አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ
ከኤርቱ ሞጆ ፍኖተ ሰላም ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ እና ቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን
አስቀድመን ለመላው ኦርቶዶክሳውያን እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልን ይህ ታላቅ በዓል በሀገራችን በታላቅ ድምቀትና ክብር እንደሚከበር ይታወቃል።
በዚህም በ2017 ዓ.ም ደብራችን የኤሩቱ ሞጆ ፍ/ሰላም ቅ/ክርስቶስ ሠምራና ቅ/አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተክርስቲያን የአሁኑ የጥምቀት በዓል ተረኛ አዘጋጅ ነው። ቤተክርስቲያናችን ደግሞ በሸገር ሲቲ መልሶ ማልማት ምክንያት ሕዝቡ ከአካባቢው በመነሳቱ መንፈሳዊውም ሆነ ማኅበራዊ አገልግሎቱን ለማስቀጠል በጣም ችግር ውስጥ ስለሆነች በአሁን ሰዓት ገቢዋም በጣም አስተኛ ስለሆነ ለበዓሉ የሚያስፈልግ ለአገልግሎቱ፣ ለመንገድ ጽዳት፣ ለውሃ አቅርቦት የሚሆን ምንም ነገር የለንም ስለዚህም እናንት የእግዚአብሔር ልጆች ቤተክርስቲያናችን በዓሉን ከዋዜማው ጀምሮ በአግባቡና በድምቀት አክብራ ታሳልፍ ዘንድ የቻላችሁትን አድርጋችሁ በረከትን ታገኙ ዘንድ ቤተክርስቲያናችን ስም እንጠይቃለን፤
በዚህ በተቸገርንበት ወቅት በቀሩት ጥቂት ቀናት የምትችሉ ቤተክርስቲያኗ ድረስ በመገኘት በመጎብኘት ማገዝ የምትችሉ ሲሆን ሁላችሁም ባላችሁበትም ከታች ባለው አካውንት የአቅማችሁን እንድታግዙን እየተማጸንን በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን።
የደብሩ አካውንት
1000189712336
ለማንኛውም መረጃ እና ጥያቄ በዚህ ስልክ ቁጥር ያነጋግሩን፤👇
0911058924
ገቢ የምታደርጉትን ገንዘብ ደረሰኙን ፎቶ አንስተው ከላይ ባለው ስልክ ቁጥር በቴሌግራም/ በኢሞ እንዲልኩልን እየጠየቅን ለምታደርጉልን ድጋፍ ሁሉ እግዚአብሔር ይስጥልን እያልን ቤተክርስቲያኗ በጸሎት እንደምታስባችሁ እናሳስባለን።
share ለ20 ለ20 ሰው
ከኤርቱ ሞጆ ፍኖተ ሰላም ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ እና ቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን
አስቀድመን ለመላው ኦርቶዶክሳውያን እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልን ይህ ታላቅ በዓል በሀገራችን በታላቅ ድምቀትና ክብር እንደሚከበር ይታወቃል።
በዚህም በ2017 ዓ.ም ደብራችን የኤሩቱ ሞጆ ፍ/ሰላም ቅ/ክርስቶስ ሠምራና ቅ/አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተክርስቲያን የአሁኑ የጥምቀት በዓል ተረኛ አዘጋጅ ነው። ቤተክርስቲያናችን ደግሞ በሸገር ሲቲ መልሶ ማልማት ምክንያት ሕዝቡ ከአካባቢው በመነሳቱ መንፈሳዊውም ሆነ ማኅበራዊ አገልግሎቱን ለማስቀጠል በጣም ችግር ውስጥ ስለሆነች በአሁን ሰዓት ገቢዋም በጣም አስተኛ ስለሆነ ለበዓሉ የሚያስፈልግ ለአገልግሎቱ፣ ለመንገድ ጽዳት፣ ለውሃ አቅርቦት የሚሆን ምንም ነገር የለንም ስለዚህም እናንት የእግዚአብሔር ልጆች ቤተክርስቲያናችን በዓሉን ከዋዜማው ጀምሮ በአግባቡና በድምቀት አክብራ ታሳልፍ ዘንድ የቻላችሁትን አድርጋችሁ በረከትን ታገኙ ዘንድ ቤተክርስቲያናችን ስም እንጠይቃለን፤
በዚህ በተቸገርንበት ወቅት በቀሩት ጥቂት ቀናት የምትችሉ ቤተክርስቲያኗ ድረስ በመገኘት በመጎብኘት ማገዝ የምትችሉ ሲሆን ሁላችሁም ባላችሁበትም ከታች ባለው አካውንት የአቅማችሁን እንድታግዙን እየተማጸንን በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን።
የደብሩ አካውንት
1000189712336
ለማንኛውም መረጃ እና ጥያቄ በዚህ ስልክ ቁጥር ያነጋግሩን፤👇
0911058924
ገቢ የምታደርጉትን ገንዘብ ደረሰኙን ፎቶ አንስተው ከላይ ባለው ስልክ ቁጥር በቴሌግራም/ በኢሞ እንዲልኩልን እየጠየቅን ለምታደርጉልን ድጋፍ ሁሉ እግዚአብሔር ይስጥልን እያልን ቤተክርስቲያኗ በጸሎት እንደምታስባችሁ እናሳስባለን።
share ለ20 ለ20 ሰው
tgoop.com/Ethiopia_Orthodox_Tewahdo/8297
Create:
Last Update:
Last Update:
አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ
ከኤርቱ ሞጆ ፍኖተ ሰላም ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ እና ቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን
አስቀድመን ለመላው ኦርቶዶክሳውያን እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልን ይህ ታላቅ በዓል በሀገራችን በታላቅ ድምቀትና ክብር እንደሚከበር ይታወቃል።
በዚህም በ2017 ዓ.ም ደብራችን የኤሩቱ ሞጆ ፍ/ሰላም ቅ/ክርስቶስ ሠምራና ቅ/አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተክርስቲያን የአሁኑ የጥምቀት በዓል ተረኛ አዘጋጅ ነው። ቤተክርስቲያናችን ደግሞ በሸገር ሲቲ መልሶ ማልማት ምክንያት ሕዝቡ ከአካባቢው በመነሳቱ መንፈሳዊውም ሆነ ማኅበራዊ አገልግሎቱን ለማስቀጠል በጣም ችግር ውስጥ ስለሆነች በአሁን ሰዓት ገቢዋም በጣም አስተኛ ስለሆነ ለበዓሉ የሚያስፈልግ ለአገልግሎቱ፣ ለመንገድ ጽዳት፣ ለውሃ አቅርቦት የሚሆን ምንም ነገር የለንም ስለዚህም እናንት የእግዚአብሔር ልጆች ቤተክርስቲያናችን በዓሉን ከዋዜማው ጀምሮ በአግባቡና በድምቀት አክብራ ታሳልፍ ዘንድ የቻላችሁትን አድርጋችሁ በረከትን ታገኙ ዘንድ ቤተክርስቲያናችን ስም እንጠይቃለን፤
በዚህ በተቸገርንበት ወቅት በቀሩት ጥቂት ቀናት የምትችሉ ቤተክርስቲያኗ ድረስ በመገኘት በመጎብኘት ማገዝ የምትችሉ ሲሆን ሁላችሁም ባላችሁበትም ከታች ባለው አካውንት የአቅማችሁን እንድታግዙን እየተማጸንን በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን።
የደብሩ አካውንት
1000189712336
ለማንኛውም መረጃ እና ጥያቄ በዚህ ስልክ ቁጥር ያነጋግሩን፤👇
0911058924
ገቢ የምታደርጉትን ገንዘብ ደረሰኙን ፎቶ አንስተው ከላይ ባለው ስልክ ቁጥር በቴሌግራም/ በኢሞ እንዲልኩልን እየጠየቅን ለምታደርጉልን ድጋፍ ሁሉ እግዚአብሔር ይስጥልን እያልን ቤተክርስቲያኗ በጸሎት እንደምታስባችሁ እናሳስባለን።
share ለ20 ለ20 ሰው
ከኤርቱ ሞጆ ፍኖተ ሰላም ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ እና ቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን
አስቀድመን ለመላው ኦርቶዶክሳውያን እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልን ይህ ታላቅ በዓል በሀገራችን በታላቅ ድምቀትና ክብር እንደሚከበር ይታወቃል።
በዚህም በ2017 ዓ.ም ደብራችን የኤሩቱ ሞጆ ፍ/ሰላም ቅ/ክርስቶስ ሠምራና ቅ/አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተክርስቲያን የአሁኑ የጥምቀት በዓል ተረኛ አዘጋጅ ነው። ቤተክርስቲያናችን ደግሞ በሸገር ሲቲ መልሶ ማልማት ምክንያት ሕዝቡ ከአካባቢው በመነሳቱ መንፈሳዊውም ሆነ ማኅበራዊ አገልግሎቱን ለማስቀጠል በጣም ችግር ውስጥ ስለሆነች በአሁን ሰዓት ገቢዋም በጣም አስተኛ ስለሆነ ለበዓሉ የሚያስፈልግ ለአገልግሎቱ፣ ለመንገድ ጽዳት፣ ለውሃ አቅርቦት የሚሆን ምንም ነገር የለንም ስለዚህም እናንት የእግዚአብሔር ልጆች ቤተክርስቲያናችን በዓሉን ከዋዜማው ጀምሮ በአግባቡና በድምቀት አክብራ ታሳልፍ ዘንድ የቻላችሁትን አድርጋችሁ በረከትን ታገኙ ዘንድ ቤተክርስቲያናችን ስም እንጠይቃለን፤
በዚህ በተቸገርንበት ወቅት በቀሩት ጥቂት ቀናት የምትችሉ ቤተክርስቲያኗ ድረስ በመገኘት በመጎብኘት ማገዝ የምትችሉ ሲሆን ሁላችሁም ባላችሁበትም ከታች ባለው አካውንት የአቅማችሁን እንድታግዙን እየተማጸንን በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን።
የደብሩ አካውንት
1000189712336
ለማንኛውም መረጃ እና ጥያቄ በዚህ ስልክ ቁጥር ያነጋግሩን፤👇
0911058924
ገቢ የምታደርጉትን ገንዘብ ደረሰኙን ፎቶ አንስተው ከላይ ባለው ስልክ ቁጥር በቴሌግራም/ በኢሞ እንዲልኩልን እየጠየቅን ለምታደርጉልን ድጋፍ ሁሉ እግዚአብሔር ይስጥልን እያልን ቤተክርስቲያኗ በጸሎት እንደምታስባችሁ እናሳስባለን።
share ለ20 ለ20 ሰው
BY ኢትዮጵያ ታበጽዕ እደዊሃ ሐበ እግዚአብሔር
Share with your friend now:
tgoop.com/Ethiopia_Orthodox_Tewahdo/8297