ELIASGEBRU Telegram 575
ከልብ የተሰጠ ሥጦታ በብር አይተመንም።
በቅርቡ የማላውቀው የቤት ስልክ ቁጥት ሞባይሌ ላይ ደወለ__ አነሳሁት፣
"ሄሎ"
"ሄሎ፣ ዶ/ር ኤልያስ ነህ?"
"አዎን ማን ልበል?"
"ከቃሊቲ እስር ቤት ነው የምደውልልህ!.."
"እሺ"
"... ግን የአርምሞ መጽሐፍ ደራሲው ዶ/ር ኤልያስ ነህ አይደል?"
በውስጤ ቃሊቲ ማረምያ ቤት ደሞ ለምን ፈለጉኝ እያልኩኝ፣ "አዎ እኔ ነኝ" አልኹት፤
"እግዚአብሔር ይመስገን፣ በጣም አክባሪክ ነኝ፣ በድምፅም ቢሆን ስላገኘሁ በጣም ደስ ብሎኛል!" ... ሲለኝ ደዋዩ መጽሐፌን አንብቦ እንደሆነ ገመትኩኝ።
"አመሰግናለሁ ወንድሜ፣ አንተንስ ማን ልበል?" ስል ጠየቅኩት፤
"ሙሉጌታ እባላለሁ፣ በቃሊቲ እስር ቤት ለአመታት ያቆየሁ ታራሚ ነኝ ፤ አርምሞ መጽሐፍህ ውስጤ ላይ ትልቅ ተስፋን ስላበራልኝ ነው ላመሰግንህ የደወልኩት... ያው ታራሚ ነኝ፣ ምንም ላንተ የማደርግልህ ነገር የለም...  የገንዘብም አቅም የለኝም ግን ድሮ የለመድኳት የእጅ ጥበብ አለች፤  በሷ አንድ ብእር በእጆቼ ሰርቼልሃለሁ፣ በቅርቡ ይደርስሃል" አለኝ።
(ከዚያም ከመጽሐፉ ጋር የተያያዙ ብዙ ጨዋታዎችን ተጫወትን)

እውነት ለመናገር ስጋው እንጂ ነፍሱ ያልታሰረች አስተዋይ ሰው ነው። ያው የላከው መልእክተኛም ይሄንን የሚያምር ብእር ከደብዳቤ ጋር ቢሮ ለፀሐፊያችን አቀበላት። በህይወቴ ሰዎች ከሰጡኝ ትልቅ ስጦታዎች አንዱ ነው።
የሥጦታ ውዱ ከልብ የተሰጠ ነው።

(ደራሲ፣ ዶ/ር ኤልያስ ገብሩ አእምሮ)

@EliasGebru



tgoop.com/EliasGebru/575
Create:
Last Update:

ከልብ የተሰጠ ሥጦታ በብር አይተመንም።
በቅርቡ የማላውቀው የቤት ስልክ ቁጥት ሞባይሌ ላይ ደወለ__ አነሳሁት፣
"ሄሎ"
"ሄሎ፣ ዶ/ር ኤልያስ ነህ?"
"አዎን ማን ልበል?"
"ከቃሊቲ እስር ቤት ነው የምደውልልህ!.."
"እሺ"
"... ግን የአርምሞ መጽሐፍ ደራሲው ዶ/ር ኤልያስ ነህ አይደል?"
በውስጤ ቃሊቲ ማረምያ ቤት ደሞ ለምን ፈለጉኝ እያልኩኝ፣ "አዎ እኔ ነኝ" አልኹት፤
"እግዚአብሔር ይመስገን፣ በጣም አክባሪክ ነኝ፣ በድምፅም ቢሆን ስላገኘሁ በጣም ደስ ብሎኛል!" ... ሲለኝ ደዋዩ መጽሐፌን አንብቦ እንደሆነ ገመትኩኝ።
"አመሰግናለሁ ወንድሜ፣ አንተንስ ማን ልበል?" ስል ጠየቅኩት፤
"ሙሉጌታ እባላለሁ፣ በቃሊቲ እስር ቤት ለአመታት ያቆየሁ ታራሚ ነኝ ፤ አርምሞ መጽሐፍህ ውስጤ ላይ ትልቅ ተስፋን ስላበራልኝ ነው ላመሰግንህ የደወልኩት... ያው ታራሚ ነኝ፣ ምንም ላንተ የማደርግልህ ነገር የለም...  የገንዘብም አቅም የለኝም ግን ድሮ የለመድኳት የእጅ ጥበብ አለች፤  በሷ አንድ ብእር በእጆቼ ሰርቼልሃለሁ፣ በቅርቡ ይደርስሃል" አለኝ።
(ከዚያም ከመጽሐፉ ጋር የተያያዙ ብዙ ጨዋታዎችን ተጫወትን)

እውነት ለመናገር ስጋው እንጂ ነፍሱ ያልታሰረች አስተዋይ ሰው ነው። ያው የላከው መልእክተኛም ይሄንን የሚያምር ብእር ከደብዳቤ ጋር ቢሮ ለፀሐፊያችን አቀበላት። በህይወቴ ሰዎች ከሰጡኝ ትልቅ ስጦታዎች አንዱ ነው።
የሥጦታ ውዱ ከልብ የተሰጠ ነው።

(ደራሲ፣ ዶ/ር ኤልያስ ገብሩ አእምሮ)

@EliasGebru

BY ዶ/ር ኤልያስ ገብሩ አዕምሮ ወጎች ግጥሞች እና ቁም ነገሮች




Share with your friend now:
tgoop.com/EliasGebru/575

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

So far, more than a dozen different members have contributed to the group, posting voice notes of themselves screaming, yelling, groaning, and wailing in various pitches and rhythms. Hui said the messages, which included urging the disruption of airport operations, were attempts to incite followers to make use of poisonous, corrosive or flammable substances to vandalize police vehicles, and also called on others to make weapons to harm police. ZDNET RECOMMENDS Users are more open to new information on workdays rather than weekends. How to create a business channel on Telegram? (Tutorial)
from us


Telegram ዶ/ር ኤልያስ ገብሩ አዕምሮ ወጎች ግጥሞች እና ቁም ነገሮች
FROM American