኖር ያስተማረው ነው። ይህንንም ሲል በጉባዔ የታደሙ እርስ በእርሳቸው አይነጋገሩ፣ ትምህርቱን ጸጥ ብለው ያዳምጡ የሚል መልእክት ለማስተላለፍ ስለሆነ አስቀድሞ በቁጥር 33 ላይ “እግዚአብሔር የሰላም አምላክ እንጂ የሁከት አምላክ አይደለም” ብሏል። ስለዚህ የዚህ መልእክት ጭብጥ ማስተማርን የሚመለከት አይደለም።
ሴት እንድታስተምር አይፈቀድምን?
ከሴቶች የማስተማር ሚና አንጻር ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ የተናገረውን ቃል መመርመር ያስፈልጋል። ለጢሞቴዎስ “ሴት ልታስተምር ወይም በወንድ ላይ ልትሠለጥን አልፈቅድም” ያለው በወቅቱ በኤፌሶን የነበረውን ልዩ ሁኔታ የሚመለከት ቢሆንም በዋናነት ከክህነት ጋር ተያይዞ መታየት ይኖርበታል። ሐዋርያው “ልታስተምር አልፈቅድም” እንጂ “ልታስተምር አይገባም” አለማለቱ መልእክቱ ያተኮረው በወቅቱ በኤፌሶን የነበረው ልዩ ሁኔታ ላይ መሆኑን ያሳያል። “ልትሠለጥን” የሚለውም በዚሁ አግባብ ሊታይ ይገባዋል። ምክንያቱም ‘መሠልጠን’ መበላለጥን የሚያሳይ ስለሆነ ይህ መልእክት በጥንቃቄ መታየት ይኖርበታል።
የተወደደች የቅኔ መምህር የእማሆይ ገላነሽ ሐዲስ የልጅነት ታሪክና ክስተት የቅዱስ ጳውሎስን ክልከላ ሀሳብ መነሻ ለማሳየት ሊጠቅመን ይችላል። እማሆይ ገላነሽ በልጅነታቸው ወራት የቅኔ መምህር ከሆኑት ከአባታቸው ቄሰ ገበዝ ሐዲስ ቅኔን በሚገባ ተምረዋል። ከዕለታት በአንዱ በከበረ የደብረታቦር በዓል ከሥርዓተ ቅዳሴ በኋላ ቄሰ ገበዝ ሐዲስ በዓሉን የተመለከተ ቅኔ ማቅረብ ጀመሩ። “በታቦርሂ አመቀነፀ መለኮትከ ፈረስ•••” (መለኮትን በጉልበተኛ ፈረስ መስለው በታቦር ተራራ መለኮት በዘለለ ጊዜ•••) ብለው የጀመሩትን ሳይጨርሱ በቅኔ ቤት እንዳለው ልማድ በምቅዋመ አንስት (በሴቶች መቆሚያ) የነበረችው የያኔዋ ሕፃን እማሆይ ገላነሽ ሳትጠበቅ ተነስታ “ኢክሀሉ ስሂቦቶ ሙሴ ወኤልያስ” (ሙሴና ኤልያስ ሊስቡት፣ ሊቋቋሙት አልቻሉም) በማለት ቅኔውን በእውቀት ነጠቀቻቸው። ይህን በእውቀት የተሞላ፣ ከመንፈስ ቅዱስ የፈለቀ ቅኔ ነጠቃ ሌላ የቅኔ መምህር ወይም ተማሪ ቢፈፅመው ኖሮ “ይበል ነው” ተብሎ ይደነቅለታል፣ ካልሆነም ቅኔውን የተነጠቀው ሊቅ የጀመረውን ቅኔ በተለየ መልኩ መጽሐፋዊ ምስጢሩን ጠብቆ ይፈፅመዋል እንጂ ነጣቂው ላይ አላግባብ ማሸማቀቅ አይፈፀምበትም። በልጃቸው ቅኔውን የተነጠቁት አባት ግን እንደ ልማዱ በጀመሩት ቅኔ ከመመለስ ይልቅ “ወእንዘ ትትናገሪ ዘንተ በአድንኖ ክሳድ ወርእስ በከመ አነ ስማዕኩኪ ኢይስማዕኪ ጳውሎስ።” (እዩኝ በማለት (በትዕቢት) እንዲህ ስትናገሪ እኔ እንደሰማሁሽ ጳውሎስ እንዳይሰማሽ) በማለት ተናገሯት። የቄሰ ገበዙ መልስ ሥጋዊ እልህ የወለደው ማሸማቀቂያ ይሁን የገላነሽ አነጋገር ትዕቢታዊ ሆኖ የተገባ ተግሳፅ የሚያስረዳ አውድ (context) እንደነበረ ማወቅ ያስፈልጋል። የቅዱስ ጳውሎስ ክልከላ የሚመለከተው እዩኝ፣ እዩኝ በማለት ማስተማርን ራስን በሌሎች ላይ ከመሾም (ከመሰልጠን) አንፃር የሚያዩትን እንጂ በትህትና የሚናገሩትን አይመለከትም። ከዘመናት በኋላ እማሆይ ገላነሽ ትልቅ ሰው ሆነው የአባታቸውን ወንበር በመምህርነት መተካታቸው ምን ያስተምረን ይሆን?
ብዙ ሊቃውንት ይህንን “ሴት ልታስተምር አልፈቅድም” የሚለውን የሐዋርያውን መልእክት ሲያብራሩ በሦስት ነገሮች ላይ ያተኩራሉ። የመጀመሪያው ትህትናን የሚመለከት ነው። ይህም ሴት “እኔ ከሌላው እልቃለሁና ላስተምር” አትበል ማለቱ ነው። ይህም በወቅቱ እንዲህ የሚያደርጉ ሴቶች ስለነበሩ ትህትናን እና እኩልነትን ለማስተማር ነው። ሁለተኛው ምክንያት ደግሞ በቤተክርስቲያን (በማኅበር) ያለውን እኩልነትን የሚያረጋግጠው የፆታ ቅደም ተከተል (ካህናት፣ ወንዶች፣ ሴቶች) በማስተማርም ጭምር የሚገለጥ መሆኑን ለማሳየት ነው። ወንድ ከካህን ቀድሞ ላስተምር አይበል፣ ሴትም ከወንድ በፊት ላስተምር አትበል ሲል ነው። ሦስተኛው ደግሞ መልእክቱ የተጻፈው በኤፌሶን ለነበረው ለጢሞቴዎስ እንደመሆኑ በማኅበር ማስተማር ያለባቸው ካህናት መሆናቸውን ለማስገንዘብ ነው። ምክንያቱም ካህናት የክርስቶስ እንደራሴ ናቸውና። ይህም የአገልግሎት ጸጋን፣ ኃላፊነትና ድርሻን የሚያንጸባርቅ ነው።
በዘመናዊው ትምህርት ሴቶች ከመዋዕለ ሕፃናት ጀምሮ እስከ ዩኒቨርስቲ ድረስ በማስተማር ዘርፍ ከፍተኛ ድርሻ እያበረከቱ ይገኛሉ። በመንፈሳዊው ዘርፍም እንዲሁ የድርሻቸውን ሊያበረክቱ ይገባል። የሴቶችን ዕውቀትና ልዩ የማስተማር ጸጋ ለቤተክርስቲያን ዕድገትና ለምዕመናን መንፈሳዊ ሕይወት መጎልበት አለመጠቀም ዕድልን ማባከን እንጂ ሌላ ምንም ሊባል አይችልም። በተለይም በቂ መምህራን በሌሉበት አካባቢ ይህን ዕድል መጠቀም ያስፈልጋል። ይሁንና በእውቀትና በመንፈሳዊነት ሳይሆን በባህላዊ ፍርደ ገምድል አድልዎ ሴቶች ሕፃናትን እንኳ እንዳያስተምሩ የሚከለክል ስሁት ምልከታ በብዛት ይስተዋላል። በዚህም የተነሳ የሚያስተምሩትን የሚያውቁ እናቶችና እህቶች እየተገፉ የሚናገሩትን የማያውቁ ሰዎች “ወንዶች ስለሆኑ ብቻ” የማስተማር ድርሻ የሚሰጥባቸው ቦታዎች ብዙ ናቸው። ይህ ከቅዱሳት መጻሕፍትና ከቤተክርስቲያን ትውፊት የተፋታ አስተሳሰብና አሠራር በአግባቡ ተመርምሮ ሊስተካከል ይገባል። በሌሎች ኦርየንታል አብያተ ክርስቲያናት ልጆችን እና ወጣቶችን የሚያስተምሩት እናቶችና እህቶች መሆናቸው ከእነርሱም ብዙ መማር እንዳለብን ያመላክታል።
ወንጌልን መስበክና ክርስትናን ማስተማር የሁሉም ኃላፊነት ነው። የትምህርትና የስብከት መንገዱ ቢለያይም ወንድም ሴትም፣ ካህንም ምዕመንም፣ አረጋዊም ወጣትም፣ መነኩሴም ሕጋዊም ሁሉም የየራሱ ድርሻና ጸጋ አለው። ከቅዱሳት መጻሕፍት ንባብና ከቤተክርስቲያን ትውፊት እንደምንረዳው ሴቶች ትምህርተ ወንጌልንና ሥርዓተ ቤተክርስቲያንን ለሌሎች በማስተማርና በመመስከር የራሳቸው ድርሻ አላቸው። ስለሆነም ይህንን ሚና በሚገባ ተረድተን፣ ከሴቶች የማስተማር ሚና ወሰን ጋር ተያይዘው የሚነሱ መንፈሳዊ አመክንዮዎችን በአግባቡ ተረድተን፣ መንፈሳዊ መሰረት ከሌለው ጥቅል ፍረጃ ርቀን፣ በመንፈሳዊ ጉባኤዎቻችን ሴቶች ከምግብ አብሳይነት የዘለለ የማስተማር ሚና እንዲኖራቸው ማድረግ ይገባናል። ይህም የሁሉም የቤተክርስቲያን አካላት ድርሻ መሆን አለበት እንጂ አሳማኝ ባልሆነ ምክንያት በስብከተ ወንጌል የሴቶችን ዘርፈ ብዙ ሚና ባለማወቅ ማሳነስና ማንኳሰስ አይገባም። ከወሰናቸው ሳይተላለፉ በትዕቢት ሳይሆን በትህትና የእግዚአብሔርን ቃል በንግግርም በሕይወትም
ያስተማሩን የቅዱሳት እናቶቻችን አምላክ ልዑል እግዚአብሔር በጥበብና ማስተዋል ተመርተን አገልግሎታችንን ለመፈፀም ይርዳን። አሜን።
"አኩርፈው የተለዩንን ወደ እኛ እንመልሳቸው እኛም ከሚያስኮርፍ ነገር እንራቅ አንድነታችንን እናጠናክር።" ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ
ጥቅምት 12 ቀን 2016 ዓ.ም (ተ.ሚ.ማ/ አዲስ አበባ)
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ማኅበራዊ እና መንፈሳዊ ችግሮችን አጥንቶ ውሳኔ የሚሰጠው ምልዓተ ጉባኤ መከፈቱን ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ አበሰሩ።
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል።
ቅዱስነታቸው በንግግራቸው ቤተክርስቲያን ከፈተና አልተለየችም ወደፊትም አትለይም ያሉ ሲሆን የደረሰብን ጫና ምን ያህል እንደሆነ የሚታወቅ ነው አንድ መሆን አለመቻላችንም ፈተና ሆኖብን ክፍተትን ፈጥረናል ብለዋል።
የቀደምት አባቶቻችን የሰሩትን ልንደግም ይገባል ፤ ኃላፊነት አለብን ኃላፊነትታችንንም በሚገባ ልንወጣ ይገባል ፤ ለቤተክርስቲያን ክብር ከወገኝተኝነት የጸዳ እንከን የለሽ አንድነትን ልንፈጥር ይገባናል ነው ያሉት ቅዱስነታቸው።
በርካታ ተከታይ ያላት ቤተክርስቲያን ልጆቿን በቅዱስ ወንጌል ከገነባች ሀብቷን በሚገባ ከጠበቀች እንኳን ለገንዘቡ ለሕይወቱ የማይሳሳ ምእመናን አሏት ፤ ዘመኑ የሚጠይቀውን አሰራር በመጠቀም የምንሰራው አሁን ነው ብለዋል።
በመጨረሻም የሥራዎቻችን ዋስትና በሀገር እና በቤተክርስቲያን ዘላቂ ሰላም ሲኖረው ነው ፤ ቤተክርስቲያን ለሀገር ሰላም የአንበሳው ድርሻም እንዳላት ይታወቃል ድርሻዋንም ለመወጣት ትሠራለች ብለዋል ቅዱስነታቸው።
#Ethiopia
#Tewahedo_Media_Center
#TMC_Addia_Ababa
https://www.tgoop.com/tmhrtegeeze
ጥቅምት 12 ቀን 2016 ዓ.ም (ተ.ሚ.ማ/ አዲስ አበባ)
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ማኅበራዊ እና መንፈሳዊ ችግሮችን አጥንቶ ውሳኔ የሚሰጠው ምልዓተ ጉባኤ መከፈቱን ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ አበሰሩ።
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል።
ቅዱስነታቸው በንግግራቸው ቤተክርስቲያን ከፈተና አልተለየችም ወደፊትም አትለይም ያሉ ሲሆን የደረሰብን ጫና ምን ያህል እንደሆነ የሚታወቅ ነው አንድ መሆን አለመቻላችንም ፈተና ሆኖብን ክፍተትን ፈጥረናል ብለዋል።
የቀደምት አባቶቻችን የሰሩትን ልንደግም ይገባል ፤ ኃላፊነት አለብን ኃላፊነትታችንንም በሚገባ ልንወጣ ይገባል ፤ ለቤተክርስቲያን ክብር ከወገኝተኝነት የጸዳ እንከን የለሽ አንድነትን ልንፈጥር ይገባናል ነው ያሉት ቅዱስነታቸው።
በርካታ ተከታይ ያላት ቤተክርስቲያን ልጆቿን በቅዱስ ወንጌል ከገነባች ሀብቷን በሚገባ ከጠበቀች እንኳን ለገንዘቡ ለሕይወቱ የማይሳሳ ምእመናን አሏት ፤ ዘመኑ የሚጠይቀውን አሰራር በመጠቀም የምንሰራው አሁን ነው ብለዋል።
በመጨረሻም የሥራዎቻችን ዋስትና በሀገር እና በቤተክርስቲያን ዘላቂ ሰላም ሲኖረው ነው ፤ ቤተክርስቲያን ለሀገር ሰላም የአንበሳው ድርሻም እንዳላት ይታወቃል ድርሻዋንም ለመወጣት ትሠራለች ብለዋል ቅዱስነታቸው።
#Ethiopia
#Tewahedo_Media_Center
#TMC_Addia_Ababa
https://www.tgoop.com/tmhrtegeeze
Telegram
✝️(ትምህርተ ግዕዝ)✝️
በዚህ ቻናልየተለያዩ ትምህርቶች ያገኛሉ
ከነዚህም ውስጥ ✝️የግዕዝ ትምህርት
✝️የተለያዩመፅሐፉን
✝️ የተለያዮ መንፈሳዊ ስብከቶች ✝️መንፈሳዊፊ ልሞች ወ.ዘ.ተ ያገኛሉ።
ከነዚህም ውስጥ ✝️የግዕዝ ትምህርት
✝️የተለያዩመፅሐፉን
✝️ የተለያዮ መንፈሳዊ ስብከቶች ✝️መንፈሳዊፊ ልሞች ወ.ዘ.ተ ያገኛሉ።
ልሣነ ግእዝ
ዐረፍተ ነገር
ከመ = እንደ
ከመ እንስሳ = እንደ እንስሳ
ከመ ዮም = እንደ ዛሬ
ከመ ጽጌ = እንደ አበባ
ከመ ተፈጸመ = እንደ ተፈጸመ
ከመ ኀለየ = እንዳሰበ
ለ = የ
ልደታ ለማርያም
ቤቱ ለንጉሥ
ሀገሮሙ ለነቢያት
ወ = እና
አዳም ወሔዋን
ቃየል ወአቤል
ማርያም ወሰሎሜ
ምስለ = ጋር ፣ ጋራ
ሰብእ ምስለ ሰብእ = ሰወ ከሰው ጋር
ዘመድ ምስለ ዘመድ = ዘመድ ከዘመድ ጋር
አንበሳ ምስለ አንበሳ = አንበሳ ከአንበሳ ጋር
ምስለ መንፈስከ = ከመንፈስህ ጋራ
ቅድመ = በፊት ፣ ከፊት
ቅድመ ሰብእ = ከሰው በፊት
ቅድመ ልደት = ከልደት በፊት
ቅድመ ሰዓት = ከሰዓት በፊት
ድኅረ = በኋላ
ድኅረ ዘመን = ከዘመን በኋላ
ድኅረ ልደት = ከልደት በኋላ
ድኅረ ትንሣኤ = ከትንሣኤ በኋላ
እንበለ = ያለ ፤ በቀር
እንበለ ንዋይ = ያለ ገንዘብ በቀር
እንበለ ዘመድ = ያለ ዘመድ
እንበለ ዐስብ = ያለ ደሞዝ
ቦ = አለ ፣ ነበረ / አልቦ = የለም
ቦ ሰላም አልቦ ዝናም
ቦ ፍቅር አልቦ ፍቅር
ቦ ሕግ አልቦ ንዋይ
ቦ ንዋይ
ቦ ሥርዓት
አኮ = አይደለም
አኮ ኤልያስ መምህር
አኮ ጸሓፊት ሐና = ሐና ጸሐፊ አይደለችም
አኮ ሰብእ = ሰው አደለም
ኢ = አፍራሽ
አወንታ አፍራሽ
በልዐ ኢበልዐ
ጾመ ኢጾመ
ሖረ ኢሖረ
ጸሓፈ ኢጸሓፈ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
Share share share share share share
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
ዐረፍተ ነገር
ከመ = እንደ
ከመ እንስሳ = እንደ እንስሳ
ከመ ዮም = እንደ ዛሬ
ከመ ጽጌ = እንደ አበባ
ከመ ተፈጸመ = እንደ ተፈጸመ
ከመ ኀለየ = እንዳሰበ
ለ = የ
ልደታ ለማርያም
ቤቱ ለንጉሥ
ሀገሮሙ ለነቢያት
ወ = እና
አዳም ወሔዋን
ቃየል ወአቤል
ማርያም ወሰሎሜ
ምስለ = ጋር ፣ ጋራ
ሰብእ ምስለ ሰብእ = ሰወ ከሰው ጋር
ዘመድ ምስለ ዘመድ = ዘመድ ከዘመድ ጋር
አንበሳ ምስለ አንበሳ = አንበሳ ከአንበሳ ጋር
ምስለ መንፈስከ = ከመንፈስህ ጋራ
ቅድመ = በፊት ፣ ከፊት
ቅድመ ሰብእ = ከሰው በፊት
ቅድመ ልደት = ከልደት በፊት
ቅድመ ሰዓት = ከሰዓት በፊት
ድኅረ = በኋላ
ድኅረ ዘመን = ከዘመን በኋላ
ድኅረ ልደት = ከልደት በኋላ
ድኅረ ትንሣኤ = ከትንሣኤ በኋላ
እንበለ = ያለ ፤ በቀር
እንበለ ንዋይ = ያለ ገንዘብ በቀር
እንበለ ዘመድ = ያለ ዘመድ
እንበለ ዐስብ = ያለ ደሞዝ
ቦ = አለ ፣ ነበረ / አልቦ = የለም
ቦ ሰላም አልቦ ዝናም
ቦ ፍቅር አልቦ ፍቅር
ቦ ሕግ አልቦ ንዋይ
ቦ ንዋይ
ቦ ሥርዓት
አኮ = አይደለም
አኮ ኤልያስ መምህር
አኮ ጸሓፊት ሐና = ሐና ጸሐፊ አይደለችም
አኮ ሰብእ = ሰው አደለም
ኢ = አፍራሽ
አወንታ አፍራሽ
በልዐ ኢበልዐ
ጾመ ኢጾመ
ሖረ ኢሖረ
ጸሓፈ ኢጸሓፈ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
Share share share share share share
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
🔔 ኦርቶዶክሳዊ መዝሙሮች 🔔
🤔 የማንን መዝሙር ማዳመጥ ይፈልጋሉ❔
የብዙ ዘማሪያንን መዝሙሮችን አዘጋጅተናል
በመቀላቀል የፈለጉትን መርጠው ያድምጡ‼️
🔔➯ የይልማ ኃይሉ መዝሙር
🔔➯ የቴዎድሮስ ዮሴፍ መዝሙር
🔔➯ የዳግማዊ ደርቤ መዝሙር
🔔➯ የቀዳሜጸጋ መዝሙር
🔔➯ የኪነጥበብ መዝሙር
🔔➯ የቀሲስ ምንዴዬ ብርሀኑ
🔔➯ የቀሲስ እንግዳወርቅ በቀለ
🔔➯ የዘማሪ አቤል መክብብ መዝሙር
🔔➯ የዘማሪ አርቲስት ይገረም ደጀኔ
🔔➯ የዘማሪ ገ/ዮሐንስን ገ/ፃዲቅ
🔔➯ የዘማሪ ዲ/ን አቤል መክብብ
🔔➯ የዘማሪ ዲ/ን ሮቤል ማቲያስ
🔔➯ የዘማሪት ለምለም ከበደ መዝሙር
🔔➯ የዘማሪት ምርትነሽ ጥላሁን
🔔➯ የዘማሪት አቦነሽ አድነው
🔔➯ የዘማሪት ትንቢት ቦጋለ
🔔➯ የዘማሪት ዶ/ር ሔለን ተስፋዬ
በቻናላችን ላይ የእነዚህን ድንቅ ዝማሬ እና ሌላ
ብዙ መዝሙሮችን ያገኙበታል ይ🀄️ላ🀄️ሉን።
➲ @Orthodox_mezemur
መዝሙሮቹን ለማግኘት ከስር
OPEN የሚለውን ይጫኑት። 👇
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
█ 🔰 ✞ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ❖ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ✞ 🔰 █
█ 🔰 ✞ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ❖ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ✞ 🔰 █
█ 🔰 ✞ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ❖ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ✞ 🔰 █
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
🤔 የማንን መዝሙር ማዳመጥ ይፈልጋሉ❔
የብዙ ዘማሪያንን መዝሙሮችን አዘጋጅተናል
በመቀላቀል የፈለጉትን መርጠው ያድምጡ‼️
🔔➯ የይልማ ኃይሉ መዝሙር
🔔➯ የቴዎድሮስ ዮሴፍ መዝሙር
🔔➯ የዳግማዊ ደርቤ መዝሙር
🔔➯ የቀዳሜጸጋ መዝሙር
🔔➯ የኪነጥበብ መዝሙር
🔔➯ የቀሲስ ምንዴዬ ብርሀኑ
🔔➯ የቀሲስ እንግዳወርቅ በቀለ
🔔➯ የዘማሪ አቤል መክብብ መዝሙር
🔔➯ የዘማሪ አርቲስት ይገረም ደጀኔ
🔔➯ የዘማሪ ገ/ዮሐንስን ገ/ፃዲቅ
🔔➯ የዘማሪ ዲ/ን አቤል መክብብ
🔔➯ የዘማሪ ዲ/ን ሮቤል ማቲያስ
🔔➯ የዘማሪት ለምለም ከበደ መዝሙር
🔔➯ የዘማሪት ምርትነሽ ጥላሁን
🔔➯ የዘማሪት አቦነሽ አድነው
🔔➯ የዘማሪት ትንቢት ቦጋለ
🔔➯ የዘማሪት ዶ/ር ሔለን ተስፋዬ
በቻናላችን ላይ የእነዚህን ድንቅ ዝማሬ እና ሌላ
ብዙ መዝሙሮችን ያገኙበታል ይ🀄️ላ🀄️ሉን።
➲ @Orthodox_mezemur
መዝሙሮቹን ለማግኘት ከስር
OPEN የሚለውን ይጫኑት። 👇
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
█ 🔰 ✞ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ❖ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ✞ 🔰 █
█ 🔰 ✞ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ❖ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ✞ 🔰 █
█ 🔰 ✞ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ❖ 𝑶𝑷𝑬𝑵 ✞ 🔰 █
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬