Notice: file_put_contents(): Write of 18182 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50
Hawassa University Students' Information Center@HUstudentinfo P.9093
HUSTUDENTINFO Telegram 9093
24/06/17

ዝክረ  አድዋ በሃዋሳ ዩኒቨርስቲ

የምክንያታዊ ባለራዕዮች ስብስብ (RVC)ከሼባ ኢቨንትስ እና ከመቅረዝ የኪነጥበብ አፍቃሪያን ማህበር ጋር በጋራ በመሆን የአፍሪካውያን የነፃነት ፋና የእኛ የኢትዮጵያውያን ኩራት የሆነውን አድዋን 129ኛ አመት በደማቅ ዝግጅት ቅዳሜ የካቲት 22 በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ  ዘክሯል።
በመርኃ ግብሩ ተጋባዥ እንግዳ ፣ተያትር
፣መነባነብ📃፣ወግ፣ፉከራ እና ሌሎች ዝግጅቶች ተካተውበታል።

" ዓድዋ ዛሬ ናት አድዋ ትናንት
መቼ ተነሱና የወዳደቁት
ምስጋና ለእነርሱ ለአድዋ ጀግኖች
ለዛሬ ነፃነት ላበቁኝ ወገኖች
የጥቁር ድል አምባ ዓድዋ
አፍሪካ እምዬ #ኢትዮጵያ" - ጂጂ

በመርሃግብሩ የተሳተፋችሁትን እንዲሁም በመታደም ከጎናችን ለነበራችሁ በሙሉ ምስጋናችን ይድረስ🙏

መልካም የድል በዓል

ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ!!

#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ🇪🇹🇪🇹🇪🇹

@RvcClub
@RvcClub



tgoop.com/HUstudentinfo/9093
Create:
Last Update:

24/06/17

ዝክረ  አድዋ በሃዋሳ ዩኒቨርስቲ

የምክንያታዊ ባለራዕዮች ስብስብ (RVC)ከሼባ ኢቨንትስ እና ከመቅረዝ የኪነጥበብ አፍቃሪያን ማህበር ጋር በጋራ በመሆን የአፍሪካውያን የነፃነት ፋና የእኛ የኢትዮጵያውያን ኩራት የሆነውን አድዋን 129ኛ አመት በደማቅ ዝግጅት ቅዳሜ የካቲት 22 በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ  ዘክሯል።
በመርኃ ግብሩ ተጋባዥ እንግዳ ፣ተያትር
፣መነባነብ📃፣ወግ፣ፉከራ እና ሌሎች ዝግጅቶች ተካተውበታል።

" ዓድዋ ዛሬ ናት አድዋ ትናንት
መቼ ተነሱና የወዳደቁት
ምስጋና ለእነርሱ ለአድዋ ጀግኖች
ለዛሬ ነፃነት ላበቁኝ ወገኖች
የጥቁር ድል አምባ ዓድዋ
አፍሪካ እምዬ #ኢትዮጵያ" - ጂጂ

በመርሃግብሩ የተሳተፋችሁትን እንዲሁም በመታደም ከጎናችን ለነበራችሁ በሙሉ ምስጋናችን ይድረስ🙏

መልካም የድል በዓል

ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ!!

#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ🇪🇹🇪🇹🇪🇹

@RvcClub
@RvcClub

BY Hawassa University Students' Information Center













Share with your friend now:
tgoop.com/HUstudentinfo/9093

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Hui said the messages, which included urging the disruption of airport operations, were attempts to incite followers to make use of poisonous, corrosive or flammable substances to vandalize police vehicles, and also called on others to make weapons to harm police. Polls Telegram offers a powerful toolset that allows businesses to create and manage channels, groups, and bots to broadcast messages, engage in conversations, and offer reliable customer support via bots. 4How to customize a Telegram channel? Ng was convicted in April for conspiracy to incite a riot, public nuisance, arson, criminal damage, manufacturing of explosives, administering poison and wounding with intent to do grievous bodily harm between October 2019 and June 2020.
from us


Telegram Hawassa University Students' Information Center
FROM American