tgoop.com »
United States »
E͜͡t͜͡h͜͡i͜͡o͜͡ M͜͡. A͜͡l͜͡l͜͡e͜͡g͜͡a͜͡t͜͡i͜͡o͜͡n͜͡ H͜͡u͜͡n͜͡t͜͡e͜͡r͜͡s͜͡ »
Telegram web »
Post 225
☞︎︎︎ “ግብረሰዶማዊነት በኦርቶዶክስ መዛግብት”
𒊹︎︎︎ “፮ ፤ ይህንም ተናግሮ አፉን ሳመው። ኃይልንም አሳደረበት ወደብሩህ ዓለም አወጣው።”
𒊹︎︎︎ “ከዚህም በኋላ መድኃኒታችን አፉን ሦስት ጊዜ ሳመው በዚያንም ጊዜ ከፍቅሩ ጣዕም ብዛት የተነሣ ነፍሱ ከሥጋው ተለየች ጌታችንም ተቀብሎ አቅፎ ከእርሱ ጋር አሳረጋት። በመላእክት ጉባኤም ብዙ ምስጋና ተደረገ።”
[
𒊹︎︎︎ “፰ ዳግመኛም ጌታችን እንዲህ አለው። የግሼው አባ በጸሎተ ሚካኤል ወደ አለበት ሥፍራ ወደ አማራ ምድር ሂድ ውጣ ብዬ እስክነግርህ ድረስ ከዚያው ተቀመጥ። የምክር አበጋዝ መልአክ ሚካኤል ከአንተ ጋር ይሁን ብሎ አፉን ሳመው።”
𒊹︎︎︎ “የአቡነ ሀብተማርያም ፈጣሪ ኃጢአቴን ይቅር በለኝ ብሎ ያንተን ስም ጠርቶ ቢለምነኝ ኃጢአቱን አስተሰርይለታለሁ ብሎ ቃልኪዳን ገባለት ይህንንም ካለው በኋላ ጌታችን አፉን ሶስት ጊዜ ሳመው። ያን ጊዜም ከመድኃኒዓለም ጣዕም ፍቅር የተነሳ ነፍሱ ከስጋው ተለየች።”
𒊹︎︎︎ “ክብር ይግባውና ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለጳውሎስ ተገለጠለትና የመረጥኩህ ጳውሎስ ሆይ ሰላም ላንተ ይሁን። መታሰቢያህን የሚያደርገውን፤ በስምህ ቤተ ክርስቲያን የሚሠራውንና፤ በውስጧም የሚጸልየውን ስለትንና መባንም የሚሰጠውን በመታሰቢያህም ቀን ለድሆች የሚመጸውተውን ሁሉ ካንተ ጋራ በመንግሥተ ሰማያት አኖራቸዋለሁ አለው፡ በስምህ የታነጹትንም አብያተ ክርስቲያናት መላእክቶቼን እንዲጠብቋቸው አደርጋቸዋለሁ፤ ብዙ ቃል ኪዳንም ሰጠው። በመለኮታዊ አፉ አፉን ሳመውና ከእርሱ ዘንድ ወደሰማያት በክብር ዐረገ።”
https://www.tgoop.com/EAAAresponse
𒊹︎︎︎ “፮ ፤ ይህንም ተናግሮ አፉን ሳመው። ኃይልንም አሳደረበት ወደብሩህ ዓለም አወጣው።”
[📓 ተአምረ ኢየሱስ በአማርኛ 143]
𒊹︎︎︎ “ከዚህም በኋላ መድኃኒታችን አፉን ሦስት ጊዜ ሳመው በዚያንም ጊዜ ከፍቅሩ ጣዕም ብዛት የተነሣ ነፍሱ ከሥጋው ተለየች ጌታችንም ተቀብሎ አቅፎ ከእርሱ ጋር አሳረጋት። በመላእክት ጉባኤም ብዙ ምስጋና ተደረገ።”
[
📓 ስንክሳር ዘወርኀ ኅዳር 26]
𒊹︎︎︎ “፰ ዳግመኛም ጌታችን እንዲህ አለው። የግሼው አባ በጸሎተ ሚካኤል ወደ አለበት ሥፍራ ወደ አማራ ምድር ሂድ ውጣ ብዬ እስክነግርህ ድረስ ከዚያው ተቀመጥ። የምክር አበጋዝ መልአክ ሚካኤል ከአንተ ጋር ይሁን ብሎ አፉን ሳመው።”
[📓 ገድለ ተክለ ሃይማኖት 40]
𒊹︎︎︎ “የአቡነ ሀብተማርያም ፈጣሪ ኃጢአቴን ይቅር በለኝ ብሎ ያንተን ስም ጠርቶ ቢለምነኝ ኃጢአቱን አስተሰርይለታለሁ ብሎ ቃልኪዳን ገባለት ይህንንም ካለው በኋላ ጌታችን አፉን ሶስት ጊዜ ሳመው። ያን ጊዜም ከመድኃኒዓለም ጣዕም ፍቅር የተነሳ ነፍሱ ከስጋው ተለየች።”
[📓 ነገረ ቅዱሳን አበው
8
]𒊹︎︎︎ “ክብር ይግባውና ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለጳውሎስ ተገለጠለትና የመረጥኩህ ጳውሎስ ሆይ ሰላም ላንተ ይሁን። መታሰቢያህን የሚያደርገውን፤ በስምህ ቤተ ክርስቲያን የሚሠራውንና፤ በውስጧም የሚጸልየውን ስለትንና መባንም የሚሰጠውን በመታሰቢያህም ቀን ለድሆች የሚመጸውተውን ሁሉ ካንተ ጋራ በመንግሥተ ሰማያት አኖራቸዋለሁ አለው፡ በስምህ የታነጹትንም አብያተ ክርስቲያናት መላእክቶቼን እንዲጠብቋቸው አደርጋቸዋለሁ፤ ብዙ ቃል ኪዳንም ሰጠው። በመለኮታዊ አፉ አፉን ሳመውና ከእርሱ ዘንድ ወደሰማያት በክብር ዐረገ።”
[📓 ነገረ ቅዱሳን ሰማዕታት
2
]
https://www.tgoop.com/EAAAresponse
tgoop.com/EAAAresponse/225
Create:
Last Update:
Last Update:
☞︎︎︎ “ግብረሰዶማዊነት በኦርቶዶክስ መዛግብት”
𒊹︎︎︎ “፮ ፤ ይህንም ተናግሮ አፉን ሳመው። ኃይልንም አሳደረበት ወደብሩህ ዓለም አወጣው።”
𒊹︎︎︎ “ከዚህም በኋላ መድኃኒታችን አፉን ሦስት ጊዜ ሳመው በዚያንም ጊዜ ከፍቅሩ ጣዕም ብዛት የተነሣ ነፍሱ ከሥጋው ተለየች ጌታችንም ተቀብሎ አቅፎ ከእርሱ ጋር አሳረጋት። በመላእክት ጉባኤም ብዙ ምስጋና ተደረገ።”
[
𒊹︎︎︎ “፰ ዳግመኛም ጌታችን እንዲህ አለው። የግሼው አባ በጸሎተ ሚካኤል ወደ አለበት ሥፍራ ወደ አማራ ምድር ሂድ ውጣ ብዬ እስክነግርህ ድረስ ከዚያው ተቀመጥ። የምክር አበጋዝ መልአክ ሚካኤል ከአንተ ጋር ይሁን ብሎ አፉን ሳመው።”
𒊹︎︎︎ “የአቡነ ሀብተማርያም ፈጣሪ ኃጢአቴን ይቅር በለኝ ብሎ ያንተን ስም ጠርቶ ቢለምነኝ ኃጢአቱን አስተሰርይለታለሁ ብሎ ቃልኪዳን ገባለት ይህንንም ካለው በኋላ ጌታችን አፉን ሶስት ጊዜ ሳመው። ያን ጊዜም ከመድኃኒዓለም ጣዕም ፍቅር የተነሳ ነፍሱ ከስጋው ተለየች።”
𒊹︎︎︎ “ክብር ይግባውና ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለጳውሎስ ተገለጠለትና የመረጥኩህ ጳውሎስ ሆይ ሰላም ላንተ ይሁን። መታሰቢያህን የሚያደርገውን፤ በስምህ ቤተ ክርስቲያን የሚሠራውንና፤ በውስጧም የሚጸልየውን ስለትንና መባንም የሚሰጠውን በመታሰቢያህም ቀን ለድሆች የሚመጸውተውን ሁሉ ካንተ ጋራ በመንግሥተ ሰማያት አኖራቸዋለሁ አለው፡ በስምህ የታነጹትንም አብያተ ክርስቲያናት መላእክቶቼን እንዲጠብቋቸው አደርጋቸዋለሁ፤ ብዙ ቃል ኪዳንም ሰጠው። በመለኮታዊ አፉ አፉን ሳመውና ከእርሱ ዘንድ ወደሰማያት በክብር ዐረገ።”
https://www.tgoop.com/EAAAresponse
𒊹︎︎︎ “፮ ፤ ይህንም ተናግሮ አፉን ሳመው። ኃይልንም አሳደረበት ወደብሩህ ዓለም አወጣው።”
[📓 ተአምረ ኢየሱስ በአማርኛ 143]
𒊹︎︎︎ “ከዚህም በኋላ መድኃኒታችን አፉን ሦስት ጊዜ ሳመው በዚያንም ጊዜ ከፍቅሩ ጣዕም ብዛት የተነሣ ነፍሱ ከሥጋው ተለየች ጌታችንም ተቀብሎ አቅፎ ከእርሱ ጋር አሳረጋት። በመላእክት ጉባኤም ብዙ ምስጋና ተደረገ።”
[
📓 ስንክሳር ዘወርኀ ኅዳር 26]
𒊹︎︎︎ “፰ ዳግመኛም ጌታችን እንዲህ አለው። የግሼው አባ በጸሎተ ሚካኤል ወደ አለበት ሥፍራ ወደ አማራ ምድር ሂድ ውጣ ብዬ እስክነግርህ ድረስ ከዚያው ተቀመጥ። የምክር አበጋዝ መልአክ ሚካኤል ከአንተ ጋር ይሁን ብሎ አፉን ሳመው።”
[📓 ገድለ ተክለ ሃይማኖት 40]
𒊹︎︎︎ “የአቡነ ሀብተማርያም ፈጣሪ ኃጢአቴን ይቅር በለኝ ብሎ ያንተን ስም ጠርቶ ቢለምነኝ ኃጢአቱን አስተሰርይለታለሁ ብሎ ቃልኪዳን ገባለት ይህንንም ካለው በኋላ ጌታችን አፉን ሶስት ጊዜ ሳመው። ያን ጊዜም ከመድኃኒዓለም ጣዕም ፍቅር የተነሳ ነፍሱ ከስጋው ተለየች።”
[📓 ነገረ ቅዱሳን አበው
8
]𒊹︎︎︎ “ክብር ይግባውና ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለጳውሎስ ተገለጠለትና የመረጥኩህ ጳውሎስ ሆይ ሰላም ላንተ ይሁን። መታሰቢያህን የሚያደርገውን፤ በስምህ ቤተ ክርስቲያን የሚሠራውንና፤ በውስጧም የሚጸልየውን ስለትንና መባንም የሚሰጠውን በመታሰቢያህም ቀን ለድሆች የሚመጸውተውን ሁሉ ካንተ ጋራ በመንግሥተ ሰማያት አኖራቸዋለሁ አለው፡ በስምህ የታነጹትንም አብያተ ክርስቲያናት መላእክቶቼን እንዲጠብቋቸው አደርጋቸዋለሁ፤ ብዙ ቃል ኪዳንም ሰጠው። በመለኮታዊ አፉ አፉን ሳመውና ከእርሱ ዘንድ ወደሰማያት በክብር ዐረገ።”
[📓 ነገረ ቅዱሳን ሰማዕታት
2
]
https://www.tgoop.com/EAAAresponse
BY E͜͡t͜͡h͜͡i͜͡o͜͡ M͜͡. A͜͡l͜͡l͜͡e͜͡g͜͡a͜͡t͜͡i͜͡o͜͡n͜͡ H͜͡u͜͡n͜͡t͜͡e͜͡r͜͡s͜͡






Share with your friend now:
tgoop.com/EAAAresponse/225