tgoop.com »
United States »
Hawassa University Students' Information Center »
Telegram web »
Post 9102
Forwarded from HUGaDSSA (HU Governance and Development Studies Students' Association) (Feven 🦋)
🗡"ሰይፍህን በወኔ ከወገብህ ምዘዝ"
📯ደማቅ የ አድዋ ድል መታሰቢያ ጉብኝት በጥንስስ ሙዚየም ከ ሁጋድሳ ማህበር(HUGaDSS association) ጋር ።
📯እለተ ሰኞ ቀን 24-06-2017ዓ.ም በሁጋድሳ ማህበር(HUGaDSS association) የተዘጋጀው ልዩ የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል እጅግ ድንቅ በሆነ ሁኔታ ከተቋሙ አባላት እና ተሳታፊ እንግዶች ጋር በመሆን በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ዋና ግቢ ውስጥ የሚገኘውን ለ30 ዓመታት በነፃ ለትውልድ ኢትዮጵያን እወቁ እያለ የሚያስተጋባውን ድንቅ ሙዚየም በመጎብኘት በድምቀት ተከብሯል።
📯"ኢትዮጵያን ብናውቅ ከወደድናት በላይ እንወዳታለን" የተከበሩ አቶ ይርጋሰው የማርያም ወርቅ የጥንስስ ሙዚየም መስራች እና ባለቤት ሲሆኑ ከእርሳቸው ጋር የአባቶችን መስዋዕትነት ያስተዋልንበት እርቆ እና ተሰውሮ ያለን የሀገር ታሪክ የመረመርንበት በሙዚቃ እና በግጥም እያዋዛን የሀገራችን ታሪክ በማስረጃ የዳሰስነበት ለዳግም አድዋም ብሎም የድልነሺነት መንፈስ ከአባቶቻችን ወኔ እና ታሪክ የተካፈልንበት የይቻላል ስንቅ የሰነቅንበት ድንቅ ቀን ሆኖ ታስቦ ውሏል።
#HuGaDssa
#AdwaVictoryDay
📯ደማቅ የ አድዋ ድል መታሰቢያ ጉብኝት በጥንስስ ሙዚየም ከ ሁጋድሳ ማህበር(HUGaDSS association) ጋር ።
📯እለተ ሰኞ ቀን 24-06-2017ዓ.ም በሁጋድሳ ማህበር(HUGaDSS association) የተዘጋጀው ልዩ የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል እጅግ ድንቅ በሆነ ሁኔታ ከተቋሙ አባላት እና ተሳታፊ እንግዶች ጋር በመሆን በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ዋና ግቢ ውስጥ የሚገኘውን ለ30 ዓመታት በነፃ ለትውልድ ኢትዮጵያን እወቁ እያለ የሚያስተጋባውን ድንቅ ሙዚየም በመጎብኘት በድምቀት ተከብሯል።
📯"ኢትዮጵያን ብናውቅ ከወደድናት በላይ እንወዳታለን" የተከበሩ አቶ ይርጋሰው የማርያም ወርቅ የጥንስስ ሙዚየም መስራች እና ባለቤት ሲሆኑ ከእርሳቸው ጋር የአባቶችን መስዋዕትነት ያስተዋልንበት እርቆ እና ተሰውሮ ያለን የሀገር ታሪክ የመረመርንበት በሙዚቃ እና በግጥም እያዋዛን የሀገራችን ታሪክ በማስረጃ የዳሰስነበት ለዳግም አድዋም ብሎም የድልነሺነት መንፈስ ከአባቶቻችን ወኔ እና ታሪክ የተካፈልንበት የይቻላል ስንቅ የሰነቅንበት ድንቅ ቀን ሆኖ ታስቦ ውሏል።
#HuGaDssa
#AdwaVictoryDay
tgoop.com/HUstudentinfo/9102
Create:
Last Update:
Last Update:
🗡"ሰይፍህን በወኔ ከወገብህ ምዘዝ"
📯ደማቅ የ አድዋ ድል መታሰቢያ ጉብኝት በጥንስስ ሙዚየም ከ ሁጋድሳ ማህበር(HUGaDSS association) ጋር ።
📯እለተ ሰኞ ቀን 24-06-2017ዓ.ም በሁጋድሳ ማህበር(HUGaDSS association) የተዘጋጀው ልዩ የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል እጅግ ድንቅ በሆነ ሁኔታ ከተቋሙ አባላት እና ተሳታፊ እንግዶች ጋር በመሆን በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ዋና ግቢ ውስጥ የሚገኘውን ለ30 ዓመታት በነፃ ለትውልድ ኢትዮጵያን እወቁ እያለ የሚያስተጋባውን ድንቅ ሙዚየም በመጎብኘት በድምቀት ተከብሯል።
📯"ኢትዮጵያን ብናውቅ ከወደድናት በላይ እንወዳታለን" የተከበሩ አቶ ይርጋሰው የማርያም ወርቅ የጥንስስ ሙዚየም መስራች እና ባለቤት ሲሆኑ ከእርሳቸው ጋር የአባቶችን መስዋዕትነት ያስተዋልንበት እርቆ እና ተሰውሮ ያለን የሀገር ታሪክ የመረመርንበት በሙዚቃ እና በግጥም እያዋዛን የሀገራችን ታሪክ በማስረጃ የዳሰስነበት ለዳግም አድዋም ብሎም የድልነሺነት መንፈስ ከአባቶቻችን ወኔ እና ታሪክ የተካፈልንበት የይቻላል ስንቅ የሰነቅንበት ድንቅ ቀን ሆኖ ታስቦ ውሏል።
#HuGaDssa
#AdwaVictoryDay
📯ደማቅ የ አድዋ ድል መታሰቢያ ጉብኝት በጥንስስ ሙዚየም ከ ሁጋድሳ ማህበር(HUGaDSS association) ጋር ።
📯እለተ ሰኞ ቀን 24-06-2017ዓ.ም በሁጋድሳ ማህበር(HUGaDSS association) የተዘጋጀው ልዩ የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል እጅግ ድንቅ በሆነ ሁኔታ ከተቋሙ አባላት እና ተሳታፊ እንግዶች ጋር በመሆን በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ዋና ግቢ ውስጥ የሚገኘውን ለ30 ዓመታት በነፃ ለትውልድ ኢትዮጵያን እወቁ እያለ የሚያስተጋባውን ድንቅ ሙዚየም በመጎብኘት በድምቀት ተከብሯል።
📯"ኢትዮጵያን ብናውቅ ከወደድናት በላይ እንወዳታለን" የተከበሩ አቶ ይርጋሰው የማርያም ወርቅ የጥንስስ ሙዚየም መስራች እና ባለቤት ሲሆኑ ከእርሳቸው ጋር የአባቶችን መስዋዕትነት ያስተዋልንበት እርቆ እና ተሰውሮ ያለን የሀገር ታሪክ የመረመርንበት በሙዚቃ እና በግጥም እያዋዛን የሀገራችን ታሪክ በማስረጃ የዳሰስነበት ለዳግም አድዋም ብሎም የድልነሺነት መንፈስ ከአባቶቻችን ወኔ እና ታሪክ የተካፈልንበት የይቻላል ስንቅ የሰነቅንበት ድንቅ ቀን ሆኖ ታስቦ ውሏል።
#HuGaDssa
#AdwaVictoryDay
BY Hawassa University Students' Information Center






Share with your friend now:
tgoop.com/HUstudentinfo/9102