Notice: file_put_contents(): Write of 18182 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50
Hawassa University Students' Information Center@HUstudentinfo P.9092
HUSTUDENTINFO Telegram 9092
24/06/17

ዝክረ  አድዋ በሃዋሳ ዩኒቨርስቲ

የምክንያታዊ ባለራዕዮች ስብስብ (RVC)ከሼባ ኢቨንትስ እና ከመቅረዝ የኪነጥበብ አፍቃሪያን ማህበር ጋር በጋራ በመሆን የአፍሪካውያን የነፃነት ፋና የእኛ የኢትዮጵያውያን ኩራት የሆነውን አድዋን 129ኛ አመት በደማቅ ዝግጅት ቅዳሜ የካቲት 22 በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ  ዘክሯል።
በመርኃ ግብሩ ተጋባዥ እንግዳ ፣ተያትር
፣መነባነብ📃፣ወግ፣ፉከራ እና ሌሎች ዝግጅቶች ተካተውበታል።

" ዓድዋ ዛሬ ናት አድዋ ትናንት
መቼ ተነሱና የወዳደቁት
ምስጋና ለእነርሱ ለአድዋ ጀግኖች
ለዛሬ ነፃነት ላበቁኝ ወገኖች
የጥቁር ድል አምባ ዓድዋ
አፍሪካ እምዬ #ኢትዮጵያ" - ጂጂ

በመርሃግብሩ የተሳተፋችሁትን እንዲሁም በመታደም ከጎናችን ለነበራችሁ በሙሉ ምስጋናችን ይድረስ🙏

መልካም የድል በዓል

ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ!!

#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ🇪🇹🇪🇹🇪🇹

@RvcClub
@RvcClub



tgoop.com/HUstudentinfo/9092
Create:
Last Update:

24/06/17

ዝክረ  አድዋ በሃዋሳ ዩኒቨርስቲ

የምክንያታዊ ባለራዕዮች ስብስብ (RVC)ከሼባ ኢቨንትስ እና ከመቅረዝ የኪነጥበብ አፍቃሪያን ማህበር ጋር በጋራ በመሆን የአፍሪካውያን የነፃነት ፋና የእኛ የኢትዮጵያውያን ኩራት የሆነውን አድዋን 129ኛ አመት በደማቅ ዝግጅት ቅዳሜ የካቲት 22 በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ  ዘክሯል።
በመርኃ ግብሩ ተጋባዥ እንግዳ ፣ተያትር
፣መነባነብ📃፣ወግ፣ፉከራ እና ሌሎች ዝግጅቶች ተካተውበታል።

" ዓድዋ ዛሬ ናት አድዋ ትናንት
መቼ ተነሱና የወዳደቁት
ምስጋና ለእነርሱ ለአድዋ ጀግኖች
ለዛሬ ነፃነት ላበቁኝ ወገኖች
የጥቁር ድል አምባ ዓድዋ
አፍሪካ እምዬ #ኢትዮጵያ" - ጂጂ

በመርሃግብሩ የተሳተፋችሁትን እንዲሁም በመታደም ከጎናችን ለነበራችሁ በሙሉ ምስጋናችን ይድረስ🙏

መልካም የድል በዓል

ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ!!

#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ🇪🇹🇪🇹🇪🇹

@RvcClub
@RvcClub

BY Hawassa University Students' Information Center













Share with your friend now:
tgoop.com/HUstudentinfo/9092

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Select: Settings – Manage Channel – Administrators – Add administrator. From your list of subscribers, select the correct user. A new window will appear on the screen. Check the rights you’re willing to give to your administrator. SUCK Channel Telegram Read now best-secure-messaging-apps-shutterstock-1892950018.jpg With the sharp downturn in the crypto market, yelling has become a coping mechanism for many crypto traders. This screaming therapy became popular after the surge of Goblintown Ethereum NFTs at the end of May or early June. Here, holders made incoherent groaning sounds in late-night Twitter spaces. They also role-played as urine-loving Goblin creatures.
from us


Telegram Hawassa University Students' Information Center
FROM American