DIRE_TUBE_NEWS Telegram 18317
የአዲስ አበባ ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽንን ሊከስ መሆኑ ተሰማ።


በፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን አማካኝነት እየፈረሱ የሚገኙት በቅርስነት የተመዘገቡ ቤቶች ጉዳይ አሳስቦኛል ያለው የአ.አ ባህል ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኮርፖሬሽኑን ልከስ ነው ብሏል።
በቅርስነት የተመዘገበው የራስሃይሉ ተክለሃይማኖት መኖሪያ ቤት ያፈረሰው ወደ ፍርድቤት ለመውሰድ በሂደት ላይ መሆኑንም የአ.አ ባህል ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል።
ቤተእምነቶችን፤ ድልድዮችና ሃውልቶችን ጨምሮ በከተማዋ ከ440 በላይ ቅርሶች የሚገኙ ሲሆን 316 የሚሆኑ ቤቶችን በቅርስነት መዝግቦ የቅርስ ምዝገባ የምስክር ወረቀት ለመስጠት በሂደት ላይ መሆኑንም ነው ቢሮው የገለጸው፡፡
ከነዚህም መካከል ፒያሳ ሰባራ ባቡር እየተባለ በሚጠራው አካባቢ የሚገኘው የራስሃይሉ ተክለሃይማኖት መኖሪያ ቤት ተጠቃሽ ነው፡፡
ነገርግን በቅርስነት የተመዘገበው ይህ ታሪካዊ መኖሪያ ቤት ከቢሮው እውቅና ውጪ በቤቶች ኮርፖሬሽን ሙሉ ለሙሉ መፍረሱን በቢሮው የቅርስና ጥገና እንክብካቤ ዳይሬክተር ደረጀ ስዩም ለባላገሩ ቴሌቭዥን ተናግረዋል፡፡
ባላገሪ ቴሌቭዥን በስፍራው ተገኝቶ እንዳረጋገጠው ይህ ታሪካዊ መኖሪያ ቤት ሙሉ ለሙሉ የፈረሰ ሲሆን ዙሪያውም ታጥሮ ተመልክተናል፡፡
እንደ ራስሃይሉ ተ/ሃይማኖት ያሉ አብዛኞቹ ቅርሶች ጉዳት የሚደርስባቸው በፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን አማካኝነት መሆኑን የገለጹት አቶ ደረጀ፤ ተቋሙ ቤቶቹን በባለቤትነት የማስተዳድረው እኔ ነኝ በማለት ቅርሱ እሴቱን እንዲያጣ የማድረግ ዝንባሌ መኖሩንም አንስተዋል፡፡
በአሰራርጥበቡ፤ የተሰራበት ጊዜና ቁስን መሰል መስፈርቶችን አሟልቶ መኖሪያ ቤቱ በቅርስነት መመዝገቡን ያነሱት ዳይሬክተሩ፤ አሁን ግን መፍረሱን ተከትሎ ቢሮው ጉዳዩን ወደ ፍርድቤት ለመውሰድ በሂደት ላይ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡
ለቀጣይ የተመዘገቡት ቅርሶች በፕላን ውስጥ የማካተት ስራ እየተሰራ መሆኑን በማንሳት ቅርሶችን መጠበቅ የሁሉም ሃላፊነት ሊሆን እንደሚገባም አቶ ደረጀ ተናግረዋል ጨምረው ተናግረዋል፡፡
#ባላገሩዜና

@Dire_Tube_news
@Dire_Tube_news



tgoop.com/Dire_Tube_news/18317
Create:
Last Update:

የአዲስ አበባ ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽንን ሊከስ መሆኑ ተሰማ።


በፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን አማካኝነት እየፈረሱ የሚገኙት በቅርስነት የተመዘገቡ ቤቶች ጉዳይ አሳስቦኛል ያለው የአ.አ ባህል ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኮርፖሬሽኑን ልከስ ነው ብሏል።
በቅርስነት የተመዘገበው የራስሃይሉ ተክለሃይማኖት መኖሪያ ቤት ያፈረሰው ወደ ፍርድቤት ለመውሰድ በሂደት ላይ መሆኑንም የአ.አ ባህል ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል።
ቤተእምነቶችን፤ ድልድዮችና ሃውልቶችን ጨምሮ በከተማዋ ከ440 በላይ ቅርሶች የሚገኙ ሲሆን 316 የሚሆኑ ቤቶችን በቅርስነት መዝግቦ የቅርስ ምዝገባ የምስክር ወረቀት ለመስጠት በሂደት ላይ መሆኑንም ነው ቢሮው የገለጸው፡፡
ከነዚህም መካከል ፒያሳ ሰባራ ባቡር እየተባለ በሚጠራው አካባቢ የሚገኘው የራስሃይሉ ተክለሃይማኖት መኖሪያ ቤት ተጠቃሽ ነው፡፡
ነገርግን በቅርስነት የተመዘገበው ይህ ታሪካዊ መኖሪያ ቤት ከቢሮው እውቅና ውጪ በቤቶች ኮርፖሬሽን ሙሉ ለሙሉ መፍረሱን በቢሮው የቅርስና ጥገና እንክብካቤ ዳይሬክተር ደረጀ ስዩም ለባላገሩ ቴሌቭዥን ተናግረዋል፡፡
ባላገሪ ቴሌቭዥን በስፍራው ተገኝቶ እንዳረጋገጠው ይህ ታሪካዊ መኖሪያ ቤት ሙሉ ለሙሉ የፈረሰ ሲሆን ዙሪያውም ታጥሮ ተመልክተናል፡፡
እንደ ራስሃይሉ ተ/ሃይማኖት ያሉ አብዛኞቹ ቅርሶች ጉዳት የሚደርስባቸው በፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን አማካኝነት መሆኑን የገለጹት አቶ ደረጀ፤ ተቋሙ ቤቶቹን በባለቤትነት የማስተዳድረው እኔ ነኝ በማለት ቅርሱ እሴቱን እንዲያጣ የማድረግ ዝንባሌ መኖሩንም አንስተዋል፡፡
በአሰራርጥበቡ፤ የተሰራበት ጊዜና ቁስን መሰል መስፈርቶችን አሟልቶ መኖሪያ ቤቱ በቅርስነት መመዝገቡን ያነሱት ዳይሬክተሩ፤ አሁን ግን መፍረሱን ተከትሎ ቢሮው ጉዳዩን ወደ ፍርድቤት ለመውሰድ በሂደት ላይ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡
ለቀጣይ የተመዘገቡት ቅርሶች በፕላን ውስጥ የማካተት ስራ እየተሰራ መሆኑን በማንሳት ቅርሶችን መጠበቅ የሁሉም ሃላፊነት ሊሆን እንደሚገባም አቶ ደረጀ ተናግረዋል ጨምረው ተናግረዋል፡፡
#ባላገሩዜና

@Dire_Tube_news
@Dire_Tube_news

BY Dire Tube news


Share with your friend now:
tgoop.com/Dire_Tube_news/18317

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

A Telegram channel is used for various purposes, from sharing helpful content to implementing a business strategy. In addition, you can use your channel to build and improve your company image, boost your sales, make profits, enhance customer loyalty, and more. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? Channel login must contain 5-32 characters While the character limit is 255, try to fit into 200 characters. This way, users will be able to take in your text fast and efficiently. Reveal the essence of your channel and provide contact information. For example, you can add a bot name, link to your pricing plans, etc. To edit your name or bio, click the Menu icon and select “Manage Channel.”
from us


Telegram Dire Tube news
FROM American