EWNET1NAT Telegram 12471
🟢🟡🔴
ጥር 21 | #እመቤታችን በማይነገር ክብር ዐረፈች።

#እመቤታችን_ቅድስት_ድንግል_ማርያም ቅድመ ዓለም በአምላክ ልቡና ታስባ ትኖር ነበር። ከነገር ሁሉ በፊት እግዚአብሔር እናቱን ያውቃት ነበር።

ከልጇ ዕርገት በኋላ በጽርሐ ጽዮን ሐዋርያትን ሰብስባ ለጸጋ መንፈስ ቅዱስ አበቃች። በጽርሐ ጽዮንም ከአደራ ልጇ ከቅዱስ ዮሐንስ ጋር ለ15 ዓመታት ኖረች።

በእነዚህ ዓመታት ሥራ ሳትፈታ ስለ ኃጥአን ስትማልድ፣ ቃል ኪዳንን ከልጇ ስትቀበል፣ ሐዋርያትን ስታጽናና፣ ምሥጢርም ስትገልጽላቸው ኑራለች።

🌹 አስደናቂው ዕረፍቷ 🌹

ዕድሜዋ 64 በደረሰ ጊዜ ጥር 21 ቀን መድኃኒታችን አእላፍ ቅዱሳንን አስከትሎ መጣ። ኢየሩሳሌምን ጨነቃት። አካባቢውም በፈውስ ተሞላ። በዓለም ላይም በጎ መዓዛ ወረደ።

እመ ብርሃን ለፍጡር ከዚያ በፊት ባልተደረገ፣ ለዘለዓለምም ለማንም በማይደረግ ሞገስ፣ ክብርና ተአምራት ዐረፈች። ሞቷ ብዙዎችን አስደነቀ


"ሞትሰ ለመዋቲ ይደሉ፥
ሞታ ለማርያም የአጽብ ለኩሉ" እንዲል።


ከዚህ በኋላ መላእክት እየዘመሩ፣ ሐዋርያቱም እያለቀሱ ወደ ጌቴሴማኒ፣ በአጎበር ሥጋዋን ጋርደው ወሰዱ።

በወቅቱ ግን አይሁድ በክፋት ሥጋዋን እናቃጥል ስላሉ ቅዱስ ገብርኤል (ጠባቂ መልአክ ነው) እነርሱን ቀጥቶ፣ ሥጋዋን ከቅዱስ ዮሐንስ ጋር ወስዶ ከዕፅ ሕይወት ሥር አኑሯታል። እንደ ልጇም ከሞት ተነሥታ አርጋለች።
-🌹-

ልደታቸው ከልደቷ፣ ዕረፍታቸው ከዕረፍቷ የተዋደደላቸው #አቡነ_ቀውስጦስ ዐረፉ።

ከቅዱስ ገላውዴዎስና ከቅድስት እምነ ጽዮን በእመቤታችን አማላጅነትና ብሥራት የተወለዱ ናቸው።

ባረፉም ጊዜ እመቤታችን በሰማይ መካከል ነፍሳቸውን በፈገግታ ተቀብላ "መታሰቢያህን ለሚያደርጉ ሁሉ በልጄ በረከት እበርካቸዋለሁ" ብላ ቃል ኪዳን ገባችላቸው።

ከጌታችን የተሰጣቸው ቃልኪዳን 👉 www.tgoop.com/Ewnet1Nat/9819



tgoop.com/Ewnet1Nat/12471
Create:
Last Update:

🟢🟡🔴
ጥር 21 | #እመቤታችን በማይነገር ክብር ዐረፈች።

#እመቤታችን_ቅድስት_ድንግል_ማርያም ቅድመ ዓለም በአምላክ ልቡና ታስባ ትኖር ነበር። ከነገር ሁሉ በፊት እግዚአብሔር እናቱን ያውቃት ነበር።

ከልጇ ዕርገት በኋላ በጽርሐ ጽዮን ሐዋርያትን ሰብስባ ለጸጋ መንፈስ ቅዱስ አበቃች። በጽርሐ ጽዮንም ከአደራ ልጇ ከቅዱስ ዮሐንስ ጋር ለ15 ዓመታት ኖረች።

በእነዚህ ዓመታት ሥራ ሳትፈታ ስለ ኃጥአን ስትማልድ፣ ቃል ኪዳንን ከልጇ ስትቀበል፣ ሐዋርያትን ስታጽናና፣ ምሥጢርም ስትገልጽላቸው ኑራለች።

🌹 አስደናቂው ዕረፍቷ 🌹

ዕድሜዋ 64 በደረሰ ጊዜ ጥር 21 ቀን መድኃኒታችን አእላፍ ቅዱሳንን አስከትሎ መጣ። ኢየሩሳሌምን ጨነቃት። አካባቢውም በፈውስ ተሞላ። በዓለም ላይም በጎ መዓዛ ወረደ።

እመ ብርሃን ለፍጡር ከዚያ በፊት ባልተደረገ፣ ለዘለዓለምም ለማንም በማይደረግ ሞገስ፣ ክብርና ተአምራት ዐረፈች። ሞቷ ብዙዎችን አስደነቀ


"ሞትሰ ለመዋቲ ይደሉ፥
ሞታ ለማርያም የአጽብ ለኩሉ" እንዲል።


ከዚህ በኋላ መላእክት እየዘመሩ፣ ሐዋርያቱም እያለቀሱ ወደ ጌቴሴማኒ፣ በአጎበር ሥጋዋን ጋርደው ወሰዱ።

በወቅቱ ግን አይሁድ በክፋት ሥጋዋን እናቃጥል ስላሉ ቅዱስ ገብርኤል (ጠባቂ መልአክ ነው) እነርሱን ቀጥቶ፣ ሥጋዋን ከቅዱስ ዮሐንስ ጋር ወስዶ ከዕፅ ሕይወት ሥር አኑሯታል። እንደ ልጇም ከሞት ተነሥታ አርጋለች።
-🌹-

ልደታቸው ከልደቷ፣ ዕረፍታቸው ከዕረፍቷ የተዋደደላቸው #አቡነ_ቀውስጦስ ዐረፉ።

ከቅዱስ ገላውዴዎስና ከቅድስት እምነ ጽዮን በእመቤታችን አማላጅነትና ብሥራት የተወለዱ ናቸው።

ባረፉም ጊዜ እመቤታችን በሰማይ መካከል ነፍሳቸውን በፈገግታ ተቀብላ "መታሰቢያህን ለሚያደርጉ ሁሉ በልጄ በረከት እበርካቸዋለሁ" ብላ ቃል ኪዳን ገባችላቸው።

ከጌታችን የተሰጣቸው ቃልኪዳን 👉 www.tgoop.com/Ewnet1Nat/9819

BY አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ





Share with your friend now:
tgoop.com/Ewnet1Nat/12471

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Each account can create up to 10 public channels As the broader market downturn continues, yelling online has become the crypto trader’s latest coping mechanism after the rise of Goblintown Ethereum NFTs at the end of May and beginning of June, where holders made incoherent groaning sounds and role-played as urine-loving goblin creatures in late-night Twitter Spaces. How to build a private or public channel on Telegram? Hui said the time period and nature of some offences “overlapped” and thus their prison terms could be served concurrently. The judge ordered Ng to be jailed for a total of six years and six months. The court said the defendant had also incited people to commit public nuisance, with messages calling on them to take part in rallies and demonstrations including at Hong Kong International Airport, to block roads and to paralyse the public transportation system. Various forms of protest promoted on the messaging platform included general strikes, lunchtime protests and silent sit-ins.
from us


Telegram አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ
FROM American