HAWIIER Telegram 14134
Save Oromia 💪
Photo
 በ1983/84 አከባቢ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር  ለኦሮሞ አርቲስቶች ጥሪ ባቀረበ ጊዜ ጥሪውን ተቀብሎ  "Hawwisoo ABO ን ከተቀላቀሉት አባላት ውስጥ አንዱ ነው።ይህ ባንድ በወቅቱ በነበረው የፖለቲካ ሁኔታ ከፈረሰ በዃላም baandii Gadaa ውስጥ ከእነ እልፍነሽ ቀኖ እና ዘሪሁን ወዳጆ ጋር ሰርቷል።ድምፃዊ ፣የሙዚቃ መሳሪያ ተጫዋች ፣የሙዚቃ አቀናባሪና የግጥምና ዜማ ደራሲ ነው።
ይህ ባንድሳይበተን ጉለሌ እያለ ከእነ አሊ ሸቦ፣ ዳግም መኮንን፣ ሂርጳ ጋንፉሬ ፣ኢብራሂም ሃጂ አሊ፣ እልፍነሽ ቀኖ ፣ቢቂላ ጉዮታ ጋር የተለያዩ ሙዚቃዎችን በሙዚቃ መሳሪያ አጅቦ ተጫውቷል፤ ግጥምና ዜማ አዘጋጅቷል።
በተጨማሪም የሙዚቃ መሳሪ አጅቦ ሻቢ ሼኮና ኡመር ሱላይመን ጋር "qubee qubaan siif bita" ፣ሻቢ ሼኮና ከመሀመድ ሼካ ጋር  yaa Boonaa ani simalee"፣ ከሀይሉ ኪታባ ጋር  "lattuu lattuu daariyaani" እና በሂወት ይኑር ይለፍ  ከማይታወቀው ጅሬኛ አያና " iyoole" ከዘሪሁን ወዳጆ ጋር "sijibbe" በተጨማሪ ከማርያሜ ሀርቀካሳ ፣ከኡስማዮ ሙሳ፣ ሂርጳ ጋንፋሬ ጋርም ሰርቷል/ተጫውቷል።
fincila diddaa gabrummaa FDG ጊዜ ተደብድቧል ታስሯል።ይሄን ገዳ ባንድ  የምታደራጀውም አንተ ነህ ተብሎ በተለያዩ ጊዜያት ታስራል።በርካቶች ሂወታቸውን አጥተዋል ኑሮአቸውን በትነዋል ተሰደዋል።ይሁንና ይህ አርቲስት በዋቃ ፈቃድ እዚሁ ሀገር ውስጥ ከስደትና ሞት  ከተረፉ ጥቂቶች ውስጥ አንዱ ነው።
ይህ ሰው በተለያዩ አቋራጭ መንገዶች ጥቅም ሳይፈልግ ከእውነት ጋር የቆመ እዩኝ እዩኝ የማያበዛ በድሮ ትግል ስሙ ዱላ ገረመው መጠሪያ ስሙ ሙሉጌታ ገረመው ይባላል።
ሙሉጌታ ገረመው እንደ ሀበሻ አቆጣጠር መጋቢት 14/2017 ዓ.ም ከቀኑ ሰባት ሰአት ቢርቢርሰ ጎሮ /ፒያሳ በሚገኘው በመልካ ሆቴል CD ስለሚያስመርቅ እንድትገኙ ተጋብዛችዃል።ጠሪ አክባሪ ነውና አይቀርም።
የመግቢያ ትኬት ለማግኘት 0911419122 በኩል መደወል ትችላላቹ።



tgoop.com/HawiiEr/14134
Create:
Last Update:

 በ1983/84 አከባቢ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር  ለኦሮሞ አርቲስቶች ጥሪ ባቀረበ ጊዜ ጥሪውን ተቀብሎ  "Hawwisoo ABO ን ከተቀላቀሉት አባላት ውስጥ አንዱ ነው።ይህ ባንድ በወቅቱ በነበረው የፖለቲካ ሁኔታ ከፈረሰ በዃላም baandii Gadaa ውስጥ ከእነ እልፍነሽ ቀኖ እና ዘሪሁን ወዳጆ ጋር ሰርቷል።ድምፃዊ ፣የሙዚቃ መሳሪያ ተጫዋች ፣የሙዚቃ አቀናባሪና የግጥምና ዜማ ደራሲ ነው።
ይህ ባንድሳይበተን ጉለሌ እያለ ከእነ አሊ ሸቦ፣ ዳግም መኮንን፣ ሂርጳ ጋንፉሬ ፣ኢብራሂም ሃጂ አሊ፣ እልፍነሽ ቀኖ ፣ቢቂላ ጉዮታ ጋር የተለያዩ ሙዚቃዎችን በሙዚቃ መሳሪያ አጅቦ ተጫውቷል፤ ግጥምና ዜማ አዘጋጅቷል።
በተጨማሪም የሙዚቃ መሳሪ አጅቦ ሻቢ ሼኮና ኡመር ሱላይመን ጋር "qubee qubaan siif bita" ፣ሻቢ ሼኮና ከመሀመድ ሼካ ጋር  yaa Boonaa ani simalee"፣ ከሀይሉ ኪታባ ጋር  "lattuu lattuu daariyaani" እና በሂወት ይኑር ይለፍ  ከማይታወቀው ጅሬኛ አያና " iyoole" ከዘሪሁን ወዳጆ ጋር "sijibbe" በተጨማሪ ከማርያሜ ሀርቀካሳ ፣ከኡስማዮ ሙሳ፣ ሂርጳ ጋንፋሬ ጋርም ሰርቷል/ተጫውቷል።
fincila diddaa gabrummaa FDG ጊዜ ተደብድቧል ታስሯል።ይሄን ገዳ ባንድ  የምታደራጀውም አንተ ነህ ተብሎ በተለያዩ ጊዜያት ታስራል።በርካቶች ሂወታቸውን አጥተዋል ኑሮአቸውን በትነዋል ተሰደዋል።ይሁንና ይህ አርቲስት በዋቃ ፈቃድ እዚሁ ሀገር ውስጥ ከስደትና ሞት  ከተረፉ ጥቂቶች ውስጥ አንዱ ነው።
ይህ ሰው በተለያዩ አቋራጭ መንገዶች ጥቅም ሳይፈልግ ከእውነት ጋር የቆመ እዩኝ እዩኝ የማያበዛ በድሮ ትግል ስሙ ዱላ ገረመው መጠሪያ ስሙ ሙሉጌታ ገረመው ይባላል።
ሙሉጌታ ገረመው እንደ ሀበሻ አቆጣጠር መጋቢት 14/2017 ዓ.ም ከቀኑ ሰባት ሰአት ቢርቢርሰ ጎሮ /ፒያሳ በሚገኘው በመልካ ሆቴል CD ስለሚያስመርቅ እንድትገኙ ተጋብዛችዃል።ጠሪ አክባሪ ነውና አይቀርም።
የመግቢያ ትኬት ለማግኘት 0911419122 በኩል መደወል ትችላላቹ።

BY Save Oromia 💪




Share with your friend now:
tgoop.com/HawiiEr/14134

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Matt Hussey, editorial director at NEAR Protocol also responded to this news with “#meIRL”. Just as you search “Bear Market Screaming” in Telegram, you will see a Pepe frog yelling as the group’s featured image. More>> Joined by Telegram's representative in Brazil, Alan Campos, Perekopsky noted the platform was unable to cater to some of the TSE requests due to the company's operational setup. But Perekopsky added that these requests could be studied for future implementation. To delete a channel with over 1,000 subscribers, you need to contact user support The public channel had more than 109,000 subscribers, Judge Hui said. Ng had the power to remove or amend the messages in the channel, but he “allowed them to exist.”
from us


Telegram Save Oromia 💪
FROM American