ENATACHN_MAREYAM Telegram 16392
🕊                      †                        🕊

[ ተዋሕዶ ፍጽምት የቅዱሳን ሃይማኖት ]
▬▬▬▬▬▬   †    ▬▬▬▬▬▬

       [    ከዚህ የተነሣ አደንቃለሁ !    ]

🕊                        💖                       🕊

በሰማይ ያሉትን ኃይላትን ፤ መላእክትን ትቶ ወደ እኛ መጥቶ ባሕርያችንን ባሕርይ አድርጎ ብዙ ቸርነትን አደረገልን ፤ ሞትን አጠፋው የዲያብሎስን ሥልጣን ሻረ ፤ ከጽኑ አገዛዙም አዳነን ፤ በፍጹም ክብርም አከበረን።

ሰው የሆነም ዘመድ ሊሆነን ብቻ ፡ አይደለም ፤ ፈጽሞ ይቅር አለን ኃጢአታችንን ለማስተስረይ ፤ ከአብ ጋር ለማስታረቅ ሊቀ ካህናትም ይሆነን ዘንድ ወደደ እንጂ ፤ ስለዚህም ሰዎችን ሊመስላቸው ይገባል ባለው ነገሩ ላይ ጨምሮ በሁሉ አዛኝ የሕዝቡንም ኃጢአት ለማስተስረይ በእግዚአብሔር ዘንድ የታመነ አስታራቂ ይሆናቸው ዘንድ ነው አለ። [ ዕብ.፪፥፲፯ ]

ባሕርያችንን ስለተዋሐደ ሰው የመሆኑን ነገር ያስተምረን ዘንድ ይኸን ተናገረ ሰው ለመሆን ያበቃው ፤ ለማስታረቅ ኃጢአትን ለማስተስረይ ብቻ ነው እንጂ ሌላ ምክንያት የለውም ፤ ከእርሱ በቀር ራሱ ብቻውን ኃጢአት ማስተስረይ የሚቻለው የታመነ አስታራቂ ማነው ? ለማስታረቅ ኃጢአትን ለማስተስረይ ያቀረበው መሥዋዕትስ ምንድነው ? መሥዋዕት ለመሆን የነሣው ሥጋው ብቻ ነው እንጂ። ❞

[    ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ    ]

▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬

ወስብሐት ለእግዚአብሔር ፤ ወለወላዲቱ ድንግል ፤ ወለመስቀሉ ክቡር። አሜን።


†                         †                         †
💖                      🕊                      💖



tgoop.com/Enatachn_mareyam/16392
Create:
Last Update:

🕊                      †                        🕊

[ ተዋሕዶ ፍጽምት የቅዱሳን ሃይማኖት ]
▬▬▬▬▬▬   †    ▬▬▬▬▬▬

       [    ከዚህ የተነሣ አደንቃለሁ !    ]

🕊                        💖                       🕊

በሰማይ ያሉትን ኃይላትን ፤ መላእክትን ትቶ ወደ እኛ መጥቶ ባሕርያችንን ባሕርይ አድርጎ ብዙ ቸርነትን አደረገልን ፤ ሞትን አጠፋው የዲያብሎስን ሥልጣን ሻረ ፤ ከጽኑ አገዛዙም አዳነን ፤ በፍጹም ክብርም አከበረን።

ሰው የሆነም ዘመድ ሊሆነን ብቻ ፡ አይደለም ፤ ፈጽሞ ይቅር አለን ኃጢአታችንን ለማስተስረይ ፤ ከአብ ጋር ለማስታረቅ ሊቀ ካህናትም ይሆነን ዘንድ ወደደ እንጂ ፤ ስለዚህም ሰዎችን ሊመስላቸው ይገባል ባለው ነገሩ ላይ ጨምሮ በሁሉ አዛኝ የሕዝቡንም ኃጢአት ለማስተስረይ በእግዚአብሔር ዘንድ የታመነ አስታራቂ ይሆናቸው ዘንድ ነው አለ። [ ዕብ.፪፥፲፯ ]

ባሕርያችንን ስለተዋሐደ ሰው የመሆኑን ነገር ያስተምረን ዘንድ ይኸን ተናገረ ሰው ለመሆን ያበቃው ፤ ለማስታረቅ ኃጢአትን ለማስተስረይ ብቻ ነው እንጂ ሌላ ምክንያት የለውም ፤ ከእርሱ በቀር ራሱ ብቻውን ኃጢአት ማስተስረይ የሚቻለው የታመነ አስታራቂ ማነው ? ለማስታረቅ ኃጢአትን ለማስተስረይ ያቀረበው መሥዋዕትስ ምንድነው ? መሥዋዕት ለመሆን የነሣው ሥጋው ብቻ ነው እንጂ። ❞

[    ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ    ]

▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬

ወስብሐት ለእግዚአብሔር ፤ ወለወላዲቱ ድንግል ፤ ወለመስቀሉ ክቡር። አሜን።


†                         †                         †
💖                      🕊                      💖

BY አብሰራ ገብርኤል ለማርያም


Share with your friend now:
tgoop.com/Enatachn_mareyam/16392

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Public channels are public to the internet, regardless of whether or not they are subscribed. A public channel is displayed in search results and has a short address (link). On June 7, Perekopsky met with Brazilian President Jair Bolsonaro, an avid user of the platform. According to the firm's VP, the main subject of the meeting was "freedom of expression." Add up to 50 administrators Telegram Android app: Open the chats list, click the menu icon and select “New Channel.” While some crypto traders move toward screaming as a coping mechanism, many mental health experts have argued that “scream therapy” is pseudoscience. Scientific research or no, it obviously feels good.
from us


Telegram አብሰራ ገብርኤል ለማርያም
FROM American