EAAARESPONSE Telegram 246
◉ ለውሸት ለሁሉ ቅጥፈት የተሰጠ መልስ

የአቡበከር ብልጠትና የቁርኣን ሐሰተኛነት??
                                      

➛ አቡበከር አስ-ሲዲቅ(ረዐ) የመጀመርያው የሙስሊሞቹ ኸሊፋ ሲሆን ነብዩ (ሰዐወ) እንደ ማንኛውም ነብይ በሞት ይችን ምድር ሲለዩ በሰሓቦች ስምምነት ስልጣኑን ተረከበ። በወቅቱም በርካታ አዕራቦች እስልምናን መልቀቅ ጀመሩ ከነሱ መካከልም ሐሰተኛ ነብያትን እነ ሙሰይለማ, ጡለይሓን, አል-አሥወድ እና ሰጃሕን የተከተሉ ሲሆኑ ሌሎችም ፣ ግብዝና መናፍቃን የነበሩ ሰዎች ፣ በነብዩ ሞት እስልምና ያበቃለት የመሰላቸው ሰዎች ፣ ለስጦታ ሲሉ ሙስሊም የነበሩ ጥቅመኞች እና ዘካን ላለመክፈል የሰሰቱ ሰዎች ነበሩ።

➛ አቡበክርም(ረዐ) እነዚህ ሙርተዶች የእስልምና ሀይማኖት ማእከላዊ መሰረት የሆነችዋን መዲና ለማጥቃት መነሳሳታቸውን የሚገልጹ እንቅስቃሴዎችና አማፂያን ዘካን ከሰላት እንደለያዩ ሲደርሰው ለመጋፈጥ ጥምር ኃይል አዘጋጀ በአጋጣሚም 1,200 ሰዎች ከነሱ መካከልም በየማማ ጦርነት ላይ 70 የቁርአን ሓፊዞች ሸሂድ ሆኑ ከዚህ ተነስቶም በመዲና የቀሩት በቁርአን ሃፊዞች አማካኝነት ቁርኣን በጊዜ አንድ ላይ እንዲሰበሰብ ተወሰነ። በአጭሩ አቡበከር(ረዐ) «ቁርኣንን በቃላቸው ያጠኑት ወገኖች ከሞቱ ቁርኣን ስለሚጠፋ አላህ ለቁርኣኑ ጥበቃ ሲል ቁርኣንን በቃላቸው የሸመደዱ ወገኖችን ከሞት ይታደጋል።» ለተባለው ነገር ከዕውቀት እጥረትና ዕውር ጥላቻ የመነጨ መረጃ አልባ ክስ ስለሆነ መልስ አያስፈልገውም [إِنَّ الظَّنَّ لَا يُغْنِي مِنَ الْحَقِّ شَيْئًا' ጥርጣሬ ከእውነት ምንም አያብቃቃም፡፡] (Qur'an 53÷28) ባይሆን ቁርኣን አልተጠበቀም ተብሎ የተለጠፉት ሁለቱን ሐዲሳት እንመልከት።


🎯 በመጀመርያ ደረጃ ማንኛውም ሐዲስ በኛ ሙስሊሞች ላይ መረጃ ሊሆን የሚችለው በ ‹ሥነ-ሐዲስ ጥናት መሰረት አምስቱን መስፈርቶች ያሟላ ሲሆን ነው።


1️⃣ ➟ በ Ibn Abi Dawud, Kitab Al-Masahif, መጽሐፍ ላይ የተዘገበው ሐዲስ የተላለፈልን ከዙህሪይ (ረላ) ሲሆን ትውልዱ በ40 ዓመተ-ሂጅሪ ሆኖ ሳለ የየማማ ጦርነት ደግሞ በ12ኛው ዓመተ-ሂጅሪ ነበር ማለትም 28 ዓመት ያህል ከሱ ቀድሞ የታወጀ ዘመቻ ነው። አዝ-ዙህሪም ታሪኩን ማን እንዳስተላለፈለት በግልጹ ስላላሳወቀና የተራኪዎቹ ሰንሰለትም ላይ ክፍተት ስለተፈጠረ ሐዲሱ ‹ሙንቀጢዕ› ማለትም የተቋረጠ ነው። የተቋረጠ ሐዲስ ደግሞ ተቀባይነት ከሌላቸው ዷዒፍ(ደካማ)ሐዲሶች ሥር ይመደባል።

☞ ቢን ዐብድ አል-ሃዲ ❝ዷዒፍ❞ ነው ብሏል ¹ እንዲሁም አሽ-ሻፊዒይ ፣ ቢን ረጀብ አል-ሐንበሊይ ፣ የሕያ ቢን ሰዒድ አል-ቀጣን እና አዝ-ዘሀቢይም የዙህሪ የተቋረጡ ትረካዎችን(በላጋት) አስተባብለዋል። ²


2️⃣ ➟ በ Kanz Ul Ummal, መጽሐፍ ላይ የተዘገበው ሐዲስ ደግሞ የተላለፈልን ከሐሰን አል-በስሪይ(ረላ) ሲሆን ትውልዱ በ21 ዓመተ-ሂጅሪ ሆኖ ሳለ የየማማ ጦርነት ደግሞ በ12ኛው ዓመተ-ሂጅሪ ነበር ማለትም 9 ዓመታት ያህል ከሱ ቀድሞ የታወጀ ዘመቻ ነው። ታሪኩም ማን እንዳስተላለፈለት በግልጹ ስላላሳወቀና የተራኪዎቹ ሰንሰለትም ላይ ክፍተት ስለተፈጠረ ይሄኛው ሐዲስም ‹ሙንቀጢዕ› ማለትም የተቋረጠ ነው።

☞ አል ኢማም ኢብኑ ሐጀር ❝ሙንቀጢዕ❞ ነው ብሏል። ³
☞ ኢማም አስ-ሱዩጢይ ❝ሙንቀጢዕ❞ መሆኑን ገልጿል።⁴
☞ ሙሒብ አድ-ዲን ዋዒዝ ❝ሙንቀጢዕ❞ ነው ብሏል። ⁵
☞ 4ኛው ተራኪ «ዐብደላህ ቢን ሙሐመድ ቢን ኸላድ»
በጀርህ ወት-ተዕዲል ጥናት ላይ ማንነቱ አይታወቅም።
☞ 2ኛው ተራኪ «ሙባረክ ቢን ፈዳለህ» በተመለከተ
አቡ ዘርዐህ አር-ራዚ :- ❝ብዙ ይቀጣጥፋል።❞ ብሏል። ⁷


❐ በመጨረሻም ክርስትያኖችዬ ቁርኣን ላይ ምታዋክቡት ጸለምተኛ ክሳችሁን ትታችሁ ሁለት ተመሳሳይ(identical) የእጅ ጽሑፍ(እደ ክታብ) የሌለው መጽሐፍ ቅዱሳችሁ ላይ አትኩራችሁ ለብርዛቱ ፈውስ ብትፈልጉ ይሻላቹኃል።
No two of the 5340-plus Greek manuscripts of the NT are exactly alike. In fact the closest relationships between any two manuscripts in existence even among the majority average from six to ten variants per chapter. It is obvious therefore that #no_manuscript_has_escaped_corruption.❞ ⁸


لَّا يَأْتِيهِ الْبَاطِلُ مِن بَيْنِ يَدَيْهِ وَلَا مِنْ خَلْفِهِ ۖ تَنزِيلٌ مِّنْ حَكِيمٍ حَمِيدٍ
ከኋላውም ከፊቱም ውሸት አይመጣበትም፡፡ ጥበበኛ ምስጉን ከኾነው ጌታ የተወረደ ነው፡፡
— ፉሲለት 41÷42 📖


📓📙ዋቢ መጽሐፍ 📌
━━━━━━━━━━

1 – ተንቂሕ አት-ተሕቂቅ 4/585.
2 – ሲየር አዕላም አን-ኑበላእ ሊዝ-ዘሀቢይ 5/338.
3 – ፈትሕ አል-ባሪ ሊሸርሕ ሰሒሕ አል-ቡኻሪይ 9/15.
4 – አል ኢትቃን ፊ ዑሉም አል-ቁርኣን 1/204
5 – ኪታብ አል መሳሒፍ (በህዳግ) 1/181
6 – ታሪኽ ዋሲጥ ሊ አስለም ቢን ሰህል ገጽ 65 & 108
7 – https://islamic-content.com/rawi/6706
8 – Gordon D. Fee, “Modern Textual Criticism and the Revival of the Textus Receptus," in Journal of the Evangelical Theological Society 21:1, March 1978, p.23.



ወሠላሙ ዐለይኩም...

የፌስቡክ ገጻችን ~› https://www.facebook.com/Ethiomuslimallegationhunters/

የቴሌግራም ገጻችን ~› https://www.tgoop.com/A3E1response

የቴሌግራም ቻናላችን ~› https://www.tgoop.com/EAAAresponse



tgoop.com/EAAAresponse/246
Create:
Last Update:

◉ ለውሸት ለሁሉ ቅጥፈት የተሰጠ መልስ

የአቡበከር ብልጠትና የቁርኣን ሐሰተኛነት??
                                      

➛ አቡበከር አስ-ሲዲቅ(ረዐ) የመጀመርያው የሙስሊሞቹ ኸሊፋ ሲሆን ነብዩ (ሰዐወ) እንደ ማንኛውም ነብይ በሞት ይችን ምድር ሲለዩ በሰሓቦች ስምምነት ስልጣኑን ተረከበ። በወቅቱም በርካታ አዕራቦች እስልምናን መልቀቅ ጀመሩ ከነሱ መካከልም ሐሰተኛ ነብያትን እነ ሙሰይለማ, ጡለይሓን, አል-አሥወድ እና ሰጃሕን የተከተሉ ሲሆኑ ሌሎችም ፣ ግብዝና መናፍቃን የነበሩ ሰዎች ፣ በነብዩ ሞት እስልምና ያበቃለት የመሰላቸው ሰዎች ፣ ለስጦታ ሲሉ ሙስሊም የነበሩ ጥቅመኞች እና ዘካን ላለመክፈል የሰሰቱ ሰዎች ነበሩ።

➛ አቡበክርም(ረዐ) እነዚህ ሙርተዶች የእስልምና ሀይማኖት ማእከላዊ መሰረት የሆነችዋን መዲና ለማጥቃት መነሳሳታቸውን የሚገልጹ እንቅስቃሴዎችና አማፂያን ዘካን ከሰላት እንደለያዩ ሲደርሰው ለመጋፈጥ ጥምር ኃይል አዘጋጀ በአጋጣሚም 1,200 ሰዎች ከነሱ መካከልም በየማማ ጦርነት ላይ 70 የቁርአን ሓፊዞች ሸሂድ ሆኑ ከዚህ ተነስቶም በመዲና የቀሩት በቁርአን ሃፊዞች አማካኝነት ቁርኣን በጊዜ አንድ ላይ እንዲሰበሰብ ተወሰነ። በአጭሩ አቡበከር(ረዐ) «ቁርኣንን በቃላቸው ያጠኑት ወገኖች ከሞቱ ቁርኣን ስለሚጠፋ አላህ ለቁርኣኑ ጥበቃ ሲል ቁርኣንን በቃላቸው የሸመደዱ ወገኖችን ከሞት ይታደጋል።» ለተባለው ነገር ከዕውቀት እጥረትና ዕውር ጥላቻ የመነጨ መረጃ አልባ ክስ ስለሆነ መልስ አያስፈልገውም [إِنَّ الظَّنَّ لَا يُغْنِي مِنَ الْحَقِّ شَيْئًا' ጥርጣሬ ከእውነት ምንም አያብቃቃም፡፡] (Qur'an 53÷28) ባይሆን ቁርኣን አልተጠበቀም ተብሎ የተለጠፉት ሁለቱን ሐዲሳት እንመልከት።


🎯 በመጀመርያ ደረጃ ማንኛውም ሐዲስ በኛ ሙስሊሞች ላይ መረጃ ሊሆን የሚችለው በ ‹ሥነ-ሐዲስ ጥናት መሰረት አምስቱን መስፈርቶች ያሟላ ሲሆን ነው።


1️⃣ ➟ በ Ibn Abi Dawud, Kitab Al-Masahif, መጽሐፍ ላይ የተዘገበው ሐዲስ የተላለፈልን ከዙህሪይ (ረላ) ሲሆን ትውልዱ በ40 ዓመተ-ሂጅሪ ሆኖ ሳለ የየማማ ጦርነት ደግሞ በ12ኛው ዓመተ-ሂጅሪ ነበር ማለትም 28 ዓመት ያህል ከሱ ቀድሞ የታወጀ ዘመቻ ነው። አዝ-ዙህሪም ታሪኩን ማን እንዳስተላለፈለት በግልጹ ስላላሳወቀና የተራኪዎቹ ሰንሰለትም ላይ ክፍተት ስለተፈጠረ ሐዲሱ ‹ሙንቀጢዕ› ማለትም የተቋረጠ ነው። የተቋረጠ ሐዲስ ደግሞ ተቀባይነት ከሌላቸው ዷዒፍ(ደካማ)ሐዲሶች ሥር ይመደባል።

☞ ቢን ዐብድ አል-ሃዲ ❝ዷዒፍ❞ ነው ብሏል ¹ እንዲሁም አሽ-ሻፊዒይ ፣ ቢን ረጀብ አል-ሐንበሊይ ፣ የሕያ ቢን ሰዒድ አል-ቀጣን እና አዝ-ዘሀቢይም የዙህሪ የተቋረጡ ትረካዎችን(በላጋት) አስተባብለዋል። ²


2️⃣ ➟ በ Kanz Ul Ummal, መጽሐፍ ላይ የተዘገበው ሐዲስ ደግሞ የተላለፈልን ከሐሰን አል-በስሪይ(ረላ) ሲሆን ትውልዱ በ21 ዓመተ-ሂጅሪ ሆኖ ሳለ የየማማ ጦርነት ደግሞ በ12ኛው ዓመተ-ሂጅሪ ነበር ማለትም 9 ዓመታት ያህል ከሱ ቀድሞ የታወጀ ዘመቻ ነው። ታሪኩም ማን እንዳስተላለፈለት በግልጹ ስላላሳወቀና የተራኪዎቹ ሰንሰለትም ላይ ክፍተት ስለተፈጠረ ይሄኛው ሐዲስም ‹ሙንቀጢዕ› ማለትም የተቋረጠ ነው።

☞ አል ኢማም ኢብኑ ሐጀር ❝ሙንቀጢዕ❞ ነው ብሏል። ³
☞ ኢማም አስ-ሱዩጢይ ❝ሙንቀጢዕ❞ መሆኑን ገልጿል።⁴
☞ ሙሒብ አድ-ዲን ዋዒዝ ❝ሙንቀጢዕ❞ ነው ብሏል። ⁵
☞ 4ኛው ተራኪ «ዐብደላህ ቢን ሙሐመድ ቢን ኸላድ»
በጀርህ ወት-ተዕዲል ጥናት ላይ ማንነቱ አይታወቅም።
☞ 2ኛው ተራኪ «ሙባረክ ቢን ፈዳለህ» በተመለከተ
አቡ ዘርዐህ አር-ራዚ :- ❝ብዙ ይቀጣጥፋል።❞ ብሏል። ⁷


❐ በመጨረሻም ክርስትያኖችዬ ቁርኣን ላይ ምታዋክቡት ጸለምተኛ ክሳችሁን ትታችሁ ሁለት ተመሳሳይ(identical) የእጅ ጽሑፍ(እደ ክታብ) የሌለው መጽሐፍ ቅዱሳችሁ ላይ አትኩራችሁ ለብርዛቱ ፈውስ ብትፈልጉ ይሻላቹኃል።
No two of the 5340-plus Greek manuscripts of the NT are exactly alike. In fact the closest relationships between any two manuscripts in existence even among the majority average from six to ten variants per chapter. It is obvious therefore that #no_manuscript_has_escaped_corruption.❞ ⁸


لَّا يَأْتِيهِ الْبَاطِلُ مِن بَيْنِ يَدَيْهِ وَلَا مِنْ خَلْفِهِ ۖ تَنزِيلٌ مِّنْ حَكِيمٍ حَمِيدٍ
ከኋላውም ከፊቱም ውሸት አይመጣበትም፡፡ ጥበበኛ ምስጉን ከኾነው ጌታ የተወረደ ነው፡፡
— ፉሲለት 41÷42 📖


📓📙ዋቢ መጽሐፍ 📌
━━━━━━━━━━

1 – ተንቂሕ አት-ተሕቂቅ 4/585.
2 – ሲየር አዕላም አን-ኑበላእ ሊዝ-ዘሀቢይ 5/338.
3 – ፈትሕ አል-ባሪ ሊሸርሕ ሰሒሕ አል-ቡኻሪይ 9/15.
4 – አል ኢትቃን ፊ ዑሉም አል-ቁርኣን 1/204
5 – ኪታብ አል መሳሒፍ (በህዳግ) 1/181
6 – ታሪኽ ዋሲጥ ሊ አስለም ቢን ሰህል ገጽ 65 & 108
7 – https://islamic-content.com/rawi/6706
8 – Gordon D. Fee, “Modern Textual Criticism and the Revival of the Textus Receptus," in Journal of the Evangelical Theological Society 21:1, March 1978, p.23.



ወሠላሙ ዐለይኩም...

የፌስቡክ ገጻችን ~› https://www.facebook.com/Ethiomuslimallegationhunters/

የቴሌግራም ገጻችን ~› https://www.tgoop.com/A3E1response

የቴሌግራም ቻናላችን ~› https://www.tgoop.com/EAAAresponse

BY E͜͡t͜͡h͜͡i͜͡o͜͡ M͜͡. A͜͡l͜͡l͜͡e͜͡g͜͡a͜͡t͜͡i͜͡o͜͡n͜͡ H͜͡u͜͡n͜͡t͜͡e͜͡r͜͡s͜͡

❌Photos not found?❌Click here to update cache.


Share with your friend now:
tgoop.com/EAAAresponse/246

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

How to Create a Private or Public Channel on Telegram? In the next window, choose the type of your channel. If you want your channel to be public, you need to develop a link for it. In the screenshot below, it’s ”/catmarketing.” If your selected link is unavailable, you’ll need to suggest another option. Invite up to 200 users from your contacts to join your channel Clear End-to-end encryption is an important feature in messaging, as it's the first step in protecting users from surveillance.
from us


Telegram E͜͡t͜͡h͜͡i͜͡o͜͡ M͜͡. A͜͡l͜͡l͜͡e͜͡g͜͡a͜͡t͜͡i͜͡o͜͡n͜͡ H͜͡u͜͡n͜͡t͜͡e͜͡r͜͡s͜͡
FROM American