Notice: file_put_contents(): Write of 18182 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50
Hawassa University Students' Information Center@HUstudentinfo P.9087
HUSTUDENTINFO Telegram 9087
24/06/17

ዝክረ  አድዋ በሃዋሳ ዩኒቨርስቲ

የምክንያታዊ ባለራዕዮች ስብስብ (RVC)ከሼባ ኢቨንትስ እና ከመቅረዝ የኪነጥበብ አፍቃሪያን ማህበር ጋር በጋራ በመሆን የአፍሪካውያን የነፃነት ፋና የእኛ የኢትዮጵያውያን ኩራት የሆነውን አድዋን 129ኛ አመት በደማቅ ዝግጅት ቅዳሜ የካቲት 22 በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ  ዘክሯል።
በመርኃ ግብሩ ተጋባዥ እንግዳ ፣ተያትር
፣መነባነብ📃፣ወግ፣ፉከራ እና ሌሎች ዝግጅቶች ተካተውበታል።

" ዓድዋ ዛሬ ናት አድዋ ትናንት
መቼ ተነሱና የወዳደቁት
ምስጋና ለእነርሱ ለአድዋ ጀግኖች
ለዛሬ ነፃነት ላበቁኝ ወገኖች
የጥቁር ድል አምባ ዓድዋ
አፍሪካ እምዬ #ኢትዮጵያ" - ጂጂ

በመርሃግብሩ የተሳተፋችሁትን እንዲሁም በመታደም ከጎናችን ለነበራችሁ በሙሉ ምስጋናችን ይድረስ🙏

መልካም የድል በዓል

ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ!!

#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ🇪🇹🇪🇹🇪🇹

@RvcClub
@RvcClub



tgoop.com/HUstudentinfo/9087
Create:
Last Update:

24/06/17

ዝክረ  አድዋ በሃዋሳ ዩኒቨርስቲ

የምክንያታዊ ባለራዕዮች ስብስብ (RVC)ከሼባ ኢቨንትስ እና ከመቅረዝ የኪነጥበብ አፍቃሪያን ማህበር ጋር በጋራ በመሆን የአፍሪካውያን የነፃነት ፋና የእኛ የኢትዮጵያውያን ኩራት የሆነውን አድዋን 129ኛ አመት በደማቅ ዝግጅት ቅዳሜ የካቲት 22 በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ  ዘክሯል።
በመርኃ ግብሩ ተጋባዥ እንግዳ ፣ተያትር
፣መነባነብ📃፣ወግ፣ፉከራ እና ሌሎች ዝግጅቶች ተካተውበታል።

" ዓድዋ ዛሬ ናት አድዋ ትናንት
መቼ ተነሱና የወዳደቁት
ምስጋና ለእነርሱ ለአድዋ ጀግኖች
ለዛሬ ነፃነት ላበቁኝ ወገኖች
የጥቁር ድል አምባ ዓድዋ
አፍሪካ እምዬ #ኢትዮጵያ" - ጂጂ

በመርሃግብሩ የተሳተፋችሁትን እንዲሁም በመታደም ከጎናችን ለነበራችሁ በሙሉ ምስጋናችን ይድረስ🙏

መልካም የድል በዓል

ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ!!

#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ🇪🇹🇪🇹🇪🇹

@RvcClub
@RvcClub

BY Hawassa University Students' Information Center













Share with your friend now:
tgoop.com/HUstudentinfo/9087

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

5Telegram Channel avatar size/dimensions Add up to 50 administrators Find your optimal posting schedule and stick to it. The peak posting times include 8 am, 6 pm, and 8 pm on social media. Try to publish serious stuff in the morning and leave less demanding content later in the day. Select “New Channel” Administrators
from us


Telegram Hawassa University Students' Information Center
FROM American