ብሉ ጠጡ! በዛውም ይጠንቀቁ!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿مَن نام وفي يدِهِ غَمَرٌ ولم يغسِلْهُ فأصابه شيءٌ، فلا يلومَنَّ إلّا نفسَهُ.﴾
“በእጁ ላይ የስጋ ሽታ እያለ ሳያጥብ የተኛ (በዚህም ምክኒያት) የሆነ ነገር ካገኘው እራሱን እንጂ ማንንም አይውቀስ።”
📚 አቡ ዳውድ ሶሂህ ብለውታል: 3852
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿مَن نام وفي يدِهِ غَمَرٌ ولم يغسِلْهُ فأصابه شيءٌ، فلا يلومَنَّ إلّا نفسَهُ.﴾
“በእጁ ላይ የስጋ ሽታ እያለ ሳያጥብ የተኛ (በዚህም ምክኒያት) የሆነ ነገር ካገኘው እራሱን እንጂ ማንንም አይውቀስ።”
📚 አቡ ዳውድ ሶሂህ ብለውታል: 3852
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
❤1
ሀጅና ዑምራን በብር መከወን ለማይችሉ አቋራጭ መንገድ…
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿مَن صلى الفجرَ في جماعةٍ، ثم قَعَد يَذْكُرُ اللهَ حتى تَطْلُعَ الشمسُ، ثم صلى ركعتينِ، كانت له كأجرِ حَجَّةٍ وعُمْرَةٍ تامَّةٍ، تامَّةٍ، تامَّةٍ﴾
“የፈጅርን ሶላት በጀማዐ የሰገደ ከዚያም ፀሀይ እስከሚወጣ ድረስ አላህን እያወሳ የተቀመጠ እና ከዚያም ሁለት ረከዐ ሶላት የሰገደ። ልክ እንደ ሐጅና ዑምራ አጅር አለው፡፡ ሙሉ! ሙሉ ! ሙሉ!”
📚 ሶሂህ አልጃሚዕ: 6346
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿مَن صلى الفجرَ في جماعةٍ، ثم قَعَد يَذْكُرُ اللهَ حتى تَطْلُعَ الشمسُ، ثم صلى ركعتينِ، كانت له كأجرِ حَجَّةٍ وعُمْرَةٍ تامَّةٍ، تامَّةٍ، تامَّةٍ﴾
“የፈጅርን ሶላት በጀማዐ የሰገደ ከዚያም ፀሀይ እስከሚወጣ ድረስ አላህን እያወሳ የተቀመጠ እና ከዚያም ሁለት ረከዐ ሶላት የሰገደ። ልክ እንደ ሐጅና ዑምራ አጅር አለው፡፡ ሙሉ! ሙሉ ! ሙሉ!”
📚 ሶሂህ አልጃሚዕ: 6346
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ሀጅና ዑምራን በብር መከወን ለማይችሉ አቋራጭ መንገድ…
ከአቡ ሁረይራ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ፡ እንዲህ ይላል፦
﴿جاءَ الفُقَراءُ إلى النبيِّ ﷺ، فقالوا: ذَهَبَ أهْلُ الدُّثُورِ مِنَ الأمْوالِ بالدَّرَجاتِ العُلا، والنَّعِيمِ المُقِيمِ يُصَلُّونَ كما نُصَلِّي، ويَصُومُونَ كما نَصُومُ، ولَهُمْ فَضْلٌ مِن أمْوالٍ يَحُجُّونَ بها، ويَعْتَمِرُونَ، ويُجاهِدُونَ، ويَتَصَدَّقُونَ، قالَ: ألا أُحَدِّثُكُمْ إنْ أخَذْتُمْ أدْرَكْتُمْ مَن سَبَقَكُمْ ولَمْ يُدْرِكْكُمْ أحَدٌ بَعْدَكُمْ، وكُنْتُمْ خَيْرَ مَن أنتُمْ بيْنَ ظَهْرانَيْهِ إلّا مَن عَمِلَ مِثْلَهُ تُسَبِّحُونَ وتَحْمَدُونَ وتُكَبِّرُونَ خَلْفَ كُلِّ صَلاةٍ ثَلاثًا وثَلاثِينَ﴾
“ድሆች (ምስኪኖች) ወደ ነቢዩ (ﷺ) ዘንድ በመምጣት ሀብታሞችና የገንዘብ ባልተቤቶች በገንዘባቸውና በሀብታቸው ትልቁን ደረጃና ማይቋረጥ የሆነውን ፀጋ (ጀነትን) ይዘውብን ሄዱ (በለጡን)፤ እኛ እንደምንሰግደው ይሰግዳሉ። እንደምንፆመው ይፆማሉ። ነገር ግን እነሱ የገንዘብ ትሩፋት አላቸው፤ በሱ ሐጅ ያደርጉበታል፣ ዑምራ ያደርጉበታል፣ ጂሃድ ያደርጉበታል፣ ሰደቃ ያወጡበታል አሉ። የዚህን ግዜ ረሱል (ﷺ) እንዲህ አሉ፦ ታዲያ አንድን ጉዳይ አልነግራችሁምን? ያን ነገር ከያዛችሁት እናንተን የቀደማችሁ የሆነን የምትደርሱበትን፣ ከናንተ በኋላ አንድም የማይደርስባችሁ የሆነን፣ እናንተ ካላችሁበት ነገር ሁሉ በላጭ የምትሆኑበት፣ እናንተ የሰራችሁትን የሰራ ካልሆነ በቀር የማይደርስባችሁ የሆነን። ግዴታ ከሆኑ ሶላቶች በኋላ ሰላሳ ሶስት ግዜ፦ ቱሰቢሁን (አላህን ታጠሩታላችሁ)፣ ወትህሚዱን (አላህን ታመሰግኑታላችሁ) ወቱከቢሩን (አላህን ታልቁታላችሁ)።”
📚 ቡኻሪ (843) ሙስሊም (595) ዘግበውታል
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ከአቡ ሁረይራ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ፡ እንዲህ ይላል፦
﴿جاءَ الفُقَراءُ إلى النبيِّ ﷺ، فقالوا: ذَهَبَ أهْلُ الدُّثُورِ مِنَ الأمْوالِ بالدَّرَجاتِ العُلا، والنَّعِيمِ المُقِيمِ يُصَلُّونَ كما نُصَلِّي، ويَصُومُونَ كما نَصُومُ، ولَهُمْ فَضْلٌ مِن أمْوالٍ يَحُجُّونَ بها، ويَعْتَمِرُونَ، ويُجاهِدُونَ، ويَتَصَدَّقُونَ، قالَ: ألا أُحَدِّثُكُمْ إنْ أخَذْتُمْ أدْرَكْتُمْ مَن سَبَقَكُمْ ولَمْ يُدْرِكْكُمْ أحَدٌ بَعْدَكُمْ، وكُنْتُمْ خَيْرَ مَن أنتُمْ بيْنَ ظَهْرانَيْهِ إلّا مَن عَمِلَ مِثْلَهُ تُسَبِّحُونَ وتَحْمَدُونَ وتُكَبِّرُونَ خَلْفَ كُلِّ صَلاةٍ ثَلاثًا وثَلاثِينَ﴾
“ድሆች (ምስኪኖች) ወደ ነቢዩ (ﷺ) ዘንድ በመምጣት ሀብታሞችና የገንዘብ ባልተቤቶች በገንዘባቸውና በሀብታቸው ትልቁን ደረጃና ማይቋረጥ የሆነውን ፀጋ (ጀነትን) ይዘውብን ሄዱ (በለጡን)፤ እኛ እንደምንሰግደው ይሰግዳሉ። እንደምንፆመው ይፆማሉ። ነገር ግን እነሱ የገንዘብ ትሩፋት አላቸው፤ በሱ ሐጅ ያደርጉበታል፣ ዑምራ ያደርጉበታል፣ ጂሃድ ያደርጉበታል፣ ሰደቃ ያወጡበታል አሉ። የዚህን ግዜ ረሱል (ﷺ) እንዲህ አሉ፦ ታዲያ አንድን ጉዳይ አልነግራችሁምን? ያን ነገር ከያዛችሁት እናንተን የቀደማችሁ የሆነን የምትደርሱበትን፣ ከናንተ በኋላ አንድም የማይደርስባችሁ የሆነን፣ እናንተ ካላችሁበት ነገር ሁሉ በላጭ የምትሆኑበት፣ እናንተ የሰራችሁትን የሰራ ካልሆነ በቀር የማይደርስባችሁ የሆነን። ግዴታ ከሆኑ ሶላቶች በኋላ ሰላሳ ሶስት ግዜ፦ ቱሰቢሁን (አላህን ታጠሩታላችሁ)፣ ወትህሚዱን (አላህን ታመሰግኑታላችሁ) ወቱከቢሩን (አላህን ታልቁታላችሁ)።”
📚 ቡኻሪ (843) ሙስሊም (595) ዘግበውታል
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
👍2
ሀጅና ዑምራን በብር መከወን ለማይችሉ አቋራጭ መንገድ
ከአቢ ዑማማ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ፡ ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿من غدا إلى مسجدٍ لا يريدُ إلا أن يتعلَّمَ خيرًا أو يُعلِّمَه، كان له كأجرِ حاجٍّ، تامًّا حجَّتُه﴾
“ወደ መስጂድ ጉዞን ያደረገ፤ መልካምን ነገር (ዒልምን) ለመማር ወይ ደግሞ ለማስተማር እንጂ ሌላ የማይፈልግ ሆኖ፤ ለሱ ሙሉ የሆነ የሐጅ አጅር (ምንዳ) ይኖረዋል።”
📚 ሶሂህ አተርጊብ፡ 86
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ከአቢ ዑማማ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ፡ ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿من غدا إلى مسجدٍ لا يريدُ إلا أن يتعلَّمَ خيرًا أو يُعلِّمَه، كان له كأجرِ حاجٍّ، تامًّا حجَّتُه﴾
“ወደ መስጂድ ጉዞን ያደረገ፤ መልካምን ነገር (ዒልምን) ለመማር ወይ ደግሞ ለማስተማር እንጂ ሌላ የማይፈልግ ሆኖ፤ ለሱ ሙሉ የሆነ የሐጅ አጅር (ምንዳ) ይኖረዋል።”
📚 ሶሂህ አተርጊብ፡ 86
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
የሙስሊም ሁኔታ ከአምልኮ በኋላ!
ከአዒሻ (رضي ﷲ عنها) ተይዞ: እንዲህ ትላለች፦
﴿سَأَلْتُ رَسُولَ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ عَنْ هَذِهِ الْآيَةِ : { وَالَّذِينَ يُؤْتُونَ مَا آتَوْا وَقُلُوبُهُمْ وَجِلَةٌ } قَالَتْ عَائِشَةُ : أَهُمُ الذِينَ يَشْرَبُونَ الْخَمْرَ وَيَسْرِقُونَ ؟ قَالَ : " لَا يَا بِنْتَ الصِّدِّيقِ، وَلَكِنَّهُمُ الذِينَ يَصُومُونَ وَيُصَلُّونَ وَيَتَصَدَّقُونَ وَهُمْ يَخَافُونَ أَنْ لَا يُقْبَلَ مِنْهُمْ، { أُولَئِكَ يُسَارِعُونَ فِي الْخَيْرَاتِ وَهُمْ لَهَا سَابِقُونَ﴾
“የአላህን መልዕክተኛ (ﷺ) ስለዚህ የቁርዓን አንቀፅ ጠየኳቸው፦ {እነዚያም የሚሰጡትን ነገር እነርሱ ወደ ጌታቸው ተመላሾች መኾናቸውን ልቦቻቸው የሚፈሩ ኾነው የሚሰጡት፡፡} እነዚህ ሰዎች መጠጥ የሚጠጡ፣ የሚሰርቁ ናቸው እንዴ? አልኳቸው። ‘አይደሉም! አንቺ የሲዲቅ ልጅ! እነሱ የሚፆሙ፣ የሚሰግዱ፣ የሚሰድቁ ሆነው ሳለ አላህ ስራችንን አይቀበለን ይሆን ብለው የሚፈሩት ናቸው።’ {እነዚያ በመልካም ሥራዎች ይጣደፋሉ፡፡ እነሱም ለርሷ ቀዳሚዎች ናቸው፡፡} አሉ።”
📚 ቲርሚዚ ሶሂህ ብለውታል: 3175
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ከአዒሻ (رضي ﷲ عنها) ተይዞ: እንዲህ ትላለች፦
﴿سَأَلْتُ رَسُولَ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ عَنْ هَذِهِ الْآيَةِ : { وَالَّذِينَ يُؤْتُونَ مَا آتَوْا وَقُلُوبُهُمْ وَجِلَةٌ } قَالَتْ عَائِشَةُ : أَهُمُ الذِينَ يَشْرَبُونَ الْخَمْرَ وَيَسْرِقُونَ ؟ قَالَ : " لَا يَا بِنْتَ الصِّدِّيقِ، وَلَكِنَّهُمُ الذِينَ يَصُومُونَ وَيُصَلُّونَ وَيَتَصَدَّقُونَ وَهُمْ يَخَافُونَ أَنْ لَا يُقْبَلَ مِنْهُمْ، { أُولَئِكَ يُسَارِعُونَ فِي الْخَيْرَاتِ وَهُمْ لَهَا سَابِقُونَ﴾
“የአላህን መልዕክተኛ (ﷺ) ስለዚህ የቁርዓን አንቀፅ ጠየኳቸው፦ {እነዚያም የሚሰጡትን ነገር እነርሱ ወደ ጌታቸው ተመላሾች መኾናቸውን ልቦቻቸው የሚፈሩ ኾነው የሚሰጡት፡፡} እነዚህ ሰዎች መጠጥ የሚጠጡ፣ የሚሰርቁ ናቸው እንዴ? አልኳቸው። ‘አይደሉም! አንቺ የሲዲቅ ልጅ! እነሱ የሚፆሙ፣ የሚሰግዱ፣ የሚሰድቁ ሆነው ሳለ አላህ ስራችንን አይቀበለን ይሆን ብለው የሚፈሩት ናቸው።’ {እነዚያ በመልካም ሥራዎች ይጣደፋሉ፡፡ እነሱም ለርሷ ቀዳሚዎች ናቸው፡፡} አሉ።”
📚 ቲርሚዚ ሶሂህ ብለውታል: 3175
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
አራት ረከዓ ስገድ!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿إذا صَلّى أحَدُكُمُ الجُمُعَةَ فَلْيُصَلِّ بَعْدَها أرْبَعًا﴾
“አንዳችሁ ጁምዓን ከሰገደ በኋላ ከኋላው ከሰገደ አራት ረከዓ ይስገድ።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 881
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿إذا صَلّى أحَدُكُمُ الجُمُعَةَ فَلْيُصَلِّ بَعْدَها أرْبَعًا﴾
“አንዳችሁ ጁምዓን ከሰገደ በኋላ ከኋላው ከሰገደ አራት ረከዓ ይስገድ።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 881
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
እናንተ የአላህ ባሪያዎች ሆይ! በተውበት ላይ ተበራቱ!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿إنَّ اللَّهَ عَزَّ وَجَلَّ يَبْسُطُ يَدَهُ باللَّيْلِ لِيَتُوبَ مُسِيءُ النَّهارِ، وَيَبْسُطُ يَدَهُ بالنَّهارِ لِيَتُوبَ مُسِيءُ اللَّيْلِ، حتّى تَطْلُعَ الشَّمْسُ مِن مَغْرِبِها.﴾
“የላቀው አላህ በሌሊት እጆቹን ይዘረጋል። ቀን ሲያምፁት የነበሩት ወደሱ እንዲመለሱ። በቀንም እጆቹን ይዘረጋል ሌሊት እሱን ሲያምፁት የነበሩት ወደሱ እንዲመለሱ። ፀሀይ በመግቢያዋ እስከምትወጣ ግዜ ድረስ።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 2759
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿إنَّ اللَّهَ عَزَّ وَجَلَّ يَبْسُطُ يَدَهُ باللَّيْلِ لِيَتُوبَ مُسِيءُ النَّهارِ، وَيَبْسُطُ يَدَهُ بالنَّهارِ لِيَتُوبَ مُسِيءُ اللَّيْلِ، حتّى تَطْلُعَ الشَّمْسُ مِن مَغْرِبِها.﴾
“የላቀው አላህ በሌሊት እጆቹን ይዘረጋል። ቀን ሲያምፁት የነበሩት ወደሱ እንዲመለሱ። በቀንም እጆቹን ይዘረጋል ሌሊት እሱን ሲያምፁት የነበሩት ወደሱ እንዲመለሱ። ፀሀይ በመግቢያዋ እስከምትወጣ ግዜ ድረስ።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 2759
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ከአሻሚ ነገሮች ራስን ማራቅ!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿ الحَلالُ بَيِّنٌ، والحَرامُ بَيِّنٌ، وبيْنَهُما مُشَبَّهاتٌ لا يَعْلَمُها كَثِيرٌ مِنَ النّاسِ، فَمَنِ اتَّقى المُشَبَّهاتِ اسْتَبْرَأَ لِدِينِهِ وعِرْضِهِ، ومَن وقَعَ في الشُّبُهاتِ: كَراعٍ يَرْعى حَوْلَ الحِمى، يُوشِكُ أنْ يُواقِعَهُ، ألا وإنَّ لِكُلِّ مَلِكٍ حِمًى، ألا إنَّ حِمى اللَّهِ في أرْضِهِ مَحارِمُهُ، ألا وإنَّ في الجَسَدِ مُضْغَةً: إذا صَلَحَتْ صَلَحَ الجَسَدُ كُلُّهُ، وإذا فَسَدَتْ فَسَدَ الجَسَدُ كُلُّهُ، ألا وهي القَلْبُ.﴾
“ሐላል (የተፈቀደ ነገር ) ግልፅ ነው፡፡ ሐራምም (የተከለከለ ነገር) ግልፅ ነው፡፡ በመካከላቸው አሻሚ ነገሮች አሉ፡፡ በእርግጥም ከሰዎች ብዙ አያውቋቸውም፡፡ ከአሻሚ ነገሮች የተጠበቀ ሃይማኖቱንም ክብሩንም ጠበቀ፡፡ በአሻሚ ነገሮች ላይ የወደቀ ሐራም ላይ ወደቀ፡፡ ልክ በጥብቅ ክልል ዙሪያ (እንስሳቶቹን) እንደሚጠብቅ እረኛ፡፡ ከሱ ውስጥ (ግጦሽ) ሊግጡበት ይቀርባሉ፡፡ ንቁ! ለእያንዳንዱ ንጉስ ጥብቅ ክልል አለው፡፡ ንቁ! የአላህ ክልሉ ክልከላዎቹ ናቸው፡፡ ንቁ! በአካል ውስጥ ቁራጭ ስጋ አለች፡፡ እሷ ስትሰምር አካል በሙሉ ይሰምራል፡፡ እሷ ስትበላሽ አካል በሙሉ ይበላሻል፡፡ ንቁ! እሷም ልብ ነች፡፡”
📚 ቡኻሪ (52) ሙስሊም (1599) ዘግበውታል
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿ الحَلالُ بَيِّنٌ، والحَرامُ بَيِّنٌ، وبيْنَهُما مُشَبَّهاتٌ لا يَعْلَمُها كَثِيرٌ مِنَ النّاسِ، فَمَنِ اتَّقى المُشَبَّهاتِ اسْتَبْرَأَ لِدِينِهِ وعِرْضِهِ، ومَن وقَعَ في الشُّبُهاتِ: كَراعٍ يَرْعى حَوْلَ الحِمى، يُوشِكُ أنْ يُواقِعَهُ، ألا وإنَّ لِكُلِّ مَلِكٍ حِمًى، ألا إنَّ حِمى اللَّهِ في أرْضِهِ مَحارِمُهُ، ألا وإنَّ في الجَسَدِ مُضْغَةً: إذا صَلَحَتْ صَلَحَ الجَسَدُ كُلُّهُ، وإذا فَسَدَتْ فَسَدَ الجَسَدُ كُلُّهُ، ألا وهي القَلْبُ.﴾
“ሐላል (የተፈቀደ ነገር ) ግልፅ ነው፡፡ ሐራምም (የተከለከለ ነገር) ግልፅ ነው፡፡ በመካከላቸው አሻሚ ነገሮች አሉ፡፡ በእርግጥም ከሰዎች ብዙ አያውቋቸውም፡፡ ከአሻሚ ነገሮች የተጠበቀ ሃይማኖቱንም ክብሩንም ጠበቀ፡፡ በአሻሚ ነገሮች ላይ የወደቀ ሐራም ላይ ወደቀ፡፡ ልክ በጥብቅ ክልል ዙሪያ (እንስሳቶቹን) እንደሚጠብቅ እረኛ፡፡ ከሱ ውስጥ (ግጦሽ) ሊግጡበት ይቀርባሉ፡፡ ንቁ! ለእያንዳንዱ ንጉስ ጥብቅ ክልል አለው፡፡ ንቁ! የአላህ ክልሉ ክልከላዎቹ ናቸው፡፡ ንቁ! በአካል ውስጥ ቁራጭ ስጋ አለች፡፡ እሷ ስትሰምር አካል በሙሉ ይሰምራል፡፡ እሷ ስትበላሽ አካል በሙሉ ይበላሻል፡፡ ንቁ! እሷም ልብ ነች፡፡”
📚 ቡኻሪ (52) ሙስሊም (1599) ዘግበውታል
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ሽበትን ከጥቁር ቀለም ውጪ ባለ ሌላ ቀለም መቀየር ሱና ነው!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿غَيِّرُوا هَذَا بِشَيْءٍ، وَاجْتَنِبُوا السَّوَادَ﴾
“ይህን ሽበት (እንደ ቀይ/ቡኒ) ባለ ቀለም ቀይሩ። ጥቁር ቀለም ከመጠቀም ግን ተከልከሉ።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 2102
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿غَيِّرُوا هَذَا بِشَيْءٍ، وَاجْتَنِبُوا السَّوَادَ﴾
“ይህን ሽበት (እንደ ቀይ/ቡኒ) ባለ ቀለም ቀይሩ። ጥቁር ቀለም ከመጠቀም ግን ተከልከሉ።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 2102
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ተስፋ አትቁረጥ!
ከአነስ ቢን ማሊክ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿يقولُ: قال اللهُ: يا ابنَ آدَمَ، إنَّك ما دَعَوْتَني ورجَوْتَني غفَرْتُ لك على ما كان فيك ولا أُبالي، يا ابنَ آدَمَ، لو بَلَغَتْ ذُنوبُك عَنانَ السَّماءِ ثمَّ استَغفَرْتَني غَفَرْتُ لك ولا أُبالي، يا ابنَ آدَمَ، إنَّك لو أَتَيْتَني بقُرابِ الأرضِ خَطايا ثمَّ لَقيتَني لا تُشرِكُ بي شَيئًا، لَأَتَيْتُك بقُرابِها مَغفرةً.﴾
“የላቀው አላህ እንዲህ ብሏል፦ የኣደም ልጅ ሆይ! ከለመንከኝና ከከጀልከኝ ባንተ ላይ ላለው (ወንጀል) ደንታ አይኖረኝም እምርልሃለሁ፡፡ የኣደም ልጅ ሆይ! ወንጀሎችህ የሰማይ ደመናን ቢደርሱ ከዚያም ምህረትን ከጠየቅከኝ እምርልሃለሁ፡፡ የኣደም ልጅ ሆይ! አንተ ምድርን ሊሞላ የቀረበ ወንጀል ጋር ብትመጣኝ፣ ከዚያ በኔ ላይ ምንም ሳታጋራ ካኘኸኝ እሷኑ ሊሞላ የቀረበ ምህረትን ይዤ እመጣሀለሁ፡፡”
📚 ቲርሚዚ ሀሰን ብለውታል: 3540
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ከአነስ ቢን ማሊክ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿يقولُ: قال اللهُ: يا ابنَ آدَمَ، إنَّك ما دَعَوْتَني ورجَوْتَني غفَرْتُ لك على ما كان فيك ولا أُبالي، يا ابنَ آدَمَ، لو بَلَغَتْ ذُنوبُك عَنانَ السَّماءِ ثمَّ استَغفَرْتَني غَفَرْتُ لك ولا أُبالي، يا ابنَ آدَمَ، إنَّك لو أَتَيْتَني بقُرابِ الأرضِ خَطايا ثمَّ لَقيتَني لا تُشرِكُ بي شَيئًا، لَأَتَيْتُك بقُرابِها مَغفرةً.﴾
“የላቀው አላህ እንዲህ ብሏል፦ የኣደም ልጅ ሆይ! ከለመንከኝና ከከጀልከኝ ባንተ ላይ ላለው (ወንጀል) ደንታ አይኖረኝም እምርልሃለሁ፡፡ የኣደም ልጅ ሆይ! ወንጀሎችህ የሰማይ ደመናን ቢደርሱ ከዚያም ምህረትን ከጠየቅከኝ እምርልሃለሁ፡፡ የኣደም ልጅ ሆይ! አንተ ምድርን ሊሞላ የቀረበ ወንጀል ጋር ብትመጣኝ፣ ከዚያ በኔ ላይ ምንም ሳታጋራ ካኘኸኝ እሷኑ ሊሞላ የቀረበ ምህረትን ይዤ እመጣሀለሁ፡፡”
📚 ቲርሚዚ ሀሰን ብለውታል: 3540
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora