ETH724 Telegram 13
በሱዳን በኩል በመግባት በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ሽብር ለመፍጠር እና በንጹሃን ዜጎች ላይ ጥቃት ለማድረስ ተንቀሳቅሰዋል የተባሉ ከ170 በላይ ግለሰቦች መደምሰሳቸው ተገለፀ።

ፀረ ሰላም ኃይሎች ናቸው የተባሉት ግለሰቦች መተከል ዞን ጉባ ወረዳ "አልመሃል" አከባቢ ሽብር ለመፍጠር እና በንጹሐን ዜጎች ላይ ጥቃት ለማድረሰ ሲንቀሳቀሱ እንደነበር የክልሉ ሠላም ግንባታና ጸጥታ ቢሮ አስታውቋል።

ቢሮው ፥ ሽብርተኛ ተብሎ የተፈረጀው የሕወሃት ቡድን ከክልሉ እና ከክልሉ ወጪ ከሚንቀሳቀሱ ተባባሪዎቹ ጋር በመሆን በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች ግጭት ለመፍጠር ሲሠራ ቆይቷል ያለ ሲሆን፣ በእነዚህ ኃይሎች ላይ ማያዳግም እርምጃ መውሰድ መጀመሩን ገልጿል።

እስከ ትላንት ድረስም የመከላከያ ሠራዊት፣ የፌዴራል ፖሊስ ከክልሉ የጸጥታ አካላት እንዲሁም በክልሉ ከሚገኙት የደቡብ፣ የጋምቤላ እና የሲዳማ ክልሎች ልዩ ኃይል አባላት ጋር በመቀናጀት በተወሰደ እርምጃ ከ170 በላይ የሚሆኑ የጸረ ሰላም ኃይሎች ተደምስሰዋል፣ የቆሰሉና የተማረኩም አሉ ብሏል።

እነዚህ ኃይሎች በሱዳን ድንበር በኩል በመግባት በመተከል ዞን የሕዳሴ ግድብ መገኛ ጉባ ወረዳ አልመሃል ቀበሌን እንደ ማዕከል ተጠቅመው ወደ ግድቡ የሚደረገውን የእንቅስቃሴ መስመር በመቁረጥ ሥራውን ለማስተጓጎል አላማ እንደነበራቸውም ተነግሯል።

የህዳሴ ግድብ ሥራውን ከማስጓጎል ባለፈ በክልሉ ሽብር በመፍጠር በንጹኃን ዜጎች ላይ ጥቃት የማድረስ ዓላማ እንደነበራቸውም እና አልማሃልን ማዕከል በማድረግ ወደ አማራ ክልል ለመንቀሳቀስ ዝግጅት እንደነበራቸው ቢሮው ገልጿል።

በተወሰደው እርምጃ ከተደመሰሱት የጸረ-ሠላም ኃይሎች ናቸው ከተባሉት ግለሰቦች መካከል ከ16 በላይ የሚሆኑት የሕወሃት አባላት መሆናቸውን ቢሮ አሳውቋል።

@ETH724
@ETH724



tgoop.com/ETH724/13
Create:
Last Update:

በሱዳን በኩል በመግባት በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ሽብር ለመፍጠር እና በንጹሃን ዜጎች ላይ ጥቃት ለማድረስ ተንቀሳቅሰዋል የተባሉ ከ170 በላይ ግለሰቦች መደምሰሳቸው ተገለፀ።

ፀረ ሰላም ኃይሎች ናቸው የተባሉት ግለሰቦች መተከል ዞን ጉባ ወረዳ "አልመሃል" አከባቢ ሽብር ለመፍጠር እና በንጹሐን ዜጎች ላይ ጥቃት ለማድረሰ ሲንቀሳቀሱ እንደነበር የክልሉ ሠላም ግንባታና ጸጥታ ቢሮ አስታውቋል።

ቢሮው ፥ ሽብርተኛ ተብሎ የተፈረጀው የሕወሃት ቡድን ከክልሉ እና ከክልሉ ወጪ ከሚንቀሳቀሱ ተባባሪዎቹ ጋር በመሆን በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች ግጭት ለመፍጠር ሲሠራ ቆይቷል ያለ ሲሆን፣ በእነዚህ ኃይሎች ላይ ማያዳግም እርምጃ መውሰድ መጀመሩን ገልጿል።

እስከ ትላንት ድረስም የመከላከያ ሠራዊት፣ የፌዴራል ፖሊስ ከክልሉ የጸጥታ አካላት እንዲሁም በክልሉ ከሚገኙት የደቡብ፣ የጋምቤላ እና የሲዳማ ክልሎች ልዩ ኃይል አባላት ጋር በመቀናጀት በተወሰደ እርምጃ ከ170 በላይ የሚሆኑ የጸረ ሰላም ኃይሎች ተደምስሰዋል፣ የቆሰሉና የተማረኩም አሉ ብሏል።

እነዚህ ኃይሎች በሱዳን ድንበር በኩል በመግባት በመተከል ዞን የሕዳሴ ግድብ መገኛ ጉባ ወረዳ አልመሃል ቀበሌን እንደ ማዕከል ተጠቅመው ወደ ግድቡ የሚደረገውን የእንቅስቃሴ መስመር በመቁረጥ ሥራውን ለማስተጓጎል አላማ እንደነበራቸውም ተነግሯል።

የህዳሴ ግድብ ሥራውን ከማስጓጎል ባለፈ በክልሉ ሽብር በመፍጠር በንጹኃን ዜጎች ላይ ጥቃት የማድረስ ዓላማ እንደነበራቸውም እና አልማሃልን ማዕከል በማድረግ ወደ አማራ ክልል ለመንቀሳቀስ ዝግጅት እንደነበራቸው ቢሮው ገልጿል።

በተወሰደው እርምጃ ከተደመሰሱት የጸረ-ሠላም ኃይሎች ናቸው ከተባሉት ግለሰቦች መካከል ከ16 በላይ የሚሆኑት የሕወሃት አባላት መሆናቸውን ቢሮ አሳውቋል።

@ETH724
@ETH724

BY ኢትዮ 7/24 መረጃ


Share with your friend now:
tgoop.com/ETH724/13

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Matt Hussey, editorial director at NEAR Protocol also responded to this news with “#meIRL”. Just as you search “Bear Market Screaming” in Telegram, you will see a Pepe frog yelling as the group’s featured image. Invite up to 200 users from your contacts to join your channel Ng, who had pleaded not guilty to all charges, had been detained for more than 20 months. His channel was said to have contained around 120 messages and photos that incited others to vandalise pro-government shops and commit criminal damage targeting police stations. Telegram has announced a number of measures aiming to tackle the spread of disinformation through its platform in Brazil. These features are part of an agreement between the platform and the country's authorities ahead of the elections in October. Developing social channels based on exchanging a single message isn’t exactly new, of course. Back in 2014, the “Yo” app was launched with the sole purpose of enabling users to send each other the greeting “Yo.”
from us


Telegram ኢትዮ 7/24 መረጃ
FROM American