👉ግዙፉ ለሚ ብሔራዊ ሲሚንቶ ፈብሪካ
🚧በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በእንሳሮ ወረዳ ለሚ ከተማ ዳርቻ የተንጣለለው ግዙፉ የለሚ ብሔራዊ ሲሚንቶ ፈብሪካ ዛሬ ተመርቆ በይፋ ሥራ ይጀምራል‼️
💫ኢንዱስትሪው ለአካባቢውና ለዞኑ ትልቅ የኢንቨስትመንት አቅም ከመሆኑም ባሻገር የሀገሪቱን የሲሚንቶ እጥረት ችግር ይፈታል ተብሎ ይታመናል።
🏷ይህ ግዙፍ ፋብሪካ በአማራ ክልል የመጀመሪያው የሲሚንቶ ፋብሪካ ነው።
⏺ይህ ፋብሪካ በ125 ቢሊየን ብር (2.2 ቢሊየን ዶላር) ወጪ በኢስት አፍሪካ ሆልዲንግ ከቻይና ባለሃብቶች ጋር ያስገነባው ሲሆን ፋብሪካው ተጠናቆ ዛሬ ሊመረቅ ነው።
🌟ይህ በሰሜን ሸዋ ዞን አንሳሮ ወረዳ እየተገነባ የሚገኘው ለሚ ሲሚኒቶ ፋብሪካ በቀን ከ 10ሺ ቶን በላይ ሲሚንቶ የሚያመርት ሲሆን የኢትጵያን የሲሚንቶ ፍላጎት እና እጥረት በትንሹ እንደሚያግዝ ይጠበቃል።
@etconp
🚧በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በእንሳሮ ወረዳ ለሚ ከተማ ዳርቻ የተንጣለለው ግዙፉ የለሚ ብሔራዊ ሲሚንቶ ፈብሪካ ዛሬ ተመርቆ በይፋ ሥራ ይጀምራል‼️
💫ኢንዱስትሪው ለአካባቢውና ለዞኑ ትልቅ የኢንቨስትመንት አቅም ከመሆኑም ባሻገር የሀገሪቱን የሲሚንቶ እጥረት ችግር ይፈታል ተብሎ ይታመናል።
🏷ይህ ግዙፍ ፋብሪካ በአማራ ክልል የመጀመሪያው የሲሚንቶ ፋብሪካ ነው።
⏺ይህ ፋብሪካ በ125 ቢሊየን ብር (2.2 ቢሊየን ዶላር) ወጪ በኢስት አፍሪካ ሆልዲንግ ከቻይና ባለሃብቶች ጋር ያስገነባው ሲሆን ፋብሪካው ተጠናቆ ዛሬ ሊመረቅ ነው።
🌟ይህ በሰሜን ሸዋ ዞን አንሳሮ ወረዳ እየተገነባ የሚገኘው ለሚ ሲሚኒቶ ፋብሪካ በቀን ከ 10ሺ ቶን በላይ ሲሚንቶ የሚያመርት ሲሆን የኢትጵያን የሲሚንቶ ፍላጎት እና እጥረት በትንሹ እንደሚያግዝ ይጠበቃል።
@etconp
tgoop.com/ETCONpWORK/2246
Create:
Last Update:
Last Update:
👉ግዙፉ ለሚ ብሔራዊ ሲሚንቶ ፈብሪካ
🚧በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በእንሳሮ ወረዳ ለሚ ከተማ ዳርቻ የተንጣለለው ግዙፉ የለሚ ብሔራዊ ሲሚንቶ ፈብሪካ ዛሬ ተመርቆ በይፋ ሥራ ይጀምራል‼️
💫ኢንዱስትሪው ለአካባቢውና ለዞኑ ትልቅ የኢንቨስትመንት አቅም ከመሆኑም ባሻገር የሀገሪቱን የሲሚንቶ እጥረት ችግር ይፈታል ተብሎ ይታመናል።
🏷ይህ ግዙፍ ፋብሪካ በአማራ ክልል የመጀመሪያው የሲሚንቶ ፋብሪካ ነው።
⏺ይህ ፋብሪካ በ125 ቢሊየን ብር (2.2 ቢሊየን ዶላር) ወጪ በኢስት አፍሪካ ሆልዲንግ ከቻይና ባለሃብቶች ጋር ያስገነባው ሲሆን ፋብሪካው ተጠናቆ ዛሬ ሊመረቅ ነው።
🌟ይህ በሰሜን ሸዋ ዞን አንሳሮ ወረዳ እየተገነባ የሚገኘው ለሚ ሲሚኒቶ ፋብሪካ በቀን ከ 10ሺ ቶን በላይ ሲሚንቶ የሚያመርት ሲሆን የኢትጵያን የሲሚንቶ ፍላጎት እና እጥረት በትንሹ እንደሚያግዝ ይጠበቃል።
@etconp
🚧በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በእንሳሮ ወረዳ ለሚ ከተማ ዳርቻ የተንጣለለው ግዙፉ የለሚ ብሔራዊ ሲሚንቶ ፈብሪካ ዛሬ ተመርቆ በይፋ ሥራ ይጀምራል‼️
💫ኢንዱስትሪው ለአካባቢውና ለዞኑ ትልቅ የኢንቨስትመንት አቅም ከመሆኑም ባሻገር የሀገሪቱን የሲሚንቶ እጥረት ችግር ይፈታል ተብሎ ይታመናል።
🏷ይህ ግዙፍ ፋብሪካ በአማራ ክልል የመጀመሪያው የሲሚንቶ ፋብሪካ ነው።
⏺ይህ ፋብሪካ በ125 ቢሊየን ብር (2.2 ቢሊየን ዶላር) ወጪ በኢስት አፍሪካ ሆልዲንግ ከቻይና ባለሃብቶች ጋር ያስገነባው ሲሆን ፋብሪካው ተጠናቆ ዛሬ ሊመረቅ ነው።
🌟ይህ በሰሜን ሸዋ ዞን አንሳሮ ወረዳ እየተገነባ የሚገኘው ለሚ ሲሚኒቶ ፋብሪካ በቀን ከ 10ሺ ቶን በላይ ሲሚንቶ የሚያመርት ሲሆን የኢትጵያን የሲሚንቶ ፍላጎት እና እጥረት በትንሹ እንደሚያግዝ ይጠበቃል።
@etconp
BY Ethio Con Work
Share with your friend now:
tgoop.com/ETCONpWORK/2246