E_M_AHMOUD Telegram 3233
ንጉሱና እብዱ
...

ንጉሱ እብዱን ይጠይቀዋል፦
በኢስላም ሕግ የሰረቀ ሰው ፍርዱ ምንድን ነዉ?

እብዱም፦ ሌባው የሚሰርቀው ስርቆትን እንደ ሙያ ይዞ ከኾነ እጁ ይቆረጣል። ተርቦ ከኾነ ግን የሚሰርቀው የንጉሱ እጅ ይቆረጣል!!! አለው።
...

ወዳጄ ይህንን ቃለ-ምልልስ ልብ ካሉና ወደ መሬት አውርደው ካሰቡት ጠኔ ገፍቶአቸው ከሰው ኪስ የተገኙ በርካታ ሰዎች አሉ።

በተለይ ዛሬ ዛሬ መንግስት ራሱ ድሐ እየፈጠረ ባለበት ተጨባጭ ስርቆት ቢበዛ መቆረጥ ያለበት እጅ የማን እንደኾነ ግልጽ ነው።

በየመስኩ ያለውን ሙስናና ዝርፊያ ለማስቀረት መንግስት ምጣኔውን (ኢኮኖሚ) ማረጋገት የቅድሚያ ስራው ካልኾነ በቀጣይ ችግሩና ስርቆቱ የበለጠ መናሩ አይቀርም።

በዑመር ኸሊፋነት ዘመን እጅግ ድርቅ የተከሰተበት አጋጣሚ ነበር።

ድርቁን ተከትሎ እጅግ ስርቆት በዛ። ኾኖም ግን ኸሊፋው ዑመር የሌቦችን እጅ መቁረጥ አልፈለገም።

ዑመር እጅ መቁረጥ ያልፈለገበት ምክንያት ግልጽ ነዉ። ሌቦቹ ችግር ገፋቸው እንጂ ሌብነት ሙያቸው ኾኖ አልነበረም።

በተመሳሳይ መልኩ ዛሬም ላይ ያለው "ሌባ" ኹሉ "ሌባ" ኾኖ እንዳልኾነ ልብ ይሏል።

በፕሮፌሽን ደግሞ ሌቦች የኾኑ ኅልቆ መሳፍርት ናቸው።

መቆረጥ ያለባቸውም ከደቂቅ እስከ ትላልቅ ሹማምንት በየቀበሌው አሉ። የነዚህ እጅ ካልተቆረጠ የዚህች ሐገር ነዋይ ኹሉ ተበዝብዞ መሟጠጡ አይቀርም።

https://www.tgoop.com/E_M_ahmoud



tgoop.com/E_M_ahmoud/3233
Create:
Last Update:

ንጉሱና እብዱ
...

ንጉሱ እብዱን ይጠይቀዋል፦
በኢስላም ሕግ የሰረቀ ሰው ፍርዱ ምንድን ነዉ?

እብዱም፦ ሌባው የሚሰርቀው ስርቆትን እንደ ሙያ ይዞ ከኾነ እጁ ይቆረጣል። ተርቦ ከኾነ ግን የሚሰርቀው የንጉሱ እጅ ይቆረጣል!!! አለው።
...

ወዳጄ ይህንን ቃለ-ምልልስ ልብ ካሉና ወደ መሬት አውርደው ካሰቡት ጠኔ ገፍቶአቸው ከሰው ኪስ የተገኙ በርካታ ሰዎች አሉ።

በተለይ ዛሬ ዛሬ መንግስት ራሱ ድሐ እየፈጠረ ባለበት ተጨባጭ ስርቆት ቢበዛ መቆረጥ ያለበት እጅ የማን እንደኾነ ግልጽ ነው።

በየመስኩ ያለውን ሙስናና ዝርፊያ ለማስቀረት መንግስት ምጣኔውን (ኢኮኖሚ) ማረጋገት የቅድሚያ ስራው ካልኾነ በቀጣይ ችግሩና ስርቆቱ የበለጠ መናሩ አይቀርም።

በዑመር ኸሊፋነት ዘመን እጅግ ድርቅ የተከሰተበት አጋጣሚ ነበር።

ድርቁን ተከትሎ እጅግ ስርቆት በዛ። ኾኖም ግን ኸሊፋው ዑመር የሌቦችን እጅ መቁረጥ አልፈለገም።

ዑመር እጅ መቁረጥ ያልፈለገበት ምክንያት ግልጽ ነዉ። ሌቦቹ ችግር ገፋቸው እንጂ ሌብነት ሙያቸው ኾኖ አልነበረም።

በተመሳሳይ መልኩ ዛሬም ላይ ያለው "ሌባ" ኹሉ "ሌባ" ኾኖ እንዳልኾነ ልብ ይሏል።

በፕሮፌሽን ደግሞ ሌቦች የኾኑ ኅልቆ መሳፍርት ናቸው።

መቆረጥ ያለባቸውም ከደቂቅ እስከ ትላልቅ ሹማምንት በየቀበሌው አሉ። የነዚህ እጅ ካልተቆረጠ የዚህች ሐገር ነዋይ ኹሉ ተበዝብዞ መሟጠጡ አይቀርም።

https://www.tgoop.com/E_M_ahmoud

BY Eliyah Mahmoud


Share with your friend now:
tgoop.com/E_M_ahmoud/3233

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

In handing down the sentence yesterday, deputy judge Peter Hui Shiu-keung of the district court said that even if Ng did not post the messages, he cannot shirk responsibility as the owner and administrator of such a big group for allowing these messages that incite illegal behaviors to exist. A Telegram channel is used for various purposes, from sharing helpful content to implementing a business strategy. In addition, you can use your channel to build and improve your company image, boost your sales, make profits, enhance customer loyalty, and more. The group’s featured image is of a Pepe frog yelling, often referred to as the “REEEEEEE” meme. Pepe the Frog was created back in 2005 by Matt Furie and has since become an internet symbol for meme culture and “degen” culture. Select “New Channel” Telegram users themselves will be able to flag and report potentially false content.
from us


Telegram Eliyah Mahmoud
FROM American