Notice: file_put_contents(): Write of 14584 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50
Hawassa University Students' Information Center@HUstudentinfo P.9103
HUSTUDENTINFO Telegram 9103
🗡"ሰይፍህን በወኔ ከወገብህ ምዘዝ"
📯ደማቅ የ አድዋ ድል መታሰቢያ ጉብኝት በጥንስስ ሙዚየም ከ ሁጋድሳ ማህበር(HUGaDSS association) ጋር ።
📯እለተ ሰኞ ቀን 24-06-2017ዓ.ም በሁጋድሳ ማህበር(HUGaDSS association) የተዘጋጀው ልዩ የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል እጅግ ድንቅ በሆነ ሁኔታ ከተቋሙ አባላት እና ተሳታፊ እንግዶች ጋር በመሆን በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ዋና ግቢ ውስጥ የሚገኘውን ለ30 ዓመታት በነፃ ለትውልድ ኢትዮጵያን እወቁ እያለ የሚያስተጋባውን ድንቅ ሙዚየም በመጎብኘት በድምቀት ተከብሯል።
📯"ኢትዮጵያን ብናውቅ ከወደድናት በላይ እንወዳታለን" የተከበሩ አቶ ይርጋሰው የማርያም ወርቅ የጥንስስ ሙዚየም መስራች እና ባለቤት ሲሆኑ ከእርሳቸው ጋር የአባቶችን መስዋዕትነት ያስተዋልንበት እርቆ እና ተሰውሮ ያለን የሀገር ታሪክ የመረመርንበት በሙዚቃ እና በግጥም እያዋዛን የሀገራችን ታሪክ በማስረጃ የዳሰስነበት ለዳግም አድዋም ብሎም የድልነሺነት መንፈስ ከአባቶቻችን ወኔ እና ታሪክ የተካፈልንበት የይቻላል ስንቅ የሰነቅንበት ድንቅ ቀን ሆኖ ታስቦ ውሏል።

#HuGaDssa
#AdwaVictoryDay



tgoop.com/HUstudentinfo/9103
Create:
Last Update:

🗡"ሰይፍህን በወኔ ከወገብህ ምዘዝ"
📯ደማቅ የ አድዋ ድል መታሰቢያ ጉብኝት በጥንስስ ሙዚየም ከ ሁጋድሳ ማህበር(HUGaDSS association) ጋር ።
📯እለተ ሰኞ ቀን 24-06-2017ዓ.ም በሁጋድሳ ማህበር(HUGaDSS association) የተዘጋጀው ልዩ የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል እጅግ ድንቅ በሆነ ሁኔታ ከተቋሙ አባላት እና ተሳታፊ እንግዶች ጋር በመሆን በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ዋና ግቢ ውስጥ የሚገኘውን ለ30 ዓመታት በነፃ ለትውልድ ኢትዮጵያን እወቁ እያለ የሚያስተጋባውን ድንቅ ሙዚየም በመጎብኘት በድምቀት ተከብሯል።
📯"ኢትዮጵያን ብናውቅ ከወደድናት በላይ እንወዳታለን" የተከበሩ አቶ ይርጋሰው የማርያም ወርቅ የጥንስስ ሙዚየም መስራች እና ባለቤት ሲሆኑ ከእርሳቸው ጋር የአባቶችን መስዋዕትነት ያስተዋልንበት እርቆ እና ተሰውሮ ያለን የሀገር ታሪክ የመረመርንበት በሙዚቃ እና በግጥም እያዋዛን የሀገራችን ታሪክ በማስረጃ የዳሰስነበት ለዳግም አድዋም ብሎም የድልነሺነት መንፈስ ከአባቶቻችን ወኔ እና ታሪክ የተካፈልንበት የይቻላል ስንቅ የሰነቅንበት ድንቅ ቀን ሆኖ ታስቦ ውሏል።

#HuGaDssa
#AdwaVictoryDay

BY Hawassa University Students' Information Center









Share with your friend now:
tgoop.com/HUstudentinfo/9103

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The administrator of a telegram group, "Suck Channel," was sentenced to six years and six months in prison for seven counts of incitement yesterday. As five out of seven counts were serious, Hui sentenced Ng to six years and six months in jail. Administrators Developing social channels based on exchanging a single message isn’t exactly new, of course. Back in 2014, the “Yo” app was launched with the sole purpose of enabling users to send each other the greeting “Yo.” The creator of the channel becomes its administrator by default. If you need help managing your channel, you can add more administrators from your subscriber base. You can provide each admin with limited or full rights to manage the channel. For example, you can allow an administrator to publish and edit content while withholding the right to add new subscribers.
from us


Telegram Hawassa University Students' Information Center
FROM American