tgoop.com/EAAAresponse/294
Create:
Last Update:
Last Update:
1️⃣ ቀለሜንጦስ ዘሮም (90 ce)
🎯 «ጌታ በወንጌል እንዲህ ይላልና፡— ‘ትንሹን ካልጠበቃችሁ ታላቁን ማን ይሰጣችኋል?
እላችኋለሁና፥ ከሁሉ በሚያንስ የታመነ በብዙ ደግሞ የታመነ ነው።’»
[📙 St. Clement Of Rome, Second Epistle, 8:5]
🎯 «(ሙሴም አለ) ‘ይህ የምትልከኝ እኔ ማን ነኝ? እኔ ድምፀ ደካማ ምላሴም የዘገየ ሰው ነኝ’ አለ። ደግሞም ‘እኔ እንደ ማሰሮ ጢስ ነኝ’ አለ።»
[📙 First Epistle Of Clement To The Corinthians]
ጥያቄ ፡—
❶) ከላይ በደማቅ የተሰመረበትን ትንቢት ከባይብል ቃል በቃል የሚያወጣልን ክርስትያን ይኖር ይሁን?
❷) ከሌለስ ለባይብል መበረዝ በቂ መረጃ አይሆንምን?
──────────────
▸ https://www.tgoop.com/EAAAresponse
BY E͜͡t͜͡h͜͡i͜͡o͜͡ M͜͡. A͜͡l͜͡l͜͡e͜͡g͜͡a͜͡t͜͡i͜͡o͜͡n͜͡ H͜͡u͜͡n͜͡t͜͡e͜͡r͜͡s͜͡

Share with your friend now:
tgoop.com/EAAAresponse/294