DIRE_TUBE_NEWS Telegram 18345
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ህገ-ወጥ ድርጊትን ለሚጠቁም ማበረታቻ ለመስጠት ደንብ አወጣ።

ማበረታቻው የሚሰጠው እንደ ጥቆማው ውጤታማት ነው ተብሏል።ደንቡ በከተማዋ ህገ-ወጥነትን ለመከላከል የወጣ መሆኑን የከተማው ከንቲቫ ፅ/ቤት ዛሬ ይፋ ባደረገው መግለጫ አስታውቋል።ህገ ወጥ ተግባራት ይፈፀምባቸዋል ብሎ የዘረዘራቸው ተግባራትም ከመሬትና ከግንባታ ጋር፣ከጦር መሳሪያ፣ከውጭ ምንዛሬ ዝውውር፣ ከሀሰተኛ ሰነድ እና የገንዘብ ህትመት ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን ነው።

በእነዚህ ተግባራት ላይ በመደበኛ ሕጎች የሚፈጸመው እንዳለ ሲሆን፤ ይህ ደንብ በቅርብ ጊዜያት እየተንሰራፉ የመጡ በመንግስትና በሕዝብ ንብረት ላይ የሚሰሩ እና ነዋሪውን የሚያማርሩ ሕገወጥ ተግባራት ላይ እንዲያተኩር መደረጉን አብራርቷል ደንቡ የጥቆማዎቹን አቀራረብ ሥርዓት እና ለጠቋሚዎቹ ስለሚሰጥ ማበረታቻ ምጣኔ የሚገልጹ ድንጋጌዎችን ይዟል፡፡ያም ሆኖ ለማበረታቻው የሚከፈለው ገንዘብ እንደ ጥቆማው ውጤታማት መሆኑን አስተዳደሩ ዛሬ ይፋ ባደረገው ሰነድ ተመልክቷል።

DW

@Dire_Tube_news
@Dire_Tube_news



tgoop.com/Dire_Tube_news/18345
Create:
Last Update:

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ህገ-ወጥ ድርጊትን ለሚጠቁም ማበረታቻ ለመስጠት ደንብ አወጣ።

ማበረታቻው የሚሰጠው እንደ ጥቆማው ውጤታማት ነው ተብሏል።ደንቡ በከተማዋ ህገ-ወጥነትን ለመከላከል የወጣ መሆኑን የከተማው ከንቲቫ ፅ/ቤት ዛሬ ይፋ ባደረገው መግለጫ አስታውቋል።ህገ ወጥ ተግባራት ይፈፀምባቸዋል ብሎ የዘረዘራቸው ተግባራትም ከመሬትና ከግንባታ ጋር፣ከጦር መሳሪያ፣ከውጭ ምንዛሬ ዝውውር፣ ከሀሰተኛ ሰነድ እና የገንዘብ ህትመት ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን ነው።

በእነዚህ ተግባራት ላይ በመደበኛ ሕጎች የሚፈጸመው እንዳለ ሲሆን፤ ይህ ደንብ በቅርብ ጊዜያት እየተንሰራፉ የመጡ በመንግስትና በሕዝብ ንብረት ላይ የሚሰሩ እና ነዋሪውን የሚያማርሩ ሕገወጥ ተግባራት ላይ እንዲያተኩር መደረጉን አብራርቷል ደንቡ የጥቆማዎቹን አቀራረብ ሥርዓት እና ለጠቋሚዎቹ ስለሚሰጥ ማበረታቻ ምጣኔ የሚገልጹ ድንጋጌዎችን ይዟል፡፡ያም ሆኖ ለማበረታቻው የሚከፈለው ገንዘብ እንደ ጥቆማው ውጤታማት መሆኑን አስተዳደሩ ዛሬ ይፋ ባደረገው ሰነድ ተመልክቷል።

DW

@Dire_Tube_news
@Dire_Tube_news

BY Dire Tube news


Share with your friend now:
tgoop.com/Dire_Tube_news/18345

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Each account can create up to 10 public channels Private channels are only accessible to subscribers and don’t appear in public searches. To join a private channel, you need to receive a link from the owner (administrator). A private channel is an excellent solution for companies and teams. You can also use this type of channel to write down personal notes, reflections, etc. By the way, you can make your private channel public at any moment. During the meeting with TSE Minister Edson Fachin, Perekopsky also mentioned the TSE channel on the platform as one of the firm's key success stories. Launched as part of the company's commitments to tackle the spread of fake news in Brazil, the verified channel has attracted more than 184,000 members in less than a month. Polls Click “Save” ;
from us


Telegram Dire Tube news
FROM American