Notice: file_put_contents(): Write of 14583 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50
Hawassa University Students' Information Center@HUstudentinfo P.9102
HUSTUDENTINFO Telegram 9102
🗡"ሰይፍህን በወኔ ከወገብህ ምዘዝ"
📯ደማቅ የ አድዋ ድል መታሰቢያ ጉብኝት በጥንስስ ሙዚየም ከ ሁጋድሳ ማህበር(HUGaDSS association) ጋር ።
📯እለተ ሰኞ ቀን 24-06-2017ዓ.ም በሁጋድሳ ማህበር(HUGaDSS association) የተዘጋጀው ልዩ የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል እጅግ ድንቅ በሆነ ሁኔታ ከተቋሙ አባላት እና ተሳታፊ እንግዶች ጋር በመሆን በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ዋና ግቢ ውስጥ የሚገኘውን ለ30 ዓመታት በነፃ ለትውልድ ኢትዮጵያን እወቁ እያለ የሚያስተጋባውን ድንቅ ሙዚየም በመጎብኘት በድምቀት ተከብሯል።
📯"ኢትዮጵያን ብናውቅ ከወደድናት በላይ እንወዳታለን" የተከበሩ አቶ ይርጋሰው የማርያም ወርቅ የጥንስስ ሙዚየም መስራች እና ባለቤት ሲሆኑ ከእርሳቸው ጋር የአባቶችን መስዋዕትነት ያስተዋልንበት እርቆ እና ተሰውሮ ያለን የሀገር ታሪክ የመረመርንበት በሙዚቃ እና በግጥም እያዋዛን የሀገራችን ታሪክ በማስረጃ የዳሰስነበት ለዳግም አድዋም ብሎም የድልነሺነት መንፈስ ከአባቶቻችን ወኔ እና ታሪክ የተካፈልንበት የይቻላል ስንቅ የሰነቅንበት ድንቅ ቀን ሆኖ ታስቦ ውሏል።

#HuGaDssa
#AdwaVictoryDay



tgoop.com/HUstudentinfo/9102
Create:
Last Update:

🗡"ሰይፍህን በወኔ ከወገብህ ምዘዝ"
📯ደማቅ የ አድዋ ድል መታሰቢያ ጉብኝት በጥንስስ ሙዚየም ከ ሁጋድሳ ማህበር(HUGaDSS association) ጋር ።
📯እለተ ሰኞ ቀን 24-06-2017ዓ.ም በሁጋድሳ ማህበር(HUGaDSS association) የተዘጋጀው ልዩ የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል እጅግ ድንቅ በሆነ ሁኔታ ከተቋሙ አባላት እና ተሳታፊ እንግዶች ጋር በመሆን በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ዋና ግቢ ውስጥ የሚገኘውን ለ30 ዓመታት በነፃ ለትውልድ ኢትዮጵያን እወቁ እያለ የሚያስተጋባውን ድንቅ ሙዚየም በመጎብኘት በድምቀት ተከብሯል።
📯"ኢትዮጵያን ብናውቅ ከወደድናት በላይ እንወዳታለን" የተከበሩ አቶ ይርጋሰው የማርያም ወርቅ የጥንስስ ሙዚየም መስራች እና ባለቤት ሲሆኑ ከእርሳቸው ጋር የአባቶችን መስዋዕትነት ያስተዋልንበት እርቆ እና ተሰውሮ ያለን የሀገር ታሪክ የመረመርንበት በሙዚቃ እና በግጥም እያዋዛን የሀገራችን ታሪክ በማስረጃ የዳሰስነበት ለዳግም አድዋም ብሎም የድልነሺነት መንፈስ ከአባቶቻችን ወኔ እና ታሪክ የተካፈልንበት የይቻላል ስንቅ የሰነቅንበት ድንቅ ቀን ሆኖ ታስቦ ውሏል።

#HuGaDssa
#AdwaVictoryDay

BY Hawassa University Students' Information Center









Share with your friend now:
tgoop.com/HUstudentinfo/9102

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Ng Man-ho, a 27-year-old computer technician, was convicted last month of seven counts of incitement charges after he made use of the 100,000-member Chinese-language channel that he runs and manages to post "seditious messages," which had been shut down since August 2020. The optimal dimension of the avatar on Telegram is 512px by 512px, and it’s recommended to use PNG format to deliver an unpixelated avatar. The public channel had more than 109,000 subscribers, Judge Hui said. Ng had the power to remove or amend the messages in the channel, but he “allowed them to exist.” On Tuesday, some local media outlets included Sing Tao Daily cited sources as saying the Hong Kong government was considering restricting access to Telegram. Privacy Commissioner for Personal Data Ada Chung told to the Legislative Council on Monday that government officials, police and lawmakers remain the targets of “doxxing” despite a privacy law amendment last year that criminalised the malicious disclosure of personal information. With the sharp downturn in the crypto market, yelling has become a coping mechanism for many crypto traders. This screaming therapy became popular after the surge of Goblintown Ethereum NFTs at the end of May or early June. Here, holders made incoherent groaning sounds in late-night Twitter spaces. They also role-played as urine-loving Goblin creatures.
from us


Telegram Hawassa University Students' Information Center
FROM American