DUZZL Telegram 2605
መዉሊድ ለሀገራችን፣ ለእስልምና መስፋፋትና ለሙስሊሞቹ ጥንካሬነት የተጫወተዉ ከፍተኛ ሚና 👇
💚💚💚💚💚🇪🇹🇪🇹🇪🇹💚💚💚💚💚
የነቢዩ ﷺ ልደት መታሰቢያ በሀገራችን በተደራጀ መልኩ ህዝባዊ ከሆነ ከ200 ዓመታት በላይ ሆኖታል፡፡ብሄራዊ ባዕልነቱ ከታወጀም 4 አሥርት ዓመታትን አስቆጥሯል፡፡ በነዚህ ጊዚያት ለህዝበ ሙስሊሙ ና ለሀገራችን ያስገኘው ፋይዳ መካከል ጥቂቶቹ :-
1) የዕዉቀትና የዳዕዋ ፋይዳ አስገኝቷል
2) የመገናኛ መድረክ (ኮንፈረንስ) ሆኗል
3) መንፈሳዊ ፋይዳን አስገኝቶል
4) ኪነጥበባዊ ፋይዳ አለው
5) እስላማዊ ቁመናን የመጠበቅ ፋይዳ አለው
6) የመዝናኛ አገልግሎትን ይሰጣል
7) ኢስላማዊ ሜዲያ ይሆናል
8) የትግል ጥሪ መድረኮችን
9) የህክምና አገልግሎት መስጫ ይደረግበታል
10) ደስታና ምስጋና ለማድረስ ሰበብ ይሆናል
11) ነቢዩን ﷺ የማስታወስ ሚናው ከፍተኛ ነው
12) ነቢዩን ﷺ የማስተዋወቅሚናው ከፍተኛ ነው
13) የነቢዩን ﷺ ፍቅር የማስረጽ ሚናው እጅግ የላቀ ነው
14) መንፈስን የማደስ ሚና አለው
15) የዳዕዋና የፈትዋ መድረክ ይሆናል
16) የትዉልድ ድልድይ ይሆናል
17) 9. የታሪካችን አካል ሆኗል ፡- መዉሊድ የኢትዮጵያ እስልምና ታሪክ አካል ሆኗል፡፡ ጥልቅ ማህበራዊ መሠረት ያለዉ ባህልም ፈጥሯል፡፡የኢትዮጵያን እስልምና ከመሻኢኾች የዒልም ማዕዶች፣እነርሱንም ከመዉሊድ መድረኮቻቸዉ ነጥሎ ማየት የማይቻል ነዉ፡፡ ይህንን ማንነትና ታሪክ ሊያጠፋ ወይንም ሊያበላሽ የሚለፋ አካል ለእስልምና መዳከም ሊሰራ እንጅ ፈፅሞውንም ለእስልምና መስፋፋት ሊሰራ አይችልም ።



tgoop.com/Duzzl/2605
Create:
Last Update:

መዉሊድ ለሀገራችን፣ ለእስልምና መስፋፋትና ለሙስሊሞቹ ጥንካሬነት የተጫወተዉ ከፍተኛ ሚና 👇
💚💚💚💚💚🇪🇹🇪🇹🇪🇹💚💚💚💚💚
የነቢዩ ﷺ ልደት መታሰቢያ በሀገራችን በተደራጀ መልኩ ህዝባዊ ከሆነ ከ200 ዓመታት በላይ ሆኖታል፡፡ብሄራዊ ባዕልነቱ ከታወጀም 4 አሥርት ዓመታትን አስቆጥሯል፡፡ በነዚህ ጊዚያት ለህዝበ ሙስሊሙ ና ለሀገራችን ያስገኘው ፋይዳ መካከል ጥቂቶቹ :-
1) የዕዉቀትና የዳዕዋ ፋይዳ አስገኝቷል
2) የመገናኛ መድረክ (ኮንፈረንስ) ሆኗል
3) መንፈሳዊ ፋይዳን አስገኝቶል
4) ኪነጥበባዊ ፋይዳ አለው
5) እስላማዊ ቁመናን የመጠበቅ ፋይዳ አለው
6) የመዝናኛ አገልግሎትን ይሰጣል
7) ኢስላማዊ ሜዲያ ይሆናል
8) የትግል ጥሪ መድረኮችን
9) የህክምና አገልግሎት መስጫ ይደረግበታል
10) ደስታና ምስጋና ለማድረስ ሰበብ ይሆናል
11) ነቢዩን ﷺ የማስታወስ ሚናው ከፍተኛ ነው
12) ነቢዩን ﷺ የማስተዋወቅሚናው ከፍተኛ ነው
13) የነቢዩን ﷺ ፍቅር የማስረጽ ሚናው እጅግ የላቀ ነው
14) መንፈስን የማደስ ሚና አለው
15) የዳዕዋና የፈትዋ መድረክ ይሆናል
16) የትዉልድ ድልድይ ይሆናል
17) 9. የታሪካችን አካል ሆኗል ፡- መዉሊድ የኢትዮጵያ እስልምና ታሪክ አካል ሆኗል፡፡ ጥልቅ ማህበራዊ መሠረት ያለዉ ባህልም ፈጥሯል፡፡የኢትዮጵያን እስልምና ከመሻኢኾች የዒልም ማዕዶች፣እነርሱንም ከመዉሊድ መድረኮቻቸዉ ነጥሎ ማየት የማይቻል ነዉ፡፡ ይህንን ማንነትና ታሪክ ሊያጠፋ ወይንም ሊያበላሽ የሚለፋ አካል ለእስልምና መዳከም ሊሰራ እንጅ ፈፅሞውንም ለእስልምና መስፋፋት ሊሰራ አይችልም ።

BY ባህረል ሙገ(غ)የባ (የሳዳቶች ስርፋ)




Share with your friend now:
tgoop.com/Duzzl/2605

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Select: Settings – Manage Channel – Administrators – Add administrator. From your list of subscribers, select the correct user. A new window will appear on the screen. Check the rights you’re willing to give to your administrator. So far, more than a dozen different members have contributed to the group, posting voice notes of themselves screaming, yelling, groaning, and wailing in various pitches and rhythms. "Doxxing content is forbidden on Telegram and our moderators routinely remove such content from around the world," said a spokesman for the messaging app, Remi Vaughn. Over 33,000 people sent out over 1,000 doxxing messages in the group. Although the administrators tried to delete all of the messages, the posting speed was far too much for them to keep up. While the character limit is 255, try to fit into 200 characters. This way, users will be able to take in your text fast and efficiently. Reveal the essence of your channel and provide contact information. For example, you can add a bot name, link to your pricing plans, etc.
from us


Telegram ባህረል ሙገ(غ)የባ (የሳዳቶች ስርፋ)
FROM American