ETHIOPIA_ORTHODOX_TEWAHDO Telegram 8297
አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ

ከኤርቱ ሞጆ ፍኖተ ሰላም ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ እና ቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን

አስቀድመን ለመላው ኦርቶዶክሳውያን እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልን ይህ ታላቅ በዓል በሀገራችን በታላቅ ድምቀትና ክብር እንደሚከበር ይታወቃል።
በዚህም በ2017 ዓ.ም ደብራችን የኤሩቱ ሞጆ ፍ/ሰላም ቅ/ክርስቶስ ሠምራና ቅ/አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተክርስቲያን የአሁኑ የጥምቀት በዓል ተረኛ አዘጋጅ ነው። ቤተክርስቲያናችን ደግሞ በሸገር ሲቲ መልሶ ማልማት ምክንያት ሕዝቡ ከአካባቢው በመነሳቱ መንፈሳዊውም ሆነ ማኅበራዊ አገልግሎቱን ለማስቀጠል በጣም ችግር ውስጥ ስለሆነች በአሁን ሰዓት ገቢዋም በጣም አስተኛ ስለሆነ ለበዓሉ የሚያስፈልግ ለአገልግሎቱ፣ ለመንገድ ጽዳት፣ ለውሃ አቅርቦት የሚሆን ምንም ነገር የለንም ስለዚህም እናንት የእግዚአብሔር ልጆች ቤተክርስቲያናችን በዓሉን ከዋዜማው ጀምሮ በአግባቡና በድምቀት አክብራ ታሳልፍ ዘንድ የቻላችሁትን አድርጋችሁ በረከትን ታገኙ ዘንድ ቤተክርስቲያናችን ስም እንጠይቃለን፤

በዚህ በተቸገርንበት ወቅት በቀሩት ጥቂት ቀናት የምትችሉ ቤተክርስቲያኗ ድረስ በመገኘት በመጎብኘት ማገዝ የምትችሉ ሲሆን ሁላችሁም ባላችሁበትም ከታች ባለው አካውንት የአቅማችሁን እንድታግዙን እየተማጸንን በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን።

የደብሩ አካውንት
1000189712336

ለማንኛውም መረጃ እና ጥያቄ በዚህ ስልክ ቁጥር ያነጋግሩን፤👇

0911058924

ገቢ የምታደርጉትን ገንዘብ ደረሰኙን ፎቶ አንስተው ከላይ ባለው ስልክ ቁጥር በቴሌግራም/ በኢሞ እንዲልኩልን እየጠየቅን ለምታደርጉልን ድጋፍ ሁሉ እግዚአብሔር ይስጥልን እያልን ቤተክርስቲያኗ በጸሎት እንደምታስባችሁ እናሳስባለን።

share ለ20 ለ20 ሰው



tgoop.com/Ethiopia_Orthodox_Tewahdo/8297
Create:
Last Update:

አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ

ከኤርቱ ሞጆ ፍኖተ ሰላም ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ እና ቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን

አስቀድመን ለመላው ኦርቶዶክሳውያን እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልን ይህ ታላቅ በዓል በሀገራችን በታላቅ ድምቀትና ክብር እንደሚከበር ይታወቃል።
በዚህም በ2017 ዓ.ም ደብራችን የኤሩቱ ሞጆ ፍ/ሰላም ቅ/ክርስቶስ ሠምራና ቅ/አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተክርስቲያን የአሁኑ የጥምቀት በዓል ተረኛ አዘጋጅ ነው። ቤተክርስቲያናችን ደግሞ በሸገር ሲቲ መልሶ ማልማት ምክንያት ሕዝቡ ከአካባቢው በመነሳቱ መንፈሳዊውም ሆነ ማኅበራዊ አገልግሎቱን ለማስቀጠል በጣም ችግር ውስጥ ስለሆነች በአሁን ሰዓት ገቢዋም በጣም አስተኛ ስለሆነ ለበዓሉ የሚያስፈልግ ለአገልግሎቱ፣ ለመንገድ ጽዳት፣ ለውሃ አቅርቦት የሚሆን ምንም ነገር የለንም ስለዚህም እናንት የእግዚአብሔር ልጆች ቤተክርስቲያናችን በዓሉን ከዋዜማው ጀምሮ በአግባቡና በድምቀት አክብራ ታሳልፍ ዘንድ የቻላችሁትን አድርጋችሁ በረከትን ታገኙ ዘንድ ቤተክርስቲያናችን ስም እንጠይቃለን፤

በዚህ በተቸገርንበት ወቅት በቀሩት ጥቂት ቀናት የምትችሉ ቤተክርስቲያኗ ድረስ በመገኘት በመጎብኘት ማገዝ የምትችሉ ሲሆን ሁላችሁም ባላችሁበትም ከታች ባለው አካውንት የአቅማችሁን እንድታግዙን እየተማጸንን በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን።

የደብሩ አካውንት
1000189712336

ለማንኛውም መረጃ እና ጥያቄ በዚህ ስልክ ቁጥር ያነጋግሩን፤👇

0911058924

ገቢ የምታደርጉትን ገንዘብ ደረሰኙን ፎቶ አንስተው ከላይ ባለው ስልክ ቁጥር በቴሌግራም/ በኢሞ እንዲልኩልን እየጠየቅን ለምታደርጉልን ድጋፍ ሁሉ እግዚአብሔር ይስጥልን እያልን ቤተክርስቲያኗ በጸሎት እንደምታስባችሁ እናሳስባለን።

share ለ20 ለ20 ሰው

BY ኢትዮጵያ ታበጽዕ እደዊሃ ሐበ እግዚአብሔር





Share with your friend now:
tgoop.com/Ethiopia_Orthodox_Tewahdo/8297

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Find your optimal posting schedule and stick to it. The peak posting times include 8 am, 6 pm, and 8 pm on social media. Try to publish serious stuff in the morning and leave less demanding content later in the day. Telegram users themselves will be able to flag and report potentially false content. Write your hashtags in the language of your target audience. The administrator of a telegram group, "Suck Channel," was sentenced to six years and six months in prison for seven counts of incitement yesterday. The best encrypted messaging apps
from us


Telegram ኢትዮጵያ ታበጽዕ እደዊሃ ሐበ እግዚአብሔር
FROM American