EOTC2921 Telegram 5286
🌾 መቼ ይሆን? 🌾

አምላኬ ሆይ አባቴ ሆይ እረኛዬ
የማትረሳ የማት'ተወኝ ጌታዬ
አንተ ቅዱስ ቤትህ ቅዱስ
ስምህ አዳኝ የሚፈውስ

የመሸብኝ ካንተ ርቄ
የነጋብኝ በኔው ስቄ
ባንተው ስራ ታየውብህ
ተከበርኩኝ ሰፋውብህ
ከፍ አረከኝ ኮራሁብህ

እየኝማ አባቴ ሆይ
ተመልከተኝ ወዳጄ ሆይ
ፈካ ብዬ ተጠቅልዬ በነጠላ
ከልለኸው ጉድፍ መልኬ እንዳይጎላ

ካንተ ውጪ የዋልኩበት
አንተን ትቼ ያደርኩበት
ባይመችም አለሁ እዛው
መቼ ይሆን የምትመጣው?
ዛሬ ይሆን የምትመጣው?
ለስጋ ሀሳብ እየተጋው
ውስጤን ነፍሴን እንደጎዳው

ማታ ይሆን የምትመጣው?
እየሰከርኩ እየጠጣሁ?
መሸታ ቤት እያነጋሁ
በራቀ ድምፅ
በቄሱ ድምፅ
ሳህታቱን
ኪዳንህን
ገድላትህን እየሰማሁ
በሙዚቃ ጭፈራዬን እያስነካሁ
ያኔ ይሆን የምትመጣው ?
መቼ ይሆን የምትመጣው?
ማታ መቼም ባትመጣ
በባለ 50ም  ባትመጣ
ቅዳሜ ቀን ባትመጣ
ካንተ ስርቅ ባትመጣ

አታየኝም ታጣኛለህ
ሳትለየኝ ትሄዳለህ
ሌላ ሆኜ ታልፈኛለህ

የሞኝ ሀሳብ የምመኘው
ሀጥያቴን እንደመተው
ካንተም ከኔም እንድሆነው

በኩዳዴ በፆሙ ና
አርብ እና ሮብ ወይ በገና
ባስራ ስድስት በነሀሴ
ወይም እሁድ በቅዳሴ
ማታ አዳሬን እየወቀስኩ
ፊትህ ቆሜ እያለቀስኩ
ለንሰሀ እንደበቃሁ
ለማስቀደስ እንደገባሁ

ያን ግዜ ና ቤትህ አግኘኝ
እንዳልወጣ ቤትህ አስቀረኝ
ታምሚያለሁ አንተ አክመኝ

ልብ ስጠኝ አንተን ልበል
ያንተው ሆኜ ባንተ ልማል
ልታዘዝህ ቤትህ ልዋል::

ከቤቱ አያርቀን በምህረቱ ይመልከተን🙏

✍️ ቸርነት ፍቃዱ



tgoop.com/EOTC2921/5286
Create:
Last Update:

🌾 መቼ ይሆን? 🌾

አምላኬ ሆይ አባቴ ሆይ እረኛዬ
የማትረሳ የማት'ተወኝ ጌታዬ
አንተ ቅዱስ ቤትህ ቅዱስ
ስምህ አዳኝ የሚፈውስ

የመሸብኝ ካንተ ርቄ
የነጋብኝ በኔው ስቄ
ባንተው ስራ ታየውብህ
ተከበርኩኝ ሰፋውብህ
ከፍ አረከኝ ኮራሁብህ

እየኝማ አባቴ ሆይ
ተመልከተኝ ወዳጄ ሆይ
ፈካ ብዬ ተጠቅልዬ በነጠላ
ከልለኸው ጉድፍ መልኬ እንዳይጎላ

ካንተ ውጪ የዋልኩበት
አንተን ትቼ ያደርኩበት
ባይመችም አለሁ እዛው
መቼ ይሆን የምትመጣው?
ዛሬ ይሆን የምትመጣው?
ለስጋ ሀሳብ እየተጋው
ውስጤን ነፍሴን እንደጎዳው

ማታ ይሆን የምትመጣው?
እየሰከርኩ እየጠጣሁ?
መሸታ ቤት እያነጋሁ
በራቀ ድምፅ
በቄሱ ድምፅ
ሳህታቱን
ኪዳንህን
ገድላትህን እየሰማሁ
በሙዚቃ ጭፈራዬን እያስነካሁ
ያኔ ይሆን የምትመጣው ?
መቼ ይሆን የምትመጣው?
ማታ መቼም ባትመጣ
በባለ 50ም  ባትመጣ
ቅዳሜ ቀን ባትመጣ
ካንተ ስርቅ ባትመጣ

አታየኝም ታጣኛለህ
ሳትለየኝ ትሄዳለህ
ሌላ ሆኜ ታልፈኛለህ

የሞኝ ሀሳብ የምመኘው
ሀጥያቴን እንደመተው
ካንተም ከኔም እንድሆነው

በኩዳዴ በፆሙ ና
አርብ እና ሮብ ወይ በገና
ባስራ ስድስት በነሀሴ
ወይም እሁድ በቅዳሴ
ማታ አዳሬን እየወቀስኩ
ፊትህ ቆሜ እያለቀስኩ
ለንሰሀ እንደበቃሁ
ለማስቀደስ እንደገባሁ

ያን ግዜ ና ቤትህ አግኘኝ
እንዳልወጣ ቤትህ አስቀረኝ
ታምሚያለሁ አንተ አክመኝ

ልብ ስጠኝ አንተን ልበል
ያንተው ሆኜ ባንተ ልማል
ልታዘዝህ ቤትህ ልዋል::

ከቤቱ አያርቀን በምህረቱ ይመልከተን🙏

✍️ ቸርነት ፍቃዱ

BY የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች


Share with your friend now:
tgoop.com/EOTC2921/5286

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Your posting frequency depends on the topic of your channel. If you have a news channel, it’s OK to publish new content every day (or even every hour). For other industries, stick with 2-3 large posts a week. The main design elements of your Telegram channel include a name, bio (brief description), and avatar. Your bio should be: According to media reports, the privacy watchdog was considering “blacklisting” some online platforms that have repeatedly posted doxxing information, with sources saying most messages were shared on Telegram. Those being doxxed include outgoing Chief Executive Carrie Lam Cheng Yuet-ngor, Chung and police assistant commissioner Joe Chan Tung, who heads police's cyber security and technology crime bureau.
from us


Telegram የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች
FROM American