EOTC2921 Telegram 5309
🌻🕊 ሥርዓተ በዓል ወጾም ዘኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን 🕊🌻

❀✞ ዓመተ ምህረት፥ ፳፻፲፯(2017 ዓ.ም)
❀✞ ወንጌላዊ፥ ማቴዎስ
❀✞ የዘመን መለወጫ ቀን፥ ረቡዕ
❀✞ አበቅቴ፥ ፩(1)
❀✞ መጥቅዕ፥ ፳፱(29)
❀✞ ጾመ ነነዌ፥ የካቲት ፫(3)
❀✞ ዐቢይ ጾም፥ የካቲት ፲፯(17)
❀✞ ደብረ ዘይት፥ መጋቢት ፲፬(14)
❀✞ ሆሳዕና፥ ሚያዝያ ፭(5)
❀✞ ስቅለት፥ ሚያዝያ ፲(10)
❀✞ ትንሣኤ፥ ሚያዝያ ፲፪(12)
❀✞ ርክበ ካህናት፥ ግንቦት ፮(6)
❀✞ ዕርገት፥ ግንቦት ፳፩(21)
❀✞ ጰራቅሊጦስ፥ ሠኔ ፩(1)
❀✞ ጾመ ሐዋርያት፥ ሠኔ ፪(2)
❀✞ ምሕላ ድኅነት፥ ሠኔ፬(4)

🌻🌼እንኳን አደረሳችሁ🌼🌻
🌻🌼እንኳን አደረሰን🌼🌻

🌻🌻 በእግዚአብሔር ፈቃድ 🌻🌻
🌾መጪው ፳፻፲፯ ዓ.ም
🌻የተከፋ፣ የአዘነና የአለቀሰ፤ የሚደሰትበት።
🌻የተራበና የተጠማ፤ የሚጠግብበት።
🌻የተሰደደ፤ በሰላም ተመልሶ የሚኖርበት።
🌻ፍቅር፣ ዕምነትና ትዕግሥት፤ የምንጎናጸፍበት።
🌻ዕውቀቱን፣ ጥበብና ማስተዋሉን፤ የምናገኝበት።
🌻ከችግርና ከመከራ፤ ተላቀን በሐይማኖት በምግባር የምንጸናበት ዘመን ይሁንልን። ✞አሜን✞
🙏ወስብሐት ለእግዚአብሔር ልዑል ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር🙏



tgoop.com/EOTC2921/5309
Create:
Last Update:

🌻🕊 ሥርዓተ በዓል ወጾም ዘኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን 🕊🌻

❀✞ ዓመተ ምህረት፥ ፳፻፲፯(2017 ዓ.ም)
❀✞ ወንጌላዊ፥ ማቴዎስ
❀✞ የዘመን መለወጫ ቀን፥ ረቡዕ
❀✞ አበቅቴ፥ ፩(1)
❀✞ መጥቅዕ፥ ፳፱(29)
❀✞ ጾመ ነነዌ፥ የካቲት ፫(3)
❀✞ ዐቢይ ጾም፥ የካቲት ፲፯(17)
❀✞ ደብረ ዘይት፥ መጋቢት ፲፬(14)
❀✞ ሆሳዕና፥ ሚያዝያ ፭(5)
❀✞ ስቅለት፥ ሚያዝያ ፲(10)
❀✞ ትንሣኤ፥ ሚያዝያ ፲፪(12)
❀✞ ርክበ ካህናት፥ ግንቦት ፮(6)
❀✞ ዕርገት፥ ግንቦት ፳፩(21)
❀✞ ጰራቅሊጦስ፥ ሠኔ ፩(1)
❀✞ ጾመ ሐዋርያት፥ ሠኔ ፪(2)
❀✞ ምሕላ ድኅነት፥ ሠኔ፬(4)

🌻🌼እንኳን አደረሳችሁ🌼🌻
🌻🌼እንኳን አደረሰን🌼🌻

🌻🌻 በእግዚአብሔር ፈቃድ 🌻🌻
🌾መጪው ፳፻፲፯ ዓ.ም
🌻የተከፋ፣ የአዘነና የአለቀሰ፤ የሚደሰትበት።
🌻የተራበና የተጠማ፤ የሚጠግብበት።
🌻የተሰደደ፤ በሰላም ተመልሶ የሚኖርበት።
🌻ፍቅር፣ ዕምነትና ትዕግሥት፤ የምንጎናጸፍበት።
🌻ዕውቀቱን፣ ጥበብና ማስተዋሉን፤ የምናገኝበት።
🌻ከችግርና ከመከራ፤ ተላቀን በሐይማኖት በምግባር የምንጸናበት ዘመን ይሁንልን። ✞አሜን✞
🙏ወስብሐት ለእግዚአብሔር ልዑል ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር🙏

BY የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች




Share with your friend now:
tgoop.com/EOTC2921/5309

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

It’s yet another bloodbath on Satoshi Street. As of press time, Bitcoin (BTC) and the broader cryptocurrency market have corrected another 10 percent amid a massive sell-off. Ethereum (EHT) is down a staggering 15 percent moving close to $1,000, down more than 42 percent on the weekly chart. With Bitcoin down 30% in the past week, some crypto traders have taken to Telegram to “voice” their feelings. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? According to media reports, the privacy watchdog was considering “blacklisting” some online platforms that have repeatedly posted doxxing information, with sources saying most messages were shared on Telegram. As of Thursday, the SUCK Channel had 34,146 subscribers, with only one message dated August 28, 2020. It was an announcement stating that police had removed all posts on the channel because its content “contravenes the laws of Hong Kong.”
from us


Telegram የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች
FROM American